78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም...

24
በፍቅር እንደመር በይቅርታ እንሻገር! እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ሥራ ፈላጊ እንደሚፈጠር ከዚህም ውስጥ ሥራ የሚያገኘው ግማሽ ያህሉ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ መግለጻቸው ይታወቃል፡ ፡የዘርፉ ባለሙያዎችም የሥራ አጥነት ችግር ሊፈታ የሚችለው በሥራ ፈላጊዎቹና በመንግስት ጠንካራ ጥምረት መሆኑን ይናገራሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር አጥላው አለሙ፣ የሥራ አጡ ቁጥር እየጨመረ መምጣትን ይናገራሉ፡፡ በየዓመቱ አንድ ሚሊዮን ሰዎች በሥራ ላይ ስለመግባታቸው እርግጠኛ መሆን እንደማይችሉ የሚናገሩት ዶክተር አጥላው፣ተመራቂውንም ሆነ ሌላውን በሙሉ ሥራ ማስያዝ እንደማይቻል ይገልጻሉ፡፡ ይህ ችግር የሚፈታው በአገሪቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስፋት እንዲሁም መንግሥት ለሥራ ፈጣሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን በተለይም በስራ ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ቢሮክራሲያዊ አሰራሮችን ማሳጠር ፣ለሥራ ፈጣሪ ወጣቶች በቀላሉ የመስሪያ ቦታ፣ የገበያ መረጃና የሥራ ፈቃድ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንዲሁም ብድር መስጠት ሲችል መሆኑን ያብራራሉ፡፡ እንደ ዶክተር አጥላው ገለጻ፤ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋት ያስፈልጋል ሲባል የግድ ትልልቅ ስራዎች ይኑሩ (ኢንቨስት ይደረጉ) ማለት ሳይሆን፣ አንድና ሁለት ሰው በስሩ ከሚያስተዳድር ስራ ጀምሮ እስከ ትልቁ ድረስ ያሉት የስራ 78ኛ ዓመት ቁጥር 162 ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ያንዱ ዋጋ 5.75 ብር ያልተዘመረለት... በ2ኛው ገጽ ዞሯል የሥራ ፈላጊዎችም... በ2ኛው ገጽ ዞሯል የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር ሦስት ብሔራዊ ፖሊሲዎችንና በርካታ አዋጆችን የማስፈጸም አገራዊ ኃላፊነት የተጣለበት ሴክተር ነው፡፡ “የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትና ዋስትና ተጠበቆ፣ ማህበራዊ ፍትህ ሰፍኖ ማየት!” የሚል ራዕይ አንግቦ የወጣው ብሔራዊ የማህበራዊ ጥበቃ ፖሊሲ ሴክተሩ ከሚያስፈጽማቸው ፖሊሲዎች በቀዳሚነት የሚጠቀስ ሲሆን ተልዕኮውም በግልፅ ተቀምጧል፡፡ በዚሁ መሠረት የኢትዮጵያ ዜጎችን የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ፣ የማህበራዊ ድጋፍ በማድረግ መሠረታዊ የማህበራዊ አገልግሎቶች ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣ የማህበራዊ መድን አገልግሎት ሽፋንን ማስፋፋት፣ ገቢ የሚያስገኙ የሥራ ዕድሎችን ማስፋፋት፣ አግባብነት ያላቸው ህጎች፣ ደንቦች፣ መርሀግብሮችና ተቋማዊ አደረጃጀቶችን በማጠናከርና በመዘርጋት ድሃና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ከሀገሪቱ ዕድገት ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ የማህበራዊ ጥበቃ ፖሊሲው ተልዕኮ ነው፡፡ “መሥራት ለሚችሉ ዜጎች ሁሉ ምቹና እኩል የሥራ ስምሪት ተጠቃሚነት ዕድል የተረጋገጠባት ኢትዮጵያን ዕውን ማድረግ!” የሚል ራዕይ ይዞ ሥራ ላይ እንዲውል የተደረገው ብሔራዊ የሥራ ስምሪት ፖሊሲና ስትራቴጂም ግልፅ የተልኮው አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ ከሰው ሀብት ልማትና ከሥራ ስምሪት ጋር ተያያዥነት ባላቸው ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መካከል ሊኖር የሚገባውን መስተጋብርና ቅንጅት በማረጋገጥ፣ የሥራ መረጃ ሥርዓትንና የሥራ ስምሪት አገልግሎቶችን በማሻሻል፣ ሠላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነትን በማጠናከርና ተግባር ተኮር የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማካሄድ በሀገሪቱ ምቹ፣ ምርታማና ፍትሃዊ ሥራ ስምሪት እንዲስፋፋ ማድረግ የብሔራዊ የሥራ ስምሪት ፖሊሲና ስትራቴጂ አንኳር ተልዕኮ ነው፡፡ ኢንዱስትሪ ፈጣን ግስጋሴ እያሳየ በመጣበት የልማት ዘመን ላይ የሠራተኛውን የሙያ ደህንነትና ጤንነት የመጠበቅ ወሣኝ ተግባር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ በመሆኑ ብሔራዊ የሙያ ደህንነትና ጤንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ ወጥቶ በትግበራ ላይ የሚገኝ ሲሆን “የሥራ ቦታዎችና ሠራተኞች ከሥራ ላይ አደጋዎችና በሥራ ምክንያት ከሚመጡ በሽታዎች የተጠበቁ ሆነው የማየት!” ራዕይ ይዞ የተነሳ ነው፡፡ ይህ ብሔራዊ ፖሊሲ በአሠሪና ሠራተኞች መካከል በሁለትዮሽ እንዲሁም መንግሥትን ጨምሮ በሦስትዮሽ ትብብር የታገዘ ምቹ የሥራ ቦታ መፍጠር፣ በሥራ ላይ የተሠማራውን ምርታማ የሰው ኃይል ከማንኛውም የሥራ ላይ አደጋዎችና የጤና ጠንቆች መጠበቅ፣ ምርታማነትንና የገበያ ተወዳዳሪነትን በማሳደግ የአሠሪውን ትርፋማነትና የሠራተኛውን የሥራና የኑሮ ሁኔታ ማሻሻል የሚል ሁነኛ የማህበራዊ ለውጥ መፋጠን የሁሉም ባለድርሻዎችን ጥረት ይሻል ተልዕኮ አንግቧል፡የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ፣ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት አዋጅ፣ የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብት አዋጅና ሌሎች ኮንቬንሽኖች፣ ስትራቴጂዎችና መርሀግብሮች ሴክተሩ የሚያስፈጽማቸውና በትግበራ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ እነዚህ ብሔራዊ ፖሊሲዎችና ህግጋት ዓይነተኛ የተግባር መሣሪያ እየሆኑ የህዝብ ጥያቄ እንዲመለስና በየዘርፉ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከፌዴራል እስከ ክልል አበክሮ መሥራትን ስለሚጠይቅ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር በዚሁ አቅጣጫ ቀጥሏል፡፡ ሴክተሩ ሥራን አንድላይ የሚያቅድበትና ውጤትን የሚገመግምበት፣ መረጃ የሚለዋወጥበትና ሪፖርት የሚቀባበልበት ነባር የጋራ ጉባዔ መድረክ ያለው በመሆኑ ወቅቱን እየጠበቀ የሚካሄደው ጉባዔ እንደአገር እየተናበበ ለመተግበር የሚያስችለውን የሥራ ድባብ ፈጥሯል ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡ የሴክተሩ የጋራ መድረክ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚካሄድ በመሆኑ ከዕቅድ አፈጻጸም ባሻገርም በዘርፉ ስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ እየመከረ የትግበራ አቅጣጫ ማስቀመጥን ተቋማዊ ባህል እያደረገ ቀጥሏል፡፡ በዚህ መሠረት የዘንድሮው የዓመቱ አጋማሽ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር የጋራ ጉባዔ በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት “የለውጡን አድማስ እያሰፋን የህብረተሰባችንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮችና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊዎችና ከፍተኛ አመራሮች፡ የህዝብ ክንፍና የባለድርሻ አካላት ተጠሪዎች በተሳተፉበት በየካቲት ወር መባቻ ሣምንት በቢሸፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ይህ የጋራ ጉባዔ “ኢትዮጵያ፡- አዲሲቷ የተስፋ አድማስ!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የሴክተሩን የ100 ቀናት ዕቅድና የመንፈቅ መደበኛ ዕቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ የሴክተሩ የመንፈቅ ጥቅል አፈጻጸም 84 በመቶ መሆኑን ጉባዔው ያረጋገጠ ሲሆን፣ ዞረው ያደሩ ተግባራት በዕቅድ ዘመኑ ቀሪ ጊዜያት እንዲጠናቀቁ በሁሉም በኩል ትጋት እንደሚያስፈልግ የጋራ መድረኩ አስምሮበታል፡፡ በቀጣይ የ100 ቀናት ዕቅድ ዝግጅት ላይም ተወያይቶ የጋራ መግባባት ፈጥሯል፡፡ ጉባዔው ሴክተሩን በተፋጠነ የለውጥ መንገድ ሊወሰዱና ለስኬት ሊያበቁ በሚችሉ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ በመምከርም አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የሴክተሩን ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች በቅጡ እየለዩና ትኩረት እየሰጡ የመቀጠል ጉዳይ፣ አደረጃጀት የመፍጠርና የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት፣ ቅንጅትና ትብብር፣ የሴክተሩ የኮሙዩኒኬሽን ሥራዎች በቁልፍ ጉዳይነት ተነስተው ጉባዔው መክሮባቸዋል፡፡ የፖሊሲዎችና የህግጋት ተግባራዊነትና የሴክተሩ ዕቅድ አፈጻጸም ትክክለኛው መመዘኛ የተገልጋዩ ህብረተሰብ እርካታ በመሆኑ ለዚሁ ስኬት ከህዝቡ ጋር መሥራትና መረባረብ፣ ብሎም ለችግሮች ወቅታዊና ዘላቂ እልባት እያበጁ የመቀጠል ጉዳይ በጉባዔው ተሰምሮበታል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የዝቅተኛ ደመወዝ ወለል፣ የአካላዊ ተሐድሶ፣ የአካል ጉዳተኞች ቆጠራ፣ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት፣ የአረጋውያን፣ የጎዳና ተዳዳሪነትና የልመና ማህበራዊ ችግር፣ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ማሻሻያ፣ የሴፍቲኔት፣ የማህበራዊ ዋስትና፣ የሌቨር አታሼ ምደባ፣ የሙያ ደህንነትና ጤንነት፣ የሥራ ሁኔታዎች ቁጥጥር፣ የሴክተሩ አደረጃጀትና የሰው ኃይል እና ሌሎቹም የሴክተሩ ጉዳዮች በጋራ መድረኩ ሰፊ ውይይት የተካሄደባቸው ሲሆን በበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ሴክተሩ የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ የሚችልበትን አቅጣጫ በመያዝና የጋራ መግባባት በመፍጠር ተጠናቋል፡፡ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር አገራዊ ተልዕኮ ለስኬት የሚበቃው በባለድርሻ አካላትና በመላው ህዝብ የነቃ ተሳትፎ ስለሆነ ሁላችንም ለማህበራዊ ለውጥ መፋጠን ድርሻችንን እናበርክት እያለ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት መቆም አለባቸው›› የሥራ ፈላጊዎችም የመንግሥትም ጉዳይ ያልተዘመረለት ወጣቱ የታክሲ አሽከርካሪ ዓርበኛ ታምራት ተስፋዬ በአገራችን በልዩ ልዩ ምክንያት ታሪካቸው በተገቢው መዘግብ ካልተመዘገበላቸው የኢትዮጵያ ጀግኖች መካከል የአርበኛው ታክሲ አሽከርካሪ ስምኦን አደፍርስ ታሪክ አንዱ ነው።ወጣቱ ዓርበኛ በፋሲሽት ወረራ ወቅት የነበረውን የግፍ አገዛዝ በመቃወም ከትግል አጋሮቹ ጋር የካቲት 12 ቀን 1929 ዓም በሩዶልፍ ግራዚያኒ ላይ በተደረገው የመግደል ሙከራ ሴራ ውስጥ አኩሪ የዓአርበኝነት ታሪክ ሰርቷል። ስምኦን ከአባቱ አቶ አደፍርስ አድጎአይቸውና ከእናቱ ወይዘሮ ወለተ ብርሃን በቀድሞው ሀራርጌ ጠቅላይ ግዛት አሁን በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሀረርጌ ዞን፤በአንጫር ወረዳ ልዩ ስሙ ላፍቶ ጉባ በ 1905 ዓም ነው የተወለደው። አራት እህትና አምስት ወንድሞች የነበሩት ስምኦን፤ እድሜው ለትምህርት ሲደርስ እዚያው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ የሚገኘው የአብርሃም ደቦጭ መኖሪያ ቤት ኃይለማርያም ወንድሙ አዲስ አበባ ፡- ወጣቱ በመቃቃርና በመናቆር የሚያመጣው ለውጥ እንደሌለ ተገንዝቦ በመቻቻል፣ በፍቅር፣ በመተባበርና በመደመር መንፈስ ለሀገር አንድነት፤ሰላምና ልማት መቆም እንዳለበት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር ዓለማየሁ ሸንቁጥ አስታወቁ።ፋሽስት ጣልያን የካቲት 12 ቀን 1929 ዓመተ ምህረት በኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸመው የግፍ ጭፍጨፋ የፈጸመችበት የየካቲት 12 ቀን የሰማዕታት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ታስቦ ይውላል፡፡ አምባሳደር ዓለማየሁ ሸንቁጥ ዛሬ የካቲት 12 የሚታሰበውን የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን አስመልክቶ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያን ማሳደግና ማበልፀግ የሚችለውና ዜጎች ከድህነት የሚላቀቁት ከለውጡ ጋር በመራመድና ተግቶ በመስራት ነው ።ለዚህም ወጣቱ በመቃቃርና በመናቆር የሚመጣ ለውጥ እንደሌለ ተገንዝቦ በመቻቻል፣ በፍቅር፣ በመተባበርና በመደመር መንፈስ ለሀገር አንድነት፤ሰላምና ልማት መቆም ይኖርበታል። የዛሬ 83 ዓመት የፋሽስት ጣሊያን ጦር አዛዥ ማርሻል ሩዶልፍ ግራዚኒ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ሰብስቦ ንግግር እያደረገ ባለበት ወቅት አብረሃም ደቦጭና ሞገስ አስግዶም የተባሉት ወጣቶች በወረወሯቸው ቦምቦች ግራዚያኒ መቁሰሉን ምክትል ፕሬዚዳንቱ አስታውሰው፣ ይህን ተከትሎ፣ ፋሽስቶቹ በኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸሙት ለሦስት ቀናት በዘለቀ የግፍ ጭፍጨፋ የ30ሺ የአዲስ አበባና አካባቢዋ ነዋሪዎች ሕይወት መጥፋቱን ገልጸዋል፡፡ ይህን አሳዛኝ ሁነት ትከትሎም የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ጀግኖች ዓርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር አለማየሁ ሸንቁጥ የአርበኛው ታክሲ አሽከርካሪ ስምኦን አደፍርስ ፎቶ፡- ሙለታ ዱጉማ፣ አምቦ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ወጣቶች... በ2ኛው ገጽ ዞሯል 83ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት ቀን ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ታስቦ ይውላል A-PDF Merger DEMO : Purchase from www.A-PDF.com to remove the watermark

Transcript of 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም...

Page 1: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

በፍቅር እንደመር በይቅርታ እንሻገር!

እፀገነት አክሊሉ

ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ሥራ ፈላጊ እንደሚፈጠር ከዚህም ውስጥ ሥራ የሚያገኘው ግማሽ ያህሉ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ መግለጻቸው ይታወቃል፡፡የዘርፉ ባለሙያዎችም የሥራ አጥነት ችግር ሊፈታ የሚችለው በሥራ ፈላጊዎቹና በመንግስት ጠንካራ ጥምረት መሆኑን ይናገራሉ።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር አጥላው አለሙ፣ የሥራ አጡ ቁጥር እየጨመረ መምጣትን ይናገራሉ፡፡ በየዓመቱ አንድ ሚሊዮን ሰዎች በሥራ ላይ ስለመግባታቸው እርግጠኛ መሆን እንደማይችሉ የሚናገሩት ዶክተር አጥላው፣ተመራቂውንም ሆነ ሌላውን በሙሉ ሥራ ማስያዝ እንደማይቻል ይገልጻሉ፡፡

ይህ ችግር የሚፈታው በአገሪቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስፋት እንዲሁም መንግሥት ለሥራ ፈጣሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን በተለይም በስራ ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ቢሮክራሲያዊ አሰራሮችን ማሳጠር ፣ለሥራ ፈጣሪ ወጣቶች በቀላሉ የመስሪያ ቦታ፣ የገበያ መረጃና የሥራ ፈቃድ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንዲሁም ብድር መስጠት ሲችል መሆኑን ያብራራሉ፡፡

እንደ ዶክተር አጥላው ገለጻ፤ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋት ያስፈልጋል ሲባል የግድ ትልልቅ ስራዎች ይኑሩ (ኢንቨስት ይደረጉ) ማለት ሳይሆን፣ አንድና ሁለት ሰው በስሩ ከሚያስተዳድር ስራ ጀምሮ እስከ ትልቁ ድረስ ያሉት የስራ

78ኛ ዓመት ቁጥር 162 ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ያንዱ ዋጋ 5.75 ብር

ያልተዘመረለት... በ2ኛው ገጽ ዞሯልየሥራ ፈላጊዎችም... በ2ኛው ገጽ ዞሯል

የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር ሦስት ብሔራዊ ፖሊሲዎችንና በርካታ አዋጆችን የማስፈጸም አገራዊ ኃላፊነት የተጣለበት ሴክተር ነው፡፡ “የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትና ዋስትና ተጠበቆ፣ ማህበራዊ ፍትህ ሰፍኖ ማየት!” የሚል ራዕይ አንግቦ የወጣው ብሔራዊ የማህበራዊ ጥበቃ ፖሊሲ ሴክተሩ ከሚያስፈጽማቸው ፖሊሲዎች በቀዳሚነት የሚጠቀስ ሲሆን ተልዕኮውም በግልፅ ተቀምጧል፡፡ በዚሁ መሠረት የኢትዮጵያ ዜጎችን የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ፣ የማህበራዊ ድጋፍ በማድረግ መሠረታዊ የማህበራዊ አገልግሎቶች ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣ የማህበራዊ መድን አገልግሎት ሽፋንን ማስፋፋት፣ ገቢ የሚያስገኙ የሥራ ዕድሎችን ማስፋፋት፣ አግባብነት ያላቸው ህጎች፣ ደንቦች፣ መርሀግብሮችና ተቋማዊ አደረጃጀቶችን በማጠናከርና በመዘርጋት ድሃና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ከሀገሪቱ ዕድገት ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ የማህበራዊ ጥበቃ ፖሊሲው ተልዕኮ ነው፡፡

“መሥራት ለሚችሉ ዜጎች ሁሉ ምቹና እኩል የሥራ ስምሪት ተጠቃሚነት ዕድል የተረጋገጠባት ኢትዮጵያን ዕውን ማድረግ!” የሚል ራዕይ ይዞ ሥራ ላይ እንዲውል የተደረገው ብሔራዊ የሥራ ስምሪት ፖሊሲና ስትራቴጂም ግልፅ የተልኮው አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ ከሰው ሀብት ልማትና ከሥራ ስምሪት

ጋር ተያያዥነት ባላቸው ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መካከል ሊኖር የሚገባውን መስተጋብርና ቅንጅት በማረጋገጥ፣ የሥራ መረጃ ሥርዓትንና የሥራ ስምሪት አገልግሎቶችን በማሻሻል፣ ሠላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነትን በማጠናከርና ተግባር ተኮር የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማካሄድ በሀገሪቱ ምቹ፣ ምርታማና ፍትሃዊ ሥራ ስምሪት እንዲስፋፋ ማድረግ የብሔራዊ የሥራ ስምሪት ፖሊሲና ስትራቴጂ አንኳር ተልዕኮ ነው፡፡

ኢንዱስትሪ ፈጣን ግስጋሴ እያሳየ በመጣበት የልማት ዘመን ላይ የሠራተኛውን የሙያ ደህንነትና ጤንነት የመጠበቅ ወሣኝ ተግባር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ በመሆኑ ብሔራዊ የሙያ ደህንነትና ጤንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ ወጥቶ በትግበራ ላይ የሚገኝ ሲሆን

“የሥራ ቦታዎችና ሠራተኞች ከሥራ ላይ አደጋዎችና በሥራ ምክንያት ከሚመጡ በሽታዎች የተጠበቁ ሆነው የማየት!” ራዕይ ይዞ የተነሳ ነው፡፡ ይህ ብሔራዊ ፖሊሲ በአሠሪና ሠራተኞች መካከል በሁለትዮሽ እንዲሁም መንግሥትን ጨምሮ በሦስትዮሽ ትብብር የታገዘ ምቹ የሥራ ቦታ መፍጠር፣ በሥራ ላይ የተሠማራውን ምርታማ የሰው ኃይል ከማንኛውም የሥራ ላይ አደጋዎችና የጤና ጠንቆች መጠበቅ፣ ምርታማነትንና የገበያ ተወዳዳሪነትን በማሳደግ የአሠሪውን ትርፋማነትና የሠራተኛውን የሥራና የኑሮ ሁኔታ ማሻሻል የሚል ሁነኛ

የማህበራዊ ለውጥ መፋጠን የሁሉም ባለድርሻዎችን ጥረት ይሻል ተልዕኮ አንግቧል፡፡ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ፣ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት አዋጅ፣ የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብት አዋጅና ሌሎች ኮንቬንሽኖች፣ ስትራቴጂዎችና መርሀግብሮች ሴክተሩ የሚያስፈጽማቸውና በትግበራ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡

እነዚህ ብሔራዊ ፖሊሲዎችና ህግጋት ዓይነተኛ የተግባር መሣሪያ እየሆኑ የህዝብ ጥያቄ እንዲመለስና በየዘርፉ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከፌዴራል እስከ ክልል አበክሮ መሥራትን ስለሚጠይቅ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር በዚሁ አቅጣጫ ቀጥሏል፡፡ ሴክተሩ ሥራን አንድላይ የሚያቅድበትና ውጤትን የሚገመግምበት፣ መረጃ የሚለዋወጥበትና ሪፖርት የሚቀባበልበት ነባር የጋራ ጉባዔ መድረክ ያለው በመሆኑ ወቅቱን እየጠበቀ የሚካሄደው ጉባዔ እንደአገር እየተናበበ ለመተግበር የሚያስችለውን የሥራ ድባብ ፈጥሯል ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡ የሴክተሩ የጋራ መድረክ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚካሄድ በመሆኑ ከዕቅድ አፈጻጸም ባሻገርም በዘርፉ ስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ እየመከረ የትግበራ አቅጣጫ ማስቀመጥን ተቋማዊ ባህል እያደረገ ቀጥሏል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው የዓመቱ አጋማሽ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር የጋራ ጉባዔ በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት “የለውጡን አድማስ እያሰፋን የህብረተሰባችንን

ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮችና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊዎችና ከፍተኛ አመራሮች፡ የህዝብ ክንፍና የባለድርሻ አካላት ተጠሪዎች በተሳተፉበት በየካቲት ወር መባቻ ሣምንት በቢሸፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ይህ የጋራ ጉባዔ “ኢትዮጵያ፡- አዲሲቷ የተስፋ አድማስ!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የሴክተሩን የ100 ቀናት ዕቅድና የመንፈቅ መደበኛ ዕቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ የሴክተሩ የመንፈቅ ጥቅል አፈጻጸም 84 በመቶ መሆኑን ጉባዔው ያረጋገጠ ሲሆን፣ ዞረው ያደሩ ተግባራት በዕቅድ ዘመኑ ቀሪ ጊዜያት እንዲጠናቀቁ በሁሉም በኩል ትጋት እንደሚያስፈልግ የጋራ መድረኩ አስምሮበታል፡፡ በቀጣይ የ100 ቀናት ዕቅድ ዝግጅት ላይም ተወያይቶ የጋራ መግባባት ፈጥሯል፡፡

ጉባዔው ሴክተሩን በተፋጠነ የለውጥ መንገድ ሊወሰዱና ለስኬት ሊያበቁ በሚችሉ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ በመምከርም አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የሴክተሩን ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች በቅጡ እየለዩና ትኩረት እየሰጡ የመቀጠል ጉዳይ፣ አደረጃጀት የመፍጠርና የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት፣ ቅንጅትና ትብብር፣ የሴክተሩ የኮሙዩኒኬሽን ሥራዎች በቁልፍ ጉዳይነት ተነስተው

ጉባዔው መክሮባቸዋል፡፡ የፖሊሲዎችና የህግጋት ተግባራዊነትና የሴክተሩ ዕቅድ አፈጻጸም ትክክለኛው መመዘኛ የተገልጋዩ ህብረተሰብ እርካታ በመሆኑ ለዚሁ ስኬት ከህዝቡ ጋር መሥራትና መረባረብ፣ ብሎም ለችግሮች ወቅታዊና ዘላቂ እልባት እያበጁ የመቀጠል ጉዳይ በጉባዔው ተሰምሮበታል፡፡

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የዝቅተኛ ደመወዝ ወለል፣ የአካላዊ ተሐድሶ፣ የአካል ጉዳተኞች ቆጠራ፣ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት፣ የአረጋውያን፣ የጎዳና ተዳዳሪነትና የልመና ማህበራዊ ችግር፣

የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ማሻሻያ፣ የሴፍቲኔት፣ የማህበራዊ ዋስትና፣ የሌቨር አታሼ ምደባ፣ የሙያ ደህንነትና ጤንነት፣ የሥራ ሁኔታዎች ቁጥጥር፣ የሴክተሩ አደረጃጀትና የሰው ኃይል እና ሌሎቹም የሴክተሩ ጉዳዮች በጋራ መድረኩ ሰፊ ውይይት የተካሄደባቸው ሲሆን በበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ሴክተሩ የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ የሚችልበትን አቅጣጫ በመያዝና የጋራ መግባባት በመፍጠር ተጠናቋል፡፡ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር አገራዊ ተልዕኮ ለስኬት የሚበቃው በባለድርሻ አካላትና በመላው ህዝብ የነቃ ተሳትፎ ስለሆነ ሁላችንም ለማህበራዊ ለውጥ መፋጠን ድርሻችንን እናበርክት እያለ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡

የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት መቆም አለባቸው››

የሥራ ፈላጊዎችም የመንግሥትም ጉዳይ

ያልተዘመረለት ወጣቱ የታክሲ አሽከርካሪ ዓርበኛታምራት ተስፋዬ

በአገራችን በልዩ ልዩ ምክንያት ታሪካቸው በተገቢው መዘግብ ካልተመዘገበላቸው የኢትዮጵያ ጀግኖች መካከል የአርበኛው ታክሲ አሽከርካሪ ስምኦን አደፍርስ ታሪክ አንዱ ነው።ወጣቱ ዓርበኛ በፋሲሽት ወረራ ወቅት የነበረውን የግፍ አገዛዝ በመቃወም ከትግል አጋሮቹ ጋር የካቲት 12 ቀን 1929 ዓም በሩዶልፍ ግራዚያኒ ላይ በተደረገው የመግደል ሙከራ ሴራ ውስጥ አኩሪ የዓአርበኝነት ታሪክ ሰርቷል።

ስምኦን ከአባቱ አቶ አደፍርስ አድጎአይቸውና ከእናቱ ወይዘሮ ወለተ ብርሃን በቀድሞው ሀራርጌ ጠቅላይ ግዛት አሁን በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሀረርጌ ዞን፤በአንጫር ወረዳ ልዩ ስሙ ላፍቶ ጉባ በ 1905 ዓም ነው የተወለደው።

አራት እህትና አምስት ወንድሞች የነበሩት ስምኦን፤ እድሜው ለትምህርት ሲደርስ እዚያው

በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ የሚገኘው የአብርሃም ደቦጭ መኖሪያ ቤት

ኃይለማርያም ወንድሙ

አዲስ አበባ ፡- ወጣቱ በመቃቃርና በመናቆር የሚያመጣው ለውጥ እንደሌለ ተገንዝቦ በመቻቻል፣ በፍቅር፣ በመተባበርና በመደመር መንፈስ ለሀገር አንድነት፤ሰላምና ልማት መቆም እንዳለበት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር ዓለማየሁ ሸንቁጥ አስታወቁ።ፋሽስት ጣልያን የካቲት 12 ቀን 1929 ዓመተ ምህረት በኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸመው የግፍ ጭፍጨፋ የፈጸመችበት የየካቲት 12 ቀን የሰማዕታት መታሰቢያ ዛሬ

በመላው ኢትዮጵያ ታስቦ ይውላል፡፡አምባሳደር ዓለማየሁ ሸንቁጥ ዛሬ

የካቲት 12 የሚታሰበውን የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን አስመልክቶ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያን ማሳደግና ማበልፀግ የሚችለውና ዜጎች ከድህነት የሚላቀቁት ከለውጡ ጋር በመራመድና ተግቶ በመስራት ነው ።ለዚህም ወጣቱ በመቃቃርና በመናቆር የሚመጣ ለውጥ እንደሌለ ተገንዝቦ በመቻቻል፣ በፍቅር፣ በመተባበርና በመደመር መንፈስ ለሀገር አንድነት፤ሰላምና ልማት መቆም ይኖርበታል።

የዛሬ 83 ዓመት የፋሽስት ጣሊያን ጦር

አዛዥ ማርሻል ሩዶልፍ ግራዚኒ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ሰብስቦ ንግግር እያደረገ ባለበት ወቅት አብረሃም ደቦጭና ሞገስ አስግዶም የተባሉት ወጣቶች በወረወሯቸው ቦምቦች ግራዚያኒ መቁሰሉን ምክትል ፕሬዚዳንቱ አስታውሰው፣ ይህን ተከትሎ፣ ፋሽስቶቹ በኢትዮጵያውያን ላይ በፈጸሙት ለሦስት ቀናት በዘለቀ የግፍ ጭፍጨፋ የ30ሺ የአዲስ አበባና አካባቢዋ ነዋሪዎች ሕይወት መጥፋቱን ገልጸዋል፡፡

ይህን አሳዛኝ ሁነት ትከትሎም የኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ጀግኖች ዓርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር አለማየሁ ሸንቁጥ

የአርበኛው ታክሲ አሽከርካሪ ስምኦን አደፍርስ

ፎቶ

፡- ሙ

ለታ ዱ

ጉማ

፣ አም

ቦ ዩኒ

ቨርሲ

‹‹ወጣቶች... በ2ኛው ገጽ ዞሯል83ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት ቀን ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ታስቦ ይውላል

A-PDF Merger DEMO : Purchase from www.A-PDF.com to remove the watermark

Page 2: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ10

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በ2011 በጀት ዓመት የጽዳት ዕቃ ማለትም

የልብስ ሳሙና፣ ኤርፍሪሸር፣ ኦሞ፣ ላርጎ፣ በረኪና፣ የመፀዳጃ ቤት

መርዝ፣ መወልወያ፣ ቁርጥራጭ እስፖንጅ፣ የእጅ ጓንት፣ የቆሻሻ ማንሻ

መጥረጊያ፣ የመስታወት ማጽጃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት

ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በውድድሩ

መሳተፍ ይችላሉ፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡

2. በግብር ከፋይነት የተመዘገቡ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና

ከግዥ ኤጀንሲ አቅራቢነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ

የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

3. ተጫራቾች ለያንዳንዱ በዝርዝር ለተመለከተው ሰነድ የማይመለስ ብር

100 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት

ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የስራ ቀናት ውስጥ የግዥና ንብረት አስተዳደር

ጠ/አ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይቻላል፡፡

4. ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 5000 /አምስት

ሺህ/ ብር በCPO ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቢድ ቦንድ ማቅረብ

ይጠበቅባቸዋል፡፡

5. ተጫራቾች ሰነዳቸውን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመለየት በታሸገ

ኤንቨሎፕ በማዘጋጀት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ

15ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ድረስ ለጨረታው ሰነድ

ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡

6. ጨረታው በ15ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው

በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት በመስሪያ ቤቱ የግዥና ንብረት አ/

ጠ/አ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ቢሮ ይከፈታል፡፡

7. የጨረታው አሸናፊ በጨረታው መመሪያ መሠረት አሸናፊው በፅሑፍ

ከተገለፀለት ቀናት በኋላ ከድርጅቱ ጋር ውል መፈፀም አለበት፡፡

8 የጨረታው አሸናፊ ውሉን እንደተዋዋለ የጨረታ ማስከበሪያ

ለተሸናፊው ድርጅት ወዲያውኑ ይመልሳል፡፡

9. ድርጅታችን ጨረታውን አስመልክቶ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም

ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 0111 26 42 04/0111 26 42 05

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያድርጅታችን ምሥራቅ ዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ ለብረት ማቅለጫ ፋብሪካ

የሚሆን የአገልግሎት ጊዜያቸውን የጨረሱ የዱቄት ፋብሪካ ማሽኖችን፤

የዘይት መጭመቂያ ማሽኖችን፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያየ መጠን

ያላቸው ካስት አይረን (cast iron) ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችንና

ያገለገሉ መኪናዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ

ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት፡-

1ኛ. የዘመኑን ግብርና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለውና በዘርፉ የተሰማራ

መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡

2ኛ. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ/ተመዝጋቢ መሆናቸውን

መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3ኛ. ተጫራቾች የሚገዟቸውን ንብረቶች በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

በአካል በመምጣት መመልከት ይችላሉ፡፡

4ኛ. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ

ለ7 ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

5ኛ. ተጫራቾች ላገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ ለብቻ ዋጋ

ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን ለማሽኖቹና ለብረታ ብረቶች የሚገዙበትን

ዋጋ በኪ/ግ ከቫት በፊትና በኋላ በመለየት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ

ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ብር 200,000

/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO) ማስያዝ

ይኖርባቸዋል፡፡

7ኛ ጨረታው በወጣበት በ8ኛ ቀን /በሥራ ቀን/ ተጫራቾች ወይም

ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ጐተራ

በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ቅጥር ግቢ ይከፈታል፡፡

8ኛ. አሸናፊ ድርጅት ወይም ተጫራች ንብረቶቹን ለመፍታት፤

ለመቁረጥ፣ ለማስጫንና ለማጓጓዝ የሚያስፈልጉ ወጪዎችን በሙሉ

ይሸፍናል፡፡

9ኛ. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል

የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ ጐተራ ማሳለጫ የቀድሞው ሞቢል ዲፖ ጀርባ

ለተጨማሪ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 0114-163795/

0114-161467/01 14-651816

ምሥራቅ ዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ

የደረሰኝ መጥፋት ማስታወቂያበ ----ክልል በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 02 በአዲስ ቤት ቁጥር በ0051767113 ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ለሚታወቀው የጣፋጭ ምግቦች መፈብረኪያ ንግድ ድርጅት በግብር/ታክስ ከፋይነት ከተመዘገብኩበት ከል/ክ/ከ/አ/ግ/ከ ቅ/ጽ/ቤት የህትመት ፍቃድ በማግኘት ከሚጠቀምባቸው ደረሰኞች ውስጥ ከቁጥር 001-050 የተሰራበት ከ051-100 ያልተሰራበት የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ጥቅም ላይ ሳይውል ስለጠፋብኝ በማናቸውም አካል እጅ ውስጥ ገብተው ወንጀል እንዳይሰራባቸው እና የጠፋ መሆኑን የ3ኛ ወገን እንዲያውቅ ይህ ማስታወቂያ እንዲተላለፍ ተደርጓል፡፡ ይሁንና ከደረሰኙ ውስጥ ተሰርቶበት ያገኘ ከድርጅቱ ግዥ በማከናወን ክፍያ ለመፈጸም በማረጃነት የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከላይ ለተጠቀሰው በግብር/ታክስ ከፋይነት ለተመዘገብኩበት የል/ክ/ከ/አ/ግ/ክ ቅ/ጽ/ቤት ወይም በአቅራቢያ ለሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ መ/ቤት በማሳወቅ በግብር/ታክስ አሰባሰብ ላይ ትብብር እንዲያደርግ አስታውቃለሁ፡፡

የግብር ከፋይ ስም መዲና መንጂ

የደረሰኝ መጥፋት ማስታወቂያበአዲስ አበባ ክልል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 01 የቤት ቁጥር B68/02 0006273418 ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ለሚታወቀው ፎቶ ቤት ንግድ ድርጅት በግብር/ታክስ ከፋይነት ከተመዘገብኩበት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የህትመት ፈቃድ በማግኘት ከምንጠቀምባቸው ደረሰኞች ውስጥ ከቁጥር 1 እስከ 100 ጥቅም ላይ የዋለ የካሽ ሴልስ ኢንቮይስ / VAT፣ ከ1-1000 ያለው ካሽ ሴልስ ኢንቮይስ/ TOT፣ ያልተጠቀምንባቸው ደረሰኝ ከቁጥር 51-750 ካሽ ፔመንት ቮውቸር ደረሰኝ ጥቅም ላይ ሳይውል ስለጠፋብኝ በማናቸውም አካል እጅ ውስጥ ገብተው ወንጀል እንዳይሰራባቸው እና የጠፋ መሆኑን የሶስተኛ ወገን እንዲያውቀው ይህን ማስታወቂያ እንዲተላለፍ ተደርጓል፡፡ ይሁንና ከደረሰኙ ውስጥ ተሰርቶበት ያገኘ ወይም ከድርጅቱ ግዢ በማከናወን ክፍያ ለመፈጸሙ በማስረጃነት የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከላይ በተጠቀሰው በግብር/ታክስ ከፋይነት ለተመዘገብኩበት ለንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋይ ቅ/ጽ/ቤት ወይም በአቅራቢያው ለሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ መስሪያ ቤት በማሳወቅ በግብር ታክስ አሰባሰብ ላይ ትብብር እንዲያደርግ እጠይቃለሁ፡፡

የግብር ከፋይ ስም ወ/ሮ ኤደን በሪሁን

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:: ስለሆነም መሥፈርቱን የምታሟሉ እንድትወዳደሩ የተጋበዛችሁ ሲሆን የመመዝገቢያ ጊዜም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አስር የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሃብትና ልማት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ደረጃ ደመወዝ ብዛት የሚጠየቀው የትምህርት ደረጃና ከሥራው ጋር አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

1 ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬተሪ I ጽሂ-10 3137 10

ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ አይሲቲ፤ አይቲ፤ ሴክሬታሪ ሳይንስ እና ኦፊስ ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ፐርሶኔል ማኔጅመንት፣ ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን፣ አድሚኒስትሬቲቭ ሰርቪስና ኦፊስ ማኔጅመንት፣ አድሚኒስትሬቲቭና ሴክሬታሪያል ቴክኖሎጂ፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ አድሚንስትሬሽን ማኔጅመንት ቴክኖሎጂ ሲስተም፣- የ1ኛ ዓመት የኮሌጅ ትምህርት ወይም 10ኛ ክፍል + 1 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ የመካከለኛ ምስክር ወረቀት ደረጃ I የተቀበለና 10 ዓመት የሥራ ልምድ- 10ኛ ክፍል + 2 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ የመካከለኛ ምስክር ወረቀት ደረጃ II የተቀበለና 8 ዓመት የሥራ ልምድ- የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10ኛ ክፍል + 3 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ ዲፕሎማ የተቀበለና 6 ዓመት የሥራ ልምድ- 4ኛዓመት የኮሌጅ ትምህርት ያጠናቀቀና 4 ዓመት የሥራ ልምድ

2 ከፍተኛ የንብረት ኦዲት ባለሙያ I ፕሣ-7 6063 02

በአካውንቲንግ፣ በባንኪንግና ፋይናንስ፣ ፋይናንስና አካውንቲንግ፣ በኮንፒውተራይዝድ አካውንቲንግ፣ በሰርቲፋይድ አካውንቲንግ፣ በፋይናንሻል አካውንቲንግ፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ በፋይናንሻል ማኔጅመንት፣ በባንኪንግና ኢንሹራንስ፣ ፋይናንሻል ዴቨሎፕመንት ኢኮኖሚክስ እና በኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ- የባችለር ዲግሪና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ

3 ከፍተኛ የሕግ ጉዳዮች ባለሙያ I ፕሣ-7 6063 01በህግ የመጀመሪያ ዲግሪና 6 ዓመት በላይ ያለው/ያላት2ኛ ዲግሪና 4 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው/ያላት

4 ረዳት ገንዘብ ያዥ ጽሂ-10 3137 01

አካውንቲግ፣ ባንኪንግና ኢንሹራንስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፡ ባንኪንግና ፋይናንስ፣ ፋይናንስና አካውንቲግ- የ1ኛ ዓመት የኮሌጅ ወይም 10ኛ ክፍል +፤ 1 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ የመካከለኛ ምስክር ወረቀት ደረጃ I የተቀበለና 10 ዓመት የሥራ ልምድ- 10ኛ ክፍል + 2 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ የመካከለኛ ምስክር ወረቀት ደረጃ II የተቀበለና 8 ዓመት የሥራ ልምድ- የ3ኛ ዓመት የኮሌጅ ትምህርት ያጠናቀቀና 6 ዓመት የሥራ ልምድ- 10ኛ ክፍል + 3 ዓመት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ ዲፕሎማ የተቀበለና 6 ዓመት የሥራ ልምድ- 4ኛ ክፍል የኮሌጅ ትምህርት ያጠናቀቀና 4 ዓመት የሥራ ልምድ

5 ጁኒየር ነርስ ፕሮፌሽናል ፕሳ-1/1 3653 2 ቢኤስሲ ነርስ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድድራ ጊስት መፕ-7/2 2628 3 በድራጊስት ዲፕሎማና 0 ዓመት የሥራ ልምድ

6 ጁኒየር ክሊኒካል ነርስ መፕ-7/2 2628 02 ክሊኒካል ነርሲንግ- በዲፕሎማና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው

7 ፕሪንስፓል ላይብረሪያን ፕሣ-7 6036 01በላይብረሪ ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ- የባችለር ዲግሪና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ

8 የቤተ መፃህፍት አገልግሎት ማዕከል አስተባባሪ ፕሣ-6 5304 01

በላይብረሪ ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ- የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ

9 የቢዝነስ ኢንተር ፕራይዝ አስተዳደር ባለሙያ 3 ፕሣ-6 5304 01

ማኔጅመንት፣ ማቴሪያል ማኔጅመንት፣ የትምህርት እቅድና አመራር፣ ፐርቼዚንግ፣ ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ፣ ሎጀስቲክስ፡ አካውንቲንግ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ባንኪንግና ኢንሹራንስ፣ ባንኪንግና ፋይናንስ፣ እና ፋይናንስና አካውንቲንግ- የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራልምድ

10 ረዳት የተማሪዎች ሪከርድ ባለሙያ I ፕሣ-2 3137 04

ስታትስቲክስ ማኔጅመንት፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ አይቲ፣ የትምህርት ዕቅድና ሥራ አመራር፣ በሪከርድ ማኔጅመንት እና ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት - የባችለር ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም - የማስተርስ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

Page 3: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

ፖለቲካ11የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ ዘመን

አስቴር ኤልያስ

ከከ37 ቀናት በኋላ ኢትዮጵያ አንድ ትልቅ

ኩነት እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡ ፡

ይህም ኩነት ለአገሪቱ የወደፊት እቅድም

ሆነ የልማት ስራ ዋና መሰረት መሆኑ ይታመናል፡ ፡

በመሆኑም በዚህ ሊሰበሰብ የሚገባው ትክከለኛ

መረጃ ይታወቅ ዘንድ ተቆጣሪው፣ ቆጣሪውም ሆነ

ተቆጣጣሪው አካል ትልቅ ኃላፊነት ይጠብቃቸዋል

፡ ፡

መንግሥት ቆጠራውን ለማካሄድ አስፈላጊው

ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን እየገለጸ

ሲሆን፣የተለያዩ አካላትም ኩነቱን አስመልክቶ

አስተያየቶችን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡ ፡ የኢትዮጵያ

ፕሬስ ድርጅት ጋዜጠኞች ቆጠራውን አስመልክቶ

ማብራሪያ እንዲሰጡን ከኤጀንሲው ዋና

ዳይሬክተርና የህዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ፀሐፊ አቶ

ቢራቱ ይገዙ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ

እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡ ፡ መልካም ንባብ

ይሁንልዎ፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - መጋቢት ወር መጨረሻ ላይ

መካሄድ የሚጀምረው የህዝብና ቤት ቆጠራ

ዝግጅት ምን መልክ አለው?

አቶ ቢራቱ፡ - ለአራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ

በአሁኑ ወቅት ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡ ፡

ከቀደምት ሦስቱ ቆጠራዎች በተሻለ ሁኔታ

ቆጠራውን ለማካሄድ በተጨማሪም ውጤቱም

የበለጠ ጥራት ያለውና በህዝብም ዘንድ ተዓማኒ

እንዲሆን እየተሰራ ነው፡ ፡ ተደራሽነቱም ሁሉም

ቦታ የሆነና መረጃ አሰባሰቡም ላይ አንድም ሰው

ሳይቆጠር እንዳይታለፍ በማድረግ በኩልም

ታስቦበታል፡ ፡ ውጤቱ በትክክል ለኢትዮጵያውን

እንዲዳረስ ታቅዶ ነው ዝግጅት እየተደረገ

የሚገኘው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - በማህበራዊ ሚዲያ እንዲሁም

በአንዳንድ የመገናኛ ብዙሃንም ጭምር

ቆጠራው በትክክል እንደማይካሄድ ከወዲሁ

እንደ ስጋት እየተነገረ ነውና በእዚህ ላይ ምን

አስተያየት አልዎት?

አቶ ቢራቱ፡ - ዝግጅት እየተደረገ ያለው በጥቅሉ

ቆጠራውን ስኬታማ በሚያደርግ መልክ ነው፡ ፡

ምክንያቱም እስካሁን ያደረግናቸው የቴክኒክ

ዝግጅቶች ከሞላ ጎደል በመስክም ፍተሻ ስናደርግ

በተሻለ ደረጃ ላይ እንደምንገኝ አመላክተዋል፡ ፡

ለምሳሌ ቆጠራው የሚካሄደው ሙሉ ለሙሉ

በዲጂታል ቴክኖሎጂ ነው፡ ፡ መረጃ አሰባሰቡ

በታብሌት ነው፡ ፡ በመሆኑም የሚኖረን ሙሉ

መረጃ ዲጂታል ነው፡ ፡ ይህ ሲሆን ደግሞ ለጥራት

ቁጥጥር ምቹ ሁኔታ ይፈጠራል፡ ፡

በቆጠራ ላይ ደግሞ ይከሰታሉ ተብሎ

የሚጠበቁትን አላስፈላጊ ነገሮች ለምሳሌ ቁጥር

የማብዛት አሊያም የመቀነስ ነገሮችን

የምንቆጣጠርበትንም ስርዓት ዘርግተናል። በተለይ

የቆጠራ ካርታ በተሰራ ጊዜ በቆጠራው ወቅት ህዝቡ

ሳይቆጠር እንዳይቀር እንዲሁም ዳግመኛ

እንዳይቆጠር አንድ የቆጠራውን ሥራ የሚያካሂድ

ሰው ተከልሎ የሚሰጠው በካርታ (በጂ.ፒ.ኤስ)

ስራውንም የተመጣጠነ ለማድረግ እንዲረዳ በአጭሩ

በገጠር ከ100 እስከ 150 ቤተሰቦችን፣ በከተማ

ደግሞ ከ150 እስከ 200 ቤተሰቦችን የያዘች

የቀበሌ ክፋይ መሬት ናት፡ ፡ ስለዚህ ካርታው

በተሰራ ጊዜ አስፈላጊው መረጃ ሁሉ እንዲሰበሰብ

የሚያስችል አሰራር ዘርግተናል፡ ፡ ይህ በመሆኑም

ቆጠራው ሲካሄድም ከዚህ ጋር ፍተሻ የሚደረግ

በመሆኑ ጥራት ላይ ችግር እንደማይፈጠርና

አስተማማኝነቱም የበለጠ እንዲሆን ሥራ ተሰርቷል

ማለት ይቻላል፡ ፡

ይከሰታሉ ተብለው ከሚጠበቁትም ችግሮች

ለመላቀቅና ችግሩን በተቻለ መጠን ሁሉ ለመፍታት

በሚያስችል መልኩ ነው ዝግጅት ያደረግነው፡ ፡

አሁን ከላይ እስከታች ባለው አደረጃጀት ቆጠራው

የተሻለ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡ ፡ የተሳካ

እንደሚሆንም ይታመናል፡ ፡

የህዝብ ቆጠራውን በበላይነት የሚመራው

የህዝብ ቆጠራ ኮሚሽንም ከፌዴራል ጀምሮ

በክልልም ከዚያም ባሉ አደረጃጀቶች እስከ ታች

ድረስ እየተደራጀ ስለሆነ ይህን በበላይነትና

በባለቤትነትም ጭምር የመምራት ኃላፊነት

ወስደዋልና በመስራት ላይ ናቸው፡ ፡ ስለዚህም

የተሳካ ይሆናል፡ ፡

ያጋጥማሉ ተብለው የሚጠበቁት ጉዳዮች

ደግሞ እየተለዩ ስለሆነ ለምሳሌ አልፎ አልፎ ግጭት

ያለባቸው ቦታዎች ጎን ለጎን በመለየት ያን አካባቢ

በምን መልክ መቁጠር እንደሚቻልም

ከሚመለከታቸው የመስተዳደር አካላት ጋርና

የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት ላይ

ነን፡ ፡ ፡ ፡

ቆጠራውን ሙሉ ለሙሉ በታብሌት

እናደርገዋለን ስንል ይከሰታሉ ተብለው ከሚጠበቁት

መካከል አንዱ የመብራት መቆራረጥ አንዱ ነው፡ ፡

ይህን ሰጋት ለማስወገድ ኃይል የምንሞላበት በጸሐይ

ኃይል የሚሰራ መሳሪያ በማቅረብ የኃይል ችግር

እንዳያጋጥመን እናደርጋለን፡ ፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ

የኔትዎርክ ችግር ለመፍታትም መረጃው ተሰብስቦ

ኔትዎርክ ወዳለበት ወጣ በማለት መረጃውን

የማስተላፍ ሥራ ይሰራል፡ ፡ ይህን የሚያስተባብሩም

አሉ፡ ፡ በመሆኑም በእኛ በኩል በሚሳካ መንገድ

ነው ዝግጅታችንን እያጠናከርን ያለነው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - በቆጠራው በኩል ሊያጋጥም

ይችላል ተብሎ የተገመተው ሌላው ችግር

የቴክኒክ ሲሆን፣ለዚህም መፍትሄ መቀመጡን

አመላክተዋል፤ ከቴክኒክ ችግር ባሻገር ሌሎች

ችግሮች ቢያጋጥሙስ ምን አይነት ዝግጅት

አድርጋችኋል?

አቶ ቢራቱ፡ - አገሪቱ የብሄር ብሄረሰቦች አገር

ከመሆኗም በተጨማሪ የተለያዩ ኃይማኖቶችም

የሚካሄዱባት ናት፤የተለያየ ባህልም ያላት አገር

እንደመሆኗ የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ሲካሄድ

አንዳድ ቦታ ላይ ሰውን መቆጠር በራሱ እንደ

መልካም የማይታይበት ሁኔታ አለ፡ ፡ ስለዚህ

በእንደዛ አይነት አካባቢዎች ከህዝቡ ጋር ማለትም

ከጎሳና ከኃይማኖት መሪዎች ጋርና ጉዳዩ

ከሚመለከታቸው ጋር በመሰራት ማሳመን

ይጠበቃል ፡ ፡ ለህዝቡ መረጃው ጠቃሚ ስለመሆኑ

በማሳወቅ መቆጠር ተጠቃሚ እንደሚያደርግ

ማስገንዘብና በፍላጎትም እንዲቆጠር እንዲሁም

ትክክለኛ መረጃ እንዲሰጥ እየሰራን ነው፡ ፡

ሌሎች ተንቀሳቃሽ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች

አሉ፤ ለምሳሌ አርብቶ አደር አካባቢ አስቀድመን

ከክልሎችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ግንኙነት

እያደረግን፡ ፡ በመሆኑም በወቅቱ በተቻለ መጠን

ተንቀሳቃሽ የሆነውን የአርብቶ አደር ማህበረሰብ

በቆጠራው ሰሞን ውስን ጊዜ በመሆኑ ወደመደበኛ

መኖሪያቸው ወደሆነው አካባቢ መልሶ በማምጣት

የሚቀጠሩበትን ስርዓት ለማበጀት በመነጋገር ላይ

እንገኛለን፡ ፡ ይህን እያደረግን ያለነው በተለይ

ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ከአፋር፣ ከደቡብ፣

ከኦሮሚያ እንዲሁም ከሱማሌ ክልሎች ጋር ነው፡ ፡

እንዲሁም ከሌሎች ጋር በዚሁ አግባብ እየሰራን

ነው፡ ፡

ሌላው በአሁኑ ወቅት የእኛ ስጋት በማህበራዊ

ሚዲያ ላይ የሚለቀቁት ውዥንብሮች

ናቸው፡ ፡ የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ማለት የህዝቡን

ቁጥር በፆታና በዕድሜ መረጃውን ሰብስቦ እና

አቀነባብሮ ውጤቱን ማቅረብ ነው፡ ፡ይህም በጣም

ብዙ ፋይዳ አለው፡ ፡ለምሳሌ በአንድ አካባቢ የጤና

ጣቢያዎችን እንዲሁም የትምህርት ተቋማትንም

ሆነ ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶችን ለህዝብ

ለማድረስ የህዝብ ቁጥርን በትትክል ማወቅ ወሳኝ

ነው፡ ፡

በህዝብ ቆጠራ ወቅት የሚሰበሰቡት መረጃዎች

ወደ 80 ያህል ናቸው፡ ፡ ይህም መረጃ ለወደፊቱ

ለአገሪቱ የልማት እቅድም ትልቅ ጠቀሜታ

ይኖረዋል፡ ፡ በዚህም መንግሥት የአጭርም ሆነ

የረጅም ጊዜ ዕቅድ ለማዘጋጀት ይጠቅማል፡ ፡

ይሁንና በተለያየ መልክ ከዚህ ውጭ በመውጣት

ጫፍ ከነካ ብሄረተኝነት ወይም ጫፍ ከነኩ ከሌሎች

ጉዳዮች ጋር በማገኛኘት ውዥንብር ሊነሳ

ይችላል፡ ፡ ስለዚህ በእኛ በኩል ማድረግ ያለብን

ከመገናኛ ብዙኃን ጋር በመስራት ትክክለኛውን

መረጃ መስጠት ነው፡ ፡ እያንዳንዱ ጥያቄ የራሱ

የሆነ መረጃ ሰጪ የመሆኑን ያህል ህዝቡ ተገንዝቦ

መረጃውን መስጠት ይጠበቅበታል፡ ፡

የህዘብ ቁጥር መረጃ የሚያገለግለው ለመንግሥት

ብቻ አይደለም፡ ፡ ለሲቪል ማኅበረሰብ፣ መንግስታዊ

ላልሆኑ ድርጅቶች፣ ለህዝቡ ለራሱም ነው፡ ፡

በተለያየ አደረጃጀት ለሚንቀሳቀሱ ድርጅቶችም

ጭምር ነው፤ ምክንያቱም ሁሉን ነገር የሚሰሩት

የህዝቡን ቁጥር መሰረት በማድረግ ነውና

፡ ፡ የህዝቡን ቁጥር በስብጥር ደረጃ መታወቁ

ይጠቅማል፡ ፡ ስለዚህም የተዛባ መረጃ የሚለቁ

አካላት ይህን ቢገነዘቡ መልካም ነው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - ሰላም በታጣባቸው አካባቢዎች

ከቀያቸው ተፈናቅለው በተለያየ አካባቢ ተጠልለው

ያሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች አሉና እንዴት ነው

የምታስተናግዷቸው?

አቶ ቢራቱ፡ - ኮሚሽኑ ውይይት ካደረገባቸው

ትልቁ ነጥብ ውስጥ የህዝብና ቤት ቆጠራውን

ለማካሄድ አመቺ ነው ወይስ አይደለም የሚለው

ጉዳይ ተጠቃሽ ነው፡ ፡ ሁለተኛው መቼ ቢካሄድ

ነው የሚሻለው የሚለውን ገምግሟል፡ ፡ በዚህም

አምና በነበረው ችግር ምክንያት ቆጠራው

ተላልፏል፤ በዚህ ዓመት ግን መተላለፍ

የለበትም፤ምክንያቱም መረጃዎች በጣም እየተፈለጉ

ነው፡ ፡ ለቀጣይ ስራም የግድ ይላል፡ ፡ ስለዚህ አልፎ

አልፎ ችግሮች ቢያጋጥሙም እነዛን ችግሮች

ለመፍታት በዚህ ዓመት ቆጠራው መካሄድ አለበት

የሚል ውሳኔ ላይ ተደርሷል፡ ፡ በዚህም ሁኔታ

መቼ የሚለው ላይ ከክልሎች ጋር በመምከር

መጋቢት መጨረሻ ላይ እንዲሆን ከስምምነት

ላይ ተደረሰ፡ ፡

ይሁንና ችግሮች የሉም ማለት አይደለም፡ ፡

የጠቀስሺው የህዝብ መፈናቀል አለ፤አልፎ አልፎም

አንዳንድ ቦታዎች የፀጥታ ችግርም አለ፡ ፡ ስለዚህ

የሚመለከታቸው የክልልና የፌዴራል መንግሥት

ችግሩ ያለባቸው ቦታዎች ላይ እንዲሰሩ አቅጣጫ

የተሰጠ ሲሆን፣ቢቻል በታቸለ መጠን የተፈናቀለው

ህዝብ ወደ ቀዬው ተመልሶ መደበኛ ህይወቱን

ይመራል በሚል ደረጃ ማመቻቸት ነው፡ ፡ የጸጥታ

አካላትም ከክልሎች ጋር በመሆን ችግር

የሚከሰትባቸው ሁኔታዎችን በተቻለ መጠን

የመቀነስ ሥራ ላይ እንዲሰማሩ በመንግሥት

የተቀመጠ አቅጣጫ አለ፡ ፡ በአሁኑ ወቅት የነበሩ

ችግሮች እየተቀረፉ ሲሆን፣ አልፎ አልፎ ብልጭ

ድርግም የሚሉ ቢኖሩም ባለን መረጃ መሰረት

እየተቀረፉ ነው፡ ፡ይህ ከተከናወነ ሁሉም ቦታ

ቆጠራው ተደራሽ የሚሆን ሲሆን አልፎ አልፎ

ግን ችግር የሚኖር ከሆነ እንኳ ቆጠራው መካሄድ

አለበትና በተቻለ መጠን ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር

በመተባበር መስራት ያስፈልጋል፡ ፡

ተፈናቃዮች ወደቦታቸው የሚመለሱበት

ሁኔታ ካልተመቻቸ ደግሞ ባሉበት ቦታ እንዲቆጠሩ

ይደረጋል፡ ፡ምክንያቱም አንድም ሰው ሳይቆጠር

አይቀርምና፤ ከየት እንደመጡ የሚያሳይ መረጃ

ጭምር አብሮ ይሰበሰባል፡ ፡

በዩኒቨርሲቲ ያሉ ተማሪዎች ደግሞ እዛው ባሉበት

ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ነው የሚቆጠሩት፡ ፡ በወይኒ

ቤት ውስጥ ያሉ ታራሚዎችም እዛው ባሉበት

እንዲቆጠሩ ይደረጋል፡ ፡ በህዳሴ ግድብ ያሉም

እዛው ባሉበት፣ በአረጋውያን መጦሪያና በህፃናት

ማሳደጊያም ያሉ እንዲሁ እዛው ባሉበት እንዲቆጠሩ

ይደረጋል፡ ፡ ቤት አልባ ሰዎችም እንዲሁ

የሚያድሩበት ቦታ በመሄድ ይቆጠራሉ፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - በቆጠራው የሚሳተፉ አካላት

እነማን ናቸው? ምንስ ያህል ይሆናሉ? በቂ

ስልጠናስ ወስደዋል?

አቶ ቢራቱ፡ - በመጀመሪያ ከሰራነው ሥራ

ውስጥ የቆጠራ ቦታዎችን በካርታ መሸንሸን ነው፡ ፡

በአንድ ቆጠራ ቦታ ደግሞ የሚያስፈልገው አንድ

ቆጣሪ ነው፡ ፡ በተመሰሳይ ደግሞ ቆጣሪዎቹ በትክክል

ስለመስራታቸው የሚያረጋግጥ አንድ ተቆጣጣሪ

አለ፡ ፡ በዚህ ቆጠራ ላይ በዋናነት የሚሳተፉ በእኛ

አጠራር ቆጣሪዎችና ተቆጣጣሪዎች ናቸው ማለት

ይቻላል፡ ፡ ስለዚህ በዚህ መሰረት ከ150 ሺ በላይ

የሚገመት የቆጠራ ቦታ ካርታ አዘጋጅተናል፡ ፡

በመሆኑም በዚሁ ቁጥር የሚገመት የሰው ኃይል

ለቆጠራው ይሰማራል ማለት ነው፡ ፡

በተጨማሪ ደግሞ ከ37 ሺ በላይ የመቆጣጠሪያ

ቦታዎች ተዘጋጅተዋል፡ ፡ በእያንዳንዱ የመቆጣጠሪያ

ቦታም አንድ ተቆጣጣሪ ይመደባል፡ ፡ በአጠቃለይ

ከአነዚህ ጋር ተደምሮ ከ190 ሺ በላይ የሰው ኃይል

በቆጠራው ይሰማራል፡ ፡

እነዚህ ሰራተኞች በተለያየ ደረጃ ስልጠና

ይሰጣቸዋል፡ ፡ ስልጠናውም የሚሰጠው በአራት

ደረጃ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ዋናው መስሪያ ቤት

ያሉ ሰራተኞች መጠይቁን ያዘጋጁና የቴክኒክ

ስራውን ይነድፋሉ፤ እነዚህ ሰራተኞች በዚህ ውስጥ

ተሳትፎ ያላቸው ሰራተኞችን የሚያሰለጠኑ ሲሆኑ፣

ቅድሚያ የሚሰጠው ይኸው የአሰልጣኞች ስልጠና

ነው፡ ፡ ይህ ስልጠናም ተሰጥቷል፡ ፡ በዚህም 130

ሰልጣኞች ናቸው የሰለጠኑት፡ ፡ በአሁኑ ወቅት

ደግሞ ወደ 400 የሚሆኑ ለ12 ቀናት ያህል

የአሰልጣኞች ስልጠና ነው እየወሰዱ ይገኛሉ፡ ፡

እነዚህም ታብሌቱን እንዴት መጠቀም እንደሚቻል

የሚያሰለጥኑ ፡ ፡

ይህ ስልጠና ካርታ እንዴት እንደሚካለልና

ቆጠራው እንዴት እንደሚካሄድ በተግባር

የሚከናወን ነው ፡ ፡ በቀጣይ ደግሞ በክልል ደረጃ

የአሰልጣኞች ስልጠና ይኖራል፡ ፡ በሦስተኛ ደረጃ

ደግሞ እስከ ዘጠና ሺ ለሚጠጉ የአሰልጣኞች

ስልጠና የሚሰጥ ይሆናል፡ ፡

በመጨረሻ መጋቢት አጋማሽ አካባቢ ወደ

ቆጠራው የሚሰማሩትን ወደ 180 ሺ

የሚገመቱትን አካላት ወደ 180 ሺ በሚሆነው

አካባቢ ስልጠና ይሰጣቸዋል፡ ፡ ይህም ስልጠና

ታብሌቱን በተገቢው መንገድ መጠቀም መቻል

አለመቻሉን ለማረጋገጥ የሚሰጥ ስልጠና ነው፡ ፡

በዚህ ስልጠና ፈተና ይሰጣል፡ ፡ይህም ስልጠና

በተግባር የሚታገዝ ነው፡ ፡ ስልጠናው ሲካሄድ

ተጠባባቂዎችም አብረው እንዲሰለጥኑ ይደረጋል፡ ፡

ከመጀመሪያም ሲመለመሉ እነዚህ ተጠባባቂዎች

አብረው የተመለመሉ ናቸው፡ ፡ በመሆኑም

ፈተናውን የወደቀ ቆጣሪ በቆጠራው አይሰማራም፡ ፡

ቆጠራ በአስር ቀን ውስጥ ይጠናቀቃል፡ ፡ ይህ

መረጃ ደግሞ መከናወን ያለበት ኃላፊነት ባለው

አካል እንደመሆኑ ኃላፊነት የሚሰጠውም አካል

ጉዳዩን በአግባቡ የማይወጣ ከሆነ ተጠያቂ

ይሆናል፡ ፡ በመሆኑም ምልመላው የሚካሄደው

ከመንግሥት ሰራተኞች መካከል ሲሆን፣ ከእነዚህም

መካከል በዋናነት የሚሳተፉት ከመምህራን መካከል

የተመለመሉ ናቸው፡ ፡

ቀጥሎ ደግሞ ከግብርና ሰራተኞችና ከጤና

ኤክስቴንሽን መካከል የተመለመሉ ናቸው

በቆጠራው የሚሳተፉት፡ ፡ በምልመላው ቴክኖሎጂ

መጠቀም የሚችሉት ናቸው የሚካተቱት፡ ፡ በዕድሜ

ደረጃ ሲታይ ደግሞ ወጣቶችና ጎልማሶች ናቸው

የሚሆኑት፡ ፡ በተጨማሪም በስነ ምግባራቸው

ምስጉን የሆኑና በስራቸውም ትጉህ የሆኑ ሰራተኞች

ናቸው፡ ፡ የአካባቢውን ቋንቋ የሚያውቅ መሆን

ይጠበቅበታል፡ ፡ ምልመላውም ላይ ትክክል

ስለመሆኑ ግምገማ ይካሄዳል፡ ፡ በመጨረሻም ወደ

ሥራ ከመሰማራታቸው በፊት ትክክለኛ ሥራ

ለመስራት ቃለ መሃላ እንዲፈፅሙ ይደረጋል፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - ለቆጠራው የተመደበው

በጀት ምን ያህል ነው? በማንስ የተበጀተ

ነው? ቆጠራውስ የሚካሄደው በስንት ቋንቋ

ነው?

አቶ ቢራቱ፡ - የህዝብ ቆጠራ ጉዳይን

ከመጀመራችን በፊት የቆጠራውን ፕሮጀክት ሰነድ

አዘጋጅተናል፡ ፡ በወቅቱ ማለትም ከሁለት ዓመት

በፊት ለቆጠራው የተገመተው አጠቃላይ በጀት

3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ነው፡ ፡ ከዚህ ውስጥ

አብዛኛው የሚውለው በመስክ ለሚሰማሩ

ሰራተኞች የውሎ አበል ክፍያ ነው፡ ፡ ሌላው ደግሞ

ለቁሳቁስ መግዢያና ተያያዥ ጉዳይ ነው፡ ፡

እንዲያም ሆኖ በዛሬ ጊዜና ከሁለት ዓመት

በፊት ያለው ተመን እኩል አይደለም፤ ግን

እያብቃቃን ለመስራት አስበን ነብር፤በመንግሥት

ላይም የተለየ ጫና እንዳይፈጥር እስካሁን ባለው

ሁኔታ ተጨማሪ የማፈላለግ ሥራ ስንሰራ

ቆይተናል፡ ፡

በዚህም መጠነኛ እርዳታ አግኝተናል፡ ፡ ድጋፉ

በቁሳቁስ አብዛኛው ደግሞ በቴክኒክ ሲሆን፣

ከአጋዦቹ መካከል ዩ.ኤን.ኤፍ.ኤ፣ ዲ.ኤፍ.አይ.ዲ፣

የአሜሪካና የጣሊያን መንግሥት ይጠቀሳሉ ፡ ፡

እንዲሁም የዓለም ባንክም ብድር ሰጥቷል፡ ፡ ከ60

እስከ 70 በመቶ የሚሆነውን የሚሸፍነው ግን

መንግሥት ነው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - ቆጠራው ከተጠናቀቀ በኋላ

ይፋ የሚያደርገው ማነው?

አቶ ቢራቱ፡ - ቆጠራው እንደተጠናቀቀ

ወዲያው ይፋ አይሆንም፡ ፡ ምክንያቱም ሁሉም

መረጃ በግርድፉ ከተሰበሰበ በኋላ ይተላለፋል፡ ፡

ከተላለፈ በኋላ ይመሳከራል፤ ይፈተሻል፡ ፡ ቀጥሎም

እያንዳንዷ የ150 ሺዋ ቦታ አንድ በአንድ

እንድትመሳከር ይደረጋል፡ ፡ ከዛም የመጣው ጥሬ

መረጃ ፋይል እንዲሆን ይደረጋል፡ ፡ የተተነተነውና

የታየም ግድፈት ካለ ተፅፎ የሚፈታበት ስርዓትም

ይቀመጥና በመጨረሻ ለትንተና ዝግጁ ሲሆን

የውጤት ሰንጠረዦችን የማውጣት ሥራ ይሰራል፡ ፡

ሰንጠረዦች ከወጡ በኋላ የሚመዘኑ ወይ

የሚተነተኑ የዴሞግራፊክ ባህሪያት አሉ፡ ፡ ለምሳሌ

የወንድና ሴት ጥምርታና ሌሎችም ይታዩና

እንዲፈተሹ ይደረጋል፡ ፡ ሪፖርትም አብሮ

ይዘጋጃል፡ ፡ ከተዘጋጀ በኋላ በአዋጁ መሰረት

ለህዝብ ቆጠራ ኪሚሽን ከነሪፖርቱ ውጤቱ

ይቀርባል፡ ፡ በውጤቱም ላይ ውይይት ይደረግና

ሂደቱን ካለፈ በኋላ ኮሚሽኑ ለህዝብ ተወካዮች

ምክር ቤት ያቀርባል፡ ፡ በመጨረሻ ውጤቱን

ተቀብሎ ይፋ የሚያደርገው ምክር ቤቱ ነው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - ቆጠራው ከተጠናቀቀ በኋላ

ውጤቱ ይፋ የሚሆነው በምን ያህል ጊዜ

ውስጥ ነው?

አቶ ቢራቱ፡ - መረጃው ሲመሳከር ሊያጋጥም

የሚችል ነገር ሊኖር ይችላል፡ ፡ ያን ሂደት ካለፈ

ግን ከአራት ወር እስከ ስድስት ወር ባለው ጊዜ

ውስጥ ውጤቱ ይፋ ይሆናል ብለን ነው

ያሰብነው፡ ፡

አዲስ ዘመን፡ - ከዚህ ቀደም በተደረገው

ቆጠራ‹‹የብሄራችን ቁጥር አንሷል፤ የማነሱም

ምክንያት ይህ ነው፤ ያ ነው እየተባለ

ይነገራል፡ ፡ብሄራችን አይወልድም አይዋለድም

ያለውስ ማነው፤›› የሚሉ አካላት አሉና ይህ

እንዴት ይታያል?

አቶ ቢራቱ፡ - መጀመሪያ መታወቅ ያለበት

የህዝብ ቆጠራ ማለት ሰው መቁጠር ማለት ነው፡ ፡

በዚህ ውስጥ የሚጠየቀው እድሜ፣ ፆታ፣ ብሄርና

የመሳሰለው መረጃ ነው፡ ፡ ይሁንና ብሄር ሲጠየቅ

እኛ የማንነት ጉዳዮችን የመወሰን ስልጣን የለንም፡ ፡

በተቆጣሪው፣ ቆጣሪውና ተቆጣጣሪው ጫንቃ ላይ የወደቀ ኃላፊነት

...ቁጥርየማብዛትአሊያምየመቀነስ

ነገሮችን

የምንቆጣጠርበትንም

ስርዓት ዘርግተናል።

አቶ ቢራቱ ይገዙ

በተቆጣሪው፣... በ15ኛውገጽ ዞሯል

ፎቶ-በገባቦገብሬ

Page 4: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ12 ጥሪና ጨረታ

ማስታወቂያጅኤም ኤክስ ዋን ዲዛይንና ጠቅላላ አማካሪ እና ኢንጅነሪንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር /GMXONE DESIGN & GENERAL DEVELOP-MENT CONSULTING ENGINEERS PLC/ የተባለ ድርጅት የንግድ ፈቃዳቸውን ተመላሽ በማድረግ ድርጅቱን ለመዝጋት ባለው ሂደት በመስሪያ ቤታችን ኦዲት እየተደረገ ይገኛል ፡፡ ስለዚህ ተቃዋሚ ካለ ወይም ከድርጅቱ ጋር የጥቅም ግንኙነት ያለው ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት በ1ወር /30 ቀን/ ከዚህ በታች ባለው አድራሻችን እንዲቀርቡ እንጠይቃለን፡፡ አድራሻ ሜክሲኮ አደባባይ ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፤ ወረዳ 06 የቤት ቁጥር 560፤ ጽለረ ህንፃ፤ ሁለተኛ ፎቅ፤ ቢሮ ቁጥር 2AB ፖ.ሳ.ቁ 17587 አዲስ አበባ ኃይለየሱስ ቸኮል በቻርተር የተመሰከረለት የሂሳብ አዋቂ /ለንደን

/ እና የተፈቀደለት ኦዲተር /ኢትዮጵያ

ማስታወቂያደረጀ፤ ገነት እና ጓደኞቻቸው ኮብልስቶን ስራ ህብረት ሽርክና ማህበር በጽ/ቤታችን በኮብል ስራ ህ/ሽ/ማህበር ያወጡትን የንግድ ስም፤ መመስረቻ ፅሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ፤ የንግድ ዋና ምዝገባ እና የንግድ ስራ ፈቃድ እንዲሰረዝላቸው በ 23/05/2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቀውናል፡፡ በዚህም መሰረት ከላይ የተጠቀሰው ህብረት ሽርክና ማህበር ከመፍረሱ በፊት ተቃዋሚ ካለ ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ1 ወር ውስጥ ለደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ጽ/ቤት በመቅረብ ቅሬታ ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን፣ በተጠቀሰው ጊዜ ማንኛውም ቅሬታ ካልቀረበ ያመልካቹን ጥያቄ ተቀብለን ያወጡትን የንግድ ምዝገባ እና የንግድ ስራ ፈቃድ የምንሰርዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ዋና ጽ/

ቤት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ዋና የሥራ ሂደት

የንግድ ስም ስያሜ የንግድ ድርጅታቸውን የስም ስያሜ ማዘርስ ቾይስ መዋእለ ህፃናት ተብሎ እንዲመዘገብላቸው ጠይቀዋል። ስለዚህ ተቃዋሚ ካለ የጋዜጣ ማስታወቂያ በወጣ በ15 ቀናት ውስጥ የተጠቀሰውን የንግድ ስያሜ በመዝገብ እንዳይገባ የሚያስችል ማስረጃ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር ለቢሾፍቱ ከተማ መስተዳድር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ካልቀረበ ስያሜውን የምንመዘግብ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር የቢሾፍቱ ከተማ

አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

የሽያጭ ውል ማስታወቂያሻጭ--- 1ኛ አቶ አሸናፊ ደበላ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/፣ 2ኛ አስናቀች ረጋሳ ፎዬ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/ አድራሻ- አዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 189 ገዥ--- ወ/ሮ ሀያት ደነቀ ረዲ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/ አድራሻ- አዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 1227 ወረዳ 08 የቤት ቁጥር 150 የሚገኘውን በቲን ቁጥር 0000071770 የንግድ ምዝገባ ቁጥር AA/AK/08/3/1/0004913/2008 የቀድሞ ፈቃድ ቁጥር 02/1/03989/1996 የንግድ ፈቃድ ቁጥር 14/671/842203/2006 የንግድ ድርጅት ስለገዛኋቸው ተቃዋሚ ካለ በ15 ቀን ውስጥ ለወረዳ 08 ንግድና ኢንዱስትሪ እንዲቀርብ እንጠይቃለን፡፡

ወ/ሮ ሀያት ደነቀ ረዲ

ማስታወቂያኑረዲን አብዱለጢፍ አብዱ በ08/06/2011 ዓ.ም በፃፉት ማመልከቻ ቁጥሩ Con/12479 የሆነ የሥራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው፣ ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል፡፡ በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር Con/12479 የሆነ የሥራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን፣ በእዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ፡፡ በተጠቀው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 003/2011የፌዴራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ለ2011 በጀት ዓመት ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ በሶስት ሎት የተከፋፈሉ የቢሮ መገልገያ የአገልግሎት እና ቋሚ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ እነዚህም ከዚህ በታች በሎት ተከፋፍሎ የተቀመጠው፡-

ሎት አይነቱ ሎት አይነቱ ሎት አይነቱ

1 ለጥበቃና ፍተሻ የሚሰሩ ሶስተኛ ወገን አካላት ቅጥር ለሁለት አመት አገልግሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ሰርቨር ግዥ 3 የፈርኒቸር ግዥ

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ቀጥሎ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡1. ተጫራቾች የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባወጣው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ለመሆናቸው ተገቢውን የምዝገባ የምስክር

ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡2. የ2011 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና በተሰጣቸው የንግድ ዘርፍ ብቻ መሳተፍ የሚችሉ፣ 3. ለሚያቀርቧቸው እቃዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣4. ለሚጫረቱበት እቃ ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 10,000/አስር ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond)

በባንክ በተመሰከረለት ቼክ/ሲፒኦ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡5. የንግድ ፈቃዳቸውን ኮፒ በማሳየት ለጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ እና እያንዳንዱን ሎት ከመ/ቤቱ ፋይ/ግዥ ንብረ/አስተ/ቡድን የሥራ

ክፍል ከሰዓት በፊት ከ2፡30 እስከ 6፡30 እና ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 7፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት በግንባር ቀርበው ወይም በህጋዊ ወኪል አማካኝነት ለአንድ ሎት የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀን እና ሰዓት ከ ሰዓት ከላይ በተራ ቁጥር 5 በተገለጸው የሥራ ቀንና ሰዓት/ቅዳሜና እሁድን ሳያካትት/ የጨረታ ሰነዳቸውን ሞልተው የሚወዳደሩበትን የአገልግሎት ወይም የእቃ አይነት ለይተው በመጥቀስ በፖስታ አሽገው ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበት እቃና አገልግሎት የመወዳደሪያ ዋጋቸውን ተጨማሪ እሴት ታክስን በማካተት ጽ/ቤቱ ካዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ኢንቮይስ ላይ ሞልተው ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን፣ ስርዝ ድልዝ በሌለበት ሁኔታ አዘጋጅተው በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፡፡

8. ተወዳዳሪዎች ለሦስቱም ሎቶች አዘጋጅተው በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ /በስፔስፊኬሽኑ መሰረት/ የመወዳደሪያ ዋጋ /ፋይናንሽያል/ እና ቴክኒካል ለየብቻው በሁለት ፖስታ በመለየት አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል/ይህን ያለመፈጸም ከጨረታ ውጪ ያደርጋል፤ ሲፒኦ ለብቻው በአንድ ፖስታ ወይም ከቴክኒክ ሰነድ ጋር አብሮ መቅረብ ይኖርበታል።

9. ጨረታው የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ከሰዓት በፊት 4፡30 ሰዓትታሽጎ በዚሁ እለት በ5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

10. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡አድራሻችን፡- ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወይም የባህልና ቱሪዝም ሚ/ር ፊት ለፊት በሚገኘው የፌዴራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አዲሱ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ፋይናንስ ግዥ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ውስጥ ስልክ ቁጥር 0115 57 7495

የፌዴራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲአዲስ አበባ

የጨረታ ማስታወቂያየግዢው መለያ ቁጥር፡- አአከመባ/ግብአት/ቡ-1/011/2011የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተለያዩ አይነቶች የወርክ ሾፕ እቃዎች በግልጽ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሎት የእቃው አይነት የጨረታ መለያ ቁጥር ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ

የጨረታ መዝጊያ ቀንና

ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ

ቀንና ሰዓት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

1 አላቂ እቃዎች

አአከመባ/ግብዓት//ቡ-1/ 011/2011 90 ቀን

የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት

የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት

40,000

2 ቱልስ/የተለያዩ/መፍቻ 100000

3 Electrodes/የብረታ ብረት መበየጃ 103222

4 Machine/የማሽን እቃዎች 27104

ስለዚህ፡-1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣

የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት እና በጨረታ መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ ገጽ መመዝገብ ወይም በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ ከላይ እስከ ተጠቀሰው ቀን ድረስ ከባለሥልጣኑ መ/ቤት የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 132 መውሰድ ይችላሉ፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና(Bid Bond) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ከላይ በሰንጠረዥ በተገለጸው መሠረት ሲሆን፣ ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ለ120 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፡፡

4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 109 በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡

ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ስልክ ቁጥር 0113714103/0113720047/0113722815

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን

Page 5: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ ዘመን 13

ማህበራዊ/ጤና

አስናቀ ፀጋዬ

ከኢፌዴሪ ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ዘወትር ማክሰኞ በየሳምንቱ የሚቀርብ

አበበ ወልደ ጊዮርጊስ

በክልሎች የሴቶች ህፃናትና ወጣቶችጉዳይ ጽህፈት ቤት ከተቋቋመባቸውዓላማዎች ዋና ዋናዎቹ የሴቶች፣

የህፃናትና ወጣቶችን መብትና ጥቅሞች በማስከበርዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዲፈጠር፤ ክትትልናግምገማ ማድረግ፣ በክልሉ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚናየማህበራዊ ሁኔታዎች የተመቻቹላቸው መሆኑንማረጋገጥ ተጠቃሽ ናቸው፡ ፡

ሴቶችን በውሳኔ ሰጪ የሥራ ቦታዎች ለመመደብበቂ ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ማረጋገጥ፤እንደፍላጎታቸው ተደራጅተው ችግሮቻቸውንእንዲፈቱ ምቹ ሁኔታ መፍጠርና የህፃናት መብትናደህንነት እንዲጠበቅ የሚመለከታቸው ባለድርሻአካላትን በማስተባበር እንደሚሠራ ወይዘሪት ኡማንመሐመድ የሐረሪ ብሄራዊ ክልል የሴቶችና ህፃናትጉዳይ ጽህፈት ቤት የሴቶች ዘርፍ ዳይሬክቶሬትዳይሬክተር ያስረዳሉ፡ ፡

እንደእርሳቸው ገለፃ ለዚህ ተግባራዊነት የሴክተሩየሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዋናየትኩረት አቅጣጫውን በማድረግ የ2011 በጀትዓመት ዕቅድ የሴቶችን ተሣትፎና ተጠቃሚነትማረጋገጥ እና የህፃናትን መብትና ደህንነት ማስጠበቅ፤የሚል የትኩረት አቅጣጫ በመያዝ ወደትግበራገብቷል፡ ፡

የጽህፈት ቤቱ ፈፃሚዎች ዕቅዱን በዝርዝርእንዲያውቁትና በባለቤትነት ለመፈጸም እንዲችሉከመላው ሠራተኛ ጋር ውይይት ተደርጓል፡ ፡በተመሳሳይ የክልል የሴቶች አደረጃጀቶችና ባለድርሻአካላት የሴክተሩ አፈፃፀምና እቅድ በመገምገም፣የእቅዱ ፈፃሚዎችን በማብቃት ረገድ ሰፊ ሥራዎችተሠርተዋል፡ ፡

የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ጽ/ቤትበተለያየ አቅጣጫ ተደራሽነቱን ለማረጋገጥ በክልሉካቢኔ እንዲፀድቅ ተደርጓል፡ ፡ የሥርዓተ ፆታ መዋቅርበተመለከተ የሴቶችና ህፃናት መዋቅር ከክልል እስከወረዳ ድረስ በክልሉ መንግሥት ካቢኔ ተፈቅዶተግባራዊ ተደርጓል፡ ፡ በዚህም በክልሉ በሁሉምሴክተር ቢሮዎችና ወረዳዎች ላይ የሥርዓተ ፆታመዋቅር ተዘርግቷል፡ ፡

የሴቶች ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ወደላቀደረጃ ሲሸጋገር ለህብረተሰቡ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታን

ለለሴሴቶቶችችናና ወወጣጣቶቶችች የየተተሰሰጠጠውው ትትኩኩረረትት በበሐሐረረሪሪ

ያስገኛል፡ ፡ ይህ እንዲሆን ደግም ከልጅነታቸውጀምሮ የቤተሰብና የህብረተሰቡን እንክብካቤእንዲያገኙ ግድ ይላል፡ ፡ እድሜያቸው ለትምህርትሲደርስ ወደትምህርት ገበታ እንዲሄዱ ማድረግአስፈላጊ ነው፡ ፡ ከመጀመሪያ ደረጃ ጀምሮ እስከከፍተኛው የትምህርት ተቋም ድረስ የቤተሰብንናየህብረተሰቡን እገዛ ሊያገኙ ግድ ይላል፡ ፡ ይሁንእንጂ ከቤተሰብ አቅም ማነስና በድህነት የተነሳከመጀመሪያው ሳይክል ትምህርት ጀምሮ በየደረጃውለማቋረጥ የሚገደዱ ሲሆን ከፍ እያለ ሲሄድምበትምህርት ገበታ ላይ የሚገኝ የሴቶች ቁጥር እየቀነሰይሄዳል፡ ፡ ይህ ሁኔታም በወደፊት ህይወታቸውላይ አሉታዊ ተፅእኖ የሚያሳርፍ ሲሆን በዚህሳቢያም ሴቶች ለጥገኝነት ህይወት ወይም ለስደትይዳረጋሉ፡ ፡

ትምህርት ያቁዋረጡና ሥራአጥ ለሆኑ ወጣቶችየክልሉ መንግሥት በአነስተኛ ጥቃቅን ዘርፍበማደራጀት በተለያዩ ሥራዎች በመሰማራትራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ እየሰጠ ያለውድጋፍ ሊበረታታ የሚገባው ነው፡ ፡ በተደረገውጥረት በሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ወደሥራተሰማርተዋል፡ ፡ በተጨማሪም መንግስት በመደበውተዘዋዋሪ ፈንድ በክልሉ ለሚገኙ ሴቶች የተለያዩሥራዎች እየተሠሩ ይገኛል፡ ፡

በክልሉ 50 በመቶ ለሴቶች ቅድሚያ በሚልሴቶች በማናቸውም የሥራ መስክ በመቅጠርተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝዳይሬክተሯ ገልፀዋል፡ ፡

ሴቶች ማህበራዊ ተሳትፏቸውና ውሳኔሰጪነታቸው እንዲጎለብት ሊሠሩ ስለሚገባቸውሥራዎች የተለያዩ ጥናቶች ይደረጋሉ፡ ፡ በዚህ ረገድየምሁራን ሚና ከፍተኛ ድርሻ አለው፡ ፡ ከዚህ ቀደምበሴቶች ዙሪያ የተሠሩ የምርምር ውጤቶችይፈተሻሉ፡ ፡ እንደክልሉ ተጨባጭ ሁኔታዎችተቀምረው በግብዓትነት እንዲውሉ ይደረጋል፡ ፡የሌሎች ሀገሮች ተሞክሮዎች በተለይም በተመሳሳይየእድገት ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሀገሮች ያለው ልምድበተነፃፃሪነት ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረጋል፡ ፡

በሚሰማሩበት የሥራ አይነት በተለይ ፋይናንስንከመምራትና በአግባቡ ከመጠቀም አንፃር፤ እንዲሁምየቴክኒክና ሙያ ሥልጠና በኮሌጆች አማካኝነትእንዲወስዱ በማድረግ አስፈላጊው የብድር አቅርቦትእንዲመቻችላቸው ተደርጎ ወደሥራ እንዲሰማሩይደረጋል፡ ፡ በዚህ ረገድም የአነስተኛ ብድርና ቁጠባተቋማት ሚና የላቀ ነው፡ ፡ የብድር አመላለስ ክፍተትከተፈጠረም ችግሩ የሚፈታበት ስልት ይዘረጋል፡ ፡

እያንዳንዱ ተበዳሪ በቅድሚያ ገንዘቡን ለመበደርበማህበር መደራጀት የሚጠበቅበት ሲሆን ሊበደር

ከሚችለው የገንዘብ መጠን አስቀድሞ መቆጠብይጠበቅበታል፡ ፡ በተለይ በዚህ ረገድ በወጣትነትዕድሜ የሚገኙ ሴቶች ተጠቃሚ ሲሆኑ ሌሎችእማወራዎች ደግሞ የክልሉ መንግሥት ከለጋሽድርጅቶች ጋር በሚያደርገው የሁለትዮሽ ስምምነትመሰረት በሚገኘው የልገሳ ገንዘብ ብድር እንዲያገኙበማድረግ የራሳቸውን ሥራ በመክፈት እንቅስቃሴያደርጋሉ፡ ፡ በዚህ ረገድ በደረቅ ምግብ ዝግጅት፣በባልትና ውጤቶች፣ በቅመማቅመም፣ በሻይናበቡና እንዲሁም ትኩስ ምግቦችን በማምረትናለገበያ በማቅረብ የራሳቸውን ህይወት በተሻለ ሁኔታእንዲመሩ እየተደረገ ይገኛል፡ ፡

በሌላም በኩል በምሥራቅ ኢትዮጵያ በአዋጭነቱበሚታወቀው በንግድ ሥራ በመሰማራት ሴቶችህይወታቸውን እስከመለወጥ ደርሰዋል፡ ፡ በርግጥበተለይ የጨርቃ ጨርቅ ንግድ ምንም እንኳን ከውጭየሚገባና ኢትዮጵያ ውስጥ ያልተመረተ ቢሆንምለበርካቶች የሥራ እድል በመፍጠር መተዳደሪያቸውሆኗል፡ ፡ በሌላም በኩል በከተማዋ የንፁህ ውኃአምራች ፋብሪካዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፉሲሆን በርካታ ወጣቶችም የተመረተውን እሽግ ውኃበማቅረብ ሥራ በመሰማራት የራሳቸውን ገቢ መፍጠርችለዋል፡ ፡ ለሥራ መጀመሪያ የተበደሩትን ገንዘብበመመለስ የራሳቸውን ተቀማጭ ገንዘብ በእጥፍ

ለማሳደግ ችለዋል፡ ፡በሐረርና አካባቢዋ ለአትክልትና ፍራፍሬ

ማምረት የሚስማማ የአየር ንብረት እና ተስማሚመሬት አለ፡ ፡ ስለሆነም ይህን መልካም አጋጣሚበመጠቀም በገጠር የሚኖሩ ወጣቶችና ሴቶችበመደራጀት በአትክልትና ፍራፍሬ ምርትተሰማርተው ምርቶቻቸውን ለሐረርና በአቅራቢያዋለሚገኙ ከተሞች በማቅረብ ጠቀም ያለ ገቢበማግኘት ላይ የሚገኙ እንደሆነ ወይዘሪት ኡማንጠቅሰው ወደፊት ሰፋ ያለ ቦታ እንዲመቻችላቸውተደርጎ ሥራቸውና ገበያቸውን እንዲያስፋፉእንደሚደረግ አስረድተዋል፡ ፡

በክልል ደረጃ የቴክኒክ ኮሚቴዎች ተዋቅረውእስከ ወረዳና ቀበሌ ድረስ በመውረድ ቁጥጥርየሚደረግ ሲሆን ድክመቶችና ጥንካሬዎች ተለይተውድክመቶች እንዲስተካከሉ የተለያዩ ሥራዎችይሠራሉ፡ ፡

እንደ ዳይሬክተሯ ገለፃ በተያዘው በጀት ዓመትየክልሉ መንግሥት ለብድር አቅርቦት 85 ሚሊዮንብር መድቧል፡ ፡ ተደራጅተው ወደሥራ ለመሰማራትፍላጎት ያላቸው ሴቶችና ወጣቶች ቁጥር ከጊዜወደጊዜ እየተበራከተ በመሄዱ ለብድር የተመደበውገንዘብ በግማሽ ዓመት ውስጥ ቀርቦ ለመጠናቀቅበቅቷል፡ ፡ ይህም አሁን የተያዘው አካሄድ በጣምአዋጭ መሆኑን አመልካች መሆኑን ያሳያል፡ ፡

እንደማንኛውም ክልል በሀረሪም የኮንስትራክሽንዘርፉ ከመቼ ም ጊዜ በላይ በመስፋፋት ላይ የሚገኝሲሆን ሥራዎችም በመንግሥትና በግል ተቋራጮችአማካኝነት እየተከናወነ ይገኛል፡ ፡ የመንገድ ሥራዎች፣የህንፃ ግንባታዎች እንዲሁም የውስጥ ለውስጥ ኮብልስቶን መንገድ ዝርጋታ የሚጠቀሱ ሲሆን በርካታሴቶችም በሥራው ተሰማርተው ራሳቸውን በመርዳትላይ ይገኛሉ፡ ፡

ወጣቶች በተለይ በከተማው በስተምዕራብበሚገኘው ከሀኪም ተራራ ድንጋይ በመፍለጥናበመጥረብ ለኮንስትራክሽን ድርጅቶች በማቅረብሥራ ላይ የተሰማሩ ሲሆን ሌሎች ደግሞበመደራጀት ማሽን ገዝተው ጠጠር በማምረትለገበያ በማቅረብ ህይወታቸውን በመምራት ላይይገኛሉ፡ ፡

በአጠቃላይ በሀረር ከተማ ሴቶችንና ወጣቶችንከሥራ አጥነት ላማላቀቅ ተደራጅተው እንዲሰሩእየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ ለሌሎች አካባቢዎችበምሳሌነት የሚጠቀስ ነው፡ ፡

የሐረሪሴቶችአደረጃጀቶች በምክክርወቅት

ለድንገተኛ የልብ ህመም ስጋት የሆነው

መሰረት ባዩ፣ ጉርድ ሾላ አካባቢ ድንች እየጠበሰችራሷንና ቤተሰቧን ታስተዳድራለች፡ ፡ ለድንችመጥበሻነት የምትጠቀመው የዘይት አይነት ከውጪተመርተው ከሚመጡት ውስጥ አንዱ ነው፡ ፡ አንድጊዜ መጥበሻው ላይ ባደረገችው ዘይት ብቻ ቀኑንሙሉ ዘይቱን ሳትቀይር ድንች ስትጠብስ ትውላለች፡ ፡ይህንንም የምታደርገው ዘይት ለመቆጠብ እንጂዘይቱ ተደጋግሞ ድንች ሲጠበስብት የሚያስከትለውንየጤና ችግር በመገንዘብ እንዳልሆነ ትናገራለች፡ ፡ዘይቱ ሳይቀየር በተደጋጋሚ ድንች ሲጠበስበትበውስጡ የትራንስ ፋቲ አሲድ መጠን ከፍ እንደሚልናበተጠቃሚዎች ላይ የጤና ጉዳት ሊያስከትልእንደሚችልም እንደማታውቅና እንዲያውም ከአሁንቀደም ስለ ትራንስ ፋቲ አሲድ ፈፅሞ እንዳልሰማችምታስረዳለች፡ ፡ ፡

ትራንስ ፋቲ አሲድ /trans faty acid/ ፈሳሽየሆነ የምግብ ዘይት ወይም ቅቤ በከፊል አልያምሙሉ በሙሉ እንዲረጋ ሲደረግ የሚፈጠር የስብአይነት ነው፡ ፡ የዚህ አይነቱ የለውጥ ሂደት በተፈጥሮበአነስተኛ መጠን የሚገኝ ቢሆንም፤ በፋብሪካበሚመረትበት ሂደት ግን ፈሳሽ በሆኑ የምግብ ዘይቶችላይ የሃይድሮጅን ንጥረ ነገር በመጨመር በከፊልወይም ሙሉ በሙሉ የረጉ ዘይቶች ወይም ቅባቶችእንዲሆኑ በማድረግ መጠኑ ከፍ እንዲል ይደረጋል፡ ፡

በዚህ ሂደት የተዘጋጀ ዘይት ደግሞ ምግቦችለረጅም ጊዜ ጣዕማቸው ሳይቀየር እንዲቆዩያደርጋቸዋል፡ ፡ እንደቅቤ የጠጠሩና የረጉ የምግብዘይቶችን መመገብ ደግሞ የደም መጓጎል በማስከተልደም ወደ ልብ፣ አንጎልና የተለያዩ የውስጥ የሰውነትክፍሎች በተፈለገው መጠን እንዳይደርስ ስለሚያደርግለድንገተኛ ልብ ህመምና አለፍ ሲልም ለአንጎልውስጥ ደም መፍሰስ እንደሚያጋልጥ የጤናባለሞያዎች ይናገራሉ፡ ፡

የአለም ጤና ድርጅት በቅርቡ ያወጣቸውመረጃዎች እንደሚያሳዩት፤ በአለም አቀፍ ደረጃበትራንስ ፋቲ አሲድ ምክንያት በሚከስት ህመም540 ሺ ሰዎች በየዓመቱ ይሞታሉ፡ ፡ በልብ ህመምምክንያት ከሚሞቱ 35 በመቶ ከሚሆኑት ውስጥደግም 28 በመቶ የሚሆኑት በትራንስ ፋቲ አሲድሳቢያ ለሞት ይዳረጋሉ፡ ፡

በኢትዮጵያ ትራንስ ፋቲ አሲድ በሰዎች ጤናላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት በተመለከተ እስካሁን

‹‹ትራንስ ፋቲ አሲድ››

የተሰራ ጥናት ባይኖርም፤ በአሁኑ ወቅት ከሌሎችየልብ ህመም መንስኤዎች ባልተናነሰ በተለይለድንገተኛ የልብ ህመም ስጋት እየሆነ እንደመጣበሌሎች ሀገራት የተሰሩ ጥናቶችን የተመለከቱ የዘርፉባለሙያዎች ይናገራሉ፡ ፡

በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትየምግብ ሳይንስና የስርዓተ ምግብ ዳይሬክቶሬትረዳት ተመራማሪ አቶ ክፍሌ ሃብቴ እንደሚገልፁት፤ለትራንስ ፋቲ አሲድ በአብዛኛው ተጋላጭ የሆኑምግቦች ዘይትን ጨምሮ በፋብሪካ ተቀነባብረውየሚዘጋጁ ናቸው፡ ፡ በምግብ ቁጥጥር ዙሪያ የሚሳተፉአካላት በርካታ ቢሆኑም፤ ትራንስ ፋቲ አሲድንበሚመለከት ስታንዳርድ በማውጣት የሚደረገውየቁጥጥር ስራ ግን ገና በጅምር ላይ ያለ ነው፡ ፡ ይሁንእንጂ ህብረተሰቡ በትራንስ ፋቲ አሲድ ዙሪያ በቂግንዛቤ እንዲኖረው፣ ስታንዳርድ እንዲወጣለትናየህግ ማዕቀፍ እንዲኖረው በጤና፣ ልማትና ፀረ ወባማህበር አማካኝነት የተጀመረው ተግባር ይበልየሚያሰኝ ነው፡ ፡

እንደ ረዳት ተመራማሪው ገለፃ፤ አብዛኛዎቹደረጃ መዳቢ ተቋማት ትራንስ ፋቲ አሲድ በተቻለአቅም ከምግቦችና ዘይቶች ውስጥ መቀነስ እንዳለበትአልያም፤ ሙሉ በሙሉ መወገድ እንዳለበትያስቀምጣሉ፡ ፡ የአለም ጤና ድርጅትም በቀን ውስጥ

መወሰድ ካለበት 2 ሺ ካሎሪ መጠን ውስጥ የትራንስፋቲ አሲድ መጠን ከ2 ነጥብ 2 ግራም በታች መሆንእንዳለበት በመመሪያው አስቀምጧል፡ ፡ መጠኑከዚህ በላይ ከፍ የሚል ከሆነ በጤና ላይ አሉታዊተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችልም ይጠቁማል፡ ፡በቅርቡ በተሰራ የኢትዮጵያ ምግብ ፍጆታ ዳሰሳ

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ በቀን ውስጥ 28 ግራምዘይት በነፍስ ወከፍ ሊበላ እንደሚችል ተጠቁሟል፡ ፡ይህም 10 ግራም ትራንስ ፋቲ አሲድ አብሮይመገባል ተብሎ እንደሚገመትና ከተፈቀደውየትራንስ ፋቲ አሲድ መጠን አምስት እጥፍእንደማለት ነው፡ ፡ረዳት ተመራማሪው እንደሚሉት፤ ከውጪ

ተመርተው ወደሀገር ውስጥ የሚገቡ የተቀነባበሩምግቦች የትራንስ ፋቲ አሲድ መጠናቸውን ለማወቅናጤናማነታቸውን ለመፈተሽ የሚያስችል አቅምመገንባት ያስፈልጋል፡ ፡ በተለይም ላቦራቶሪዎችንማደራጀትና ስታንዳርዶችን በማውጣት የቁጥጥርስራውን ማጠንከር ያስፈልጋል፡ ፡ በቀጣይምየኢትዮጵያ ህብረተብ ጤና ኢንስቲትዩት ጉዳዩከሚመለከታቸው ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋርበመሆን የጋራ ስራዎችን ይሰራል፤ ጥናቶችንምየማያካሂድ ይሆናል፡ ፡

በጤና ሚኒስቴር ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች

መከላከልና መቆጣጠር ኦፊሰር አቶ አፈንዲ ኡስማንእንደሚገልፁት፤ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በፖሊሲደረጃ ትኩረት እያገኙ የመጡት ከቅርብ ግዜ ወዲህነው፡ ፡ በነዚህ በሽታዎች ላይ እየተደረገ ያለውእንቅስቃሴም ገና በጅምር ላይ የሚገኝ ነው፡ ፡በትራንስ ፋቲ አሲድ ምክንያት የሚከሰተውድንገተኛ የልብ ህመም ጤናማ የአመጋገብ ስርዓትንባለመከተል የሚከሰት ነው፡ ፡ ሆኖም ትራንስ ፋቲአሲድ በጤና ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ለብቻውትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት አይደለም፡ ፡እንደ ኦፊሰሩ ገለፃ፤ በኦክስጅን በበለፀገ ደም

የተሞሉና ደምን ከልብ ወደ ልዩ ልዩ የሰውነትክፍሎች የሚወስዱ አርተሪዎች የውስጠኛውክፍላቸው በትራንስ ፋቲ አሲድ አማካኝነት በሚፈጠርኮሌስትሮል ከተሸፈነ፣ ከጠበበ ወይም ከተዘጋ ደምበአግባቡ እንዳይዘዋወር ያደርገዋል፡ ፡ በዚህ ምከንያትልብ በቂ የሆነ የደም አቅርቦትና ኦክስጅን ስለማያገኝለድንገተኛ የልብ ስራ ማቆምና ለአንጎል ውስጥ ደምመፍሰስ አደጋ ያጋልጣል፡ ፡ ይህ አይነቱ የልብ ህመምኮሮናሪ ኸርት ዲዚዝ /coronary heartdisease/ በመባል ይታወቃል፡ ፡ በዚህ በሽታዙሪያ በቂ የሆነና የተጠናከረ መረጃ ባይኖርም፤በአሁኑ ወቅት ለሞት መንስኤ እየሆኑ ከመጡበሽታዎች ውስጥ አንዱ ሆኗል፡ ፡

ኦፊሰሩ እንደሚሉት፤ የትራንስ ፋቲ አሲድለድንገተኛ ልብ ህመም መከሰት ምክንያት እንደሆነበአለም አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ጊዜያት የተሰሩ ጥናቶችቢያሳዩም፤ በሀገር ደረጃ በቂ ጥናቶች ባለመሰራታቸውለጉዳዩ በቂ ትኩረት አልተሰጠውም፡ ፡ በጤናሚኒስቴር በኩል እየተደረገ ያለው ጥረትም ገናነው፡ ፡ ሆኖም በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤናኢንስቲትዩት አማካኝነት ከትራንስ ፋቲ አሲድ ጋርበተለይም ከምግብ ዘይቶች ጋር በተገናኘ የተጀመሩመጠነኛ ስራዎች በቀጣይ በጉዳዩ ዙሪያ ለመስራትእንደመነሻ የሚያገለግሉ ናቸው፡ ፡

ከሁሉ በላይ ደግሞ ትራንስ ፋቲ አሲድንበሚመለከት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ መፍጠርያስፈልጋል፡ ፡ ልክ እንደሌሎቹ ተላላፊ ያልሆኑበሽታዎች መንስኤ ሁሉ ትራንስ ፋቲ አሲድምትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡ ፡ የጤና ሚኒስቴርምበዚሁ አግባብ ስራዎችን በማቀድና በማደራጀትከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለመሄድ በመንደርደርላይ ይገኛል፡ ፡በኢትዮጵያ ምን ያህሉ የህብረተሰብ ክፍል

የትኞቹን የዘይት አይነቶች እንደሚጠቀምና ምን

ያህል የዘይት ተጠቃሚዎች ከልብና ከልብ ጋርበተያያዘ እንደሚሞቱ የሚያሳይ ጥናት አለመሰራቱንየሚጠቅሱት ኦፊሰሩ፤ በቀጣይ በዚህ ጉዳይ ላይጥናቶችን ማካሄድና መረጃዎችን መሰብሰብ ቅድሚያየሚሰጠው ጉዳይ መሆን ይኖርበታል፡ ፡ትራንስ ፋቲ አሲድን ለማስወገድ በአለም አቀፍደረጃ ተግባራዊ የተደረጉ ስትራቴጂዎችን ተሞክሮበማየት በሀገር ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግም ከወዲሁጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡ ፡ በዚህ ረገድየተሳካላቸው ሀገራትን ተሞክሮ በመውሰድ ቀምሮተግባራዊ ማድረግም ይጠበቃል፡ ፡

በኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት አስተዳደርናቁጥጥር ባለስልጣን የምግብ ምዝገባ ዳይሬክተርአቶ ሃይለሚካኤል ካሳዬ በበኩላቸው እንደሚናገሩት፤የኢትዮጵያ ስታንዳንርድ ኤጀንሲ ዘይትን ጨምሮበእያንዳንዱ በፋብሪካ የተቀነባበሩ የቅባት ምግቦችላይ ደረጃዎችን ያወጣል፡ ፡ በፋብሪካ ተቀነባብረውየሚመረቱ ቅባትነት ያላቸው ምግቦችና ዘይቶችከትራንስ ፋቲ አሲድ ነፃ መሆን እንዳለባቸውምስታንዳርዱ ያስቀምጣል፡ ፡ ስታንዳርዱ ባስቀመጠውቅድመ ሁኔታ መሰረት በእያንዳንዱ ምርት ላይትንተና በማውጣት ለገበያ እንዲቀርብ ይደረጋል፡ ፡

ዳይሬክተሩ እንደሚሉት፤ የኢትዮጵያየተስማሚነት ምዘና ድርጅት በስታንዳርዱ መሰረትምርቱ ማለፉንና መውደቁን ያረጋግጣል፡ ፡ የላቦራቶሪውጤትን መነሻ በማድረግ ደግሞ በኢትዮጵያየምግብና መድሃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣንትራንስ ፋቲ አሲድ ከተቀመጠው ስታንዳርድ በላይከሆነ ምርቱ ለገበያ እንዳይቀርብ ያደርጋል፡ ፡

ከፓልም ኦይል ውጪ የትራንስ ፋቲ አሲድይዘት ያለባቸው የዘይት ምርቶች ይኖራሉ ተብሎባይገመትም፤ የትራንስ ፋቲ አሲድ መጠናቸው ከፍባሉ በፋብሪካ ተቀነባብረው የሚዘጋጁ የቅባትናየዘይት ምርቶች ላይ እስካሁን የተወሰዱ እርምጃዎችብዙም የሉም፡ ፡ ሆኖም ምርቶቹ ከተገኙ ለህብረተሰቡእንዳይቀርቡ ይደረጋል፡ ፡ የአመራረት ሂደቱንምበማየት አምራቾች ማሰተካከያዎችን እንዲያደርጉአስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድም ይደረጋል፡ ፡

የአለም ጤና ድርጅት እ.ኤ.አ በ2017 ባወጣውመረጃ መሰረት በአለም አቀፍ ደረጃ 17 ሚሊዮንየሚጠጉ ሰዎች በድንገተኛ የልብ ህመም እና በአንጎልውስጥ ደም መፍሰስ አደጋ እንደሚሞቱ ያመላከተሲሆን፣ ለዚህም የትራንስ ፋቲ አሲድ ይዘት ያላቸውምግቦች የራሳቸውን አስተዋፅኦ እንደሚያበረክቱጠቁሟል፡ ፡

የትራንስ ፋቲ አሲድመጠናቸውከፍያሉ ቅባታማምግቦችናዘይቶች ለድንገተኛየልብ ህመምያጋልጣሉ፤

Page 6: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ14

የጨረታ ማስታወቂያየኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት ቋሚ የቢሮ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡በዚሁ መሠረት በጨረታው ላይ ለመካፈል ለሚፈልጉ ተጫራቾች፡-1. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ እና የምስክር ወረቀት ማቅረብ

የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር

ወረቀት በዘርፉ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3. ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ እንዲሁም ተጫራቾች ለሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ ለተወዳደሩበት የጨረታ ማስከበሪያ 2% ያላነሰ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በሰም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡

4. የሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% ያካተተ እና ያላከተተ መሆኑ መገለጽ አለበት፡፡

5. ተጫራቾች የእቃዎቹን ዝርዝር መገለጫ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት 6 ኪሎ አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የግዥ እና ፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 9 እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡

6. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ16ኛው ቀን የአንዱን ዋጋ ሞልተው በሰም በታሸገ ፖስታ በማሸግ እስከ ከሰዓት በኋላ 8፡15 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ የዋጋ ማቅረቢያ በሰም በታሸገ ፖስታ መቅረብ አለበት፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 8፡15 ተዘግቶ 8፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ወደ ቀጣዩ የሥራ ቀን በተባለው ሰዓት የሚተላለፍ ይሆናል፡፡

7. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት የእቃው አይነቱን በጨረታ ሰነዱ ላይ መግለጽ ይኖርባችኋል፡፡

8. አሸናፊው አሸናፊነቱ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናት ውስጥ ውል ይፈርማል፡፡

9. ጠቅላይ ፍ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ ማብራሪያ ቢፈልጉ በስ/ቁ/ 011 123 44 31 እና 011 123 44 29 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡

የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት

አለማየሁ ገ/ማርያም ኮርሴ ህጋዊ ወኪል በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተደራጀው የካቲት 12 የጋራ ህንፃ መኖሪያ ቤት ኃ/የተ/የህ/ሥራ ማህበር መስራች አባል መሆኖዎ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ግዴታውን ባለመወጣትዎ ከማበሩ ጋር ግንኙነትዎን በማቋረጥዎ ምክንያት ማህበሩ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ቢያወጣም ሊገኙ አልቻሉም፡፡በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ በ30 ቀናት ውስጥ ለማህበሩ ሊቀመንበር ጌታቸው ሙላት ወይም ለአደራጅ መስሪያ ቤቱ በሥራ ቀናት በአካል ቀርበው ሪፖርት እንዲያደርጉ እያሳሰብን በተጠቀሰው ቀን ሪፖርት ባያደርጉ ግን ከማህበሩ የሚሰናበቱ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ስልክ ቁጥር የማበሩ 0911443846የአደራጅ መስሪያ ቤቱ 0114390154

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ጽ/ቤት

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያበኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት የድሬዳዋ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ የሥራ ልምድ ያላቸው/የሌላቸውን ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የሥራ መደቡተፈላጊ ችሎታ (የትምህርት ደረጃና ዓይነት) የሥራ

ቦታመጠሪያ ደረጃ የመ/መ/ቁጥር ደመወዝ ብዛት

የፋይናንስ ቡድን

1የሂሳብ ምዝገባ

ባለሙያ IIፕሣ-5

48.3/አአ-

ድሬ-294662 1

በአካውንቲንግ፣ፋይናሽያል አካውንቲንግ ባችለር ዲግሪና

6 ዓመት ወይም የማስተርስ ዲግሪና 4 ዓመት የስራ ልምድ

ወይም የዶክትሬት ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/

ያላት

ድሬዳዋ

የግዢ ቡድን

2የግዢና ሽያጭ

ሠራተኛ Iጽሂ-7

48.3/አአ-

ድሬ-542100.00 1

በቀድሞ የ12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 6 ዓመት

የሥራ ልምድ 10ኛ+1 የቴክኒክ ሙያ/ደረጃ 1 የተቀበለና

4 ዓመት የሥራ ልምድ 10ኛ+2 የቴክኒክ ሙያ/ደረጃ

ርርር የተቀበለና 2ዓመት የሥራ ልምድ 10ኛይ3 ዓመት

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አጠናቅቆ ዲፕሎማ የተቀበለና 0

ዓመት የሥራ ልምድ

ድሬዳዋ

3የግዢና ሽያጭ

ሠራተኛ IIፕሣ-5

48.3/አአ-

ድሬ-524662.00 1

በአካውንቲንግ/ማርኬቲንግ/በግዥና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/

ቢዝነስ ማኔጅመንት የባችለር ዲግሪ 6 ዓመት ስራ ልምድ

ወይም የማስተርስ ዲግሪና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/

ያላት

ድሬዳዋ

4

የክምችትና

ክፍፍል

ሰራተኛ V

ጽሂ-948.3/አአ-

ድሬ-562748.00 1

በቀድሞ የ12ኛ /በአዲሱ 10ኛ ክፍልን ትምህርት ያጠናቀቀና

10 ዓመት የስራ ልምድ ወይም በአካውንቲንግ/ማርኬቲንግ/

በግዥና ሰፕላይስ ማኔጅመንት/ቢዝነስ ማኔጅመንት የቴክኒክ

ሙያ ትምህርት ቤት 10+3 ዲፕሎማና 6 ዓመት የስራ

ልምድ ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የስራ ልምድ

ያለው/ያላት

ድሬዳዋ

የውስጥ ኦዲት ቡድን

5የኦዲት

ባለሙያIIፕሣ-5

48.3/አአ-

ድሬ-1674662.00 1

በአካውንቲንግ፣ ፋይናሽያል አካውንቲንግ፣ ኢኮኖሚክስ

ባችለር ዲግሪና 6 ዓመትወይም የማስተርስ ዲግሪና 4 ዓመት

የስራ ልምድ ወይም የዶክትሬት ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ

ልምድ ያለው/ያላት

ድሬዳዋ

በስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ቡድን

6

ጀማሪ የስነ-

ምግባር

ባለሙያ

ፕሣ-148.3/አአ-

ድሬ-1642748.00 1

የመጀመሪያ ዲግሪ በሥነ-ዜጋና ሥነ ምግባር /ማኔጅመነት

/ህግ/ሶሾሎጂ /ሳይኮሎጂ/ ፍልስፍና/ ፖለቲካል ሳይንስና/

አለማቀፍ ግንኙነት/ PSIR 0 ዓመት የሥራ ልምድ

ድሬዳዋ

የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን

7

ከፍተኛ የሰው

ሀብት ሥራ

አመራር

ባለሙያ I

ፕሣ-748.3/አአ-

ድሬ-66036.00 1

በሰው ሀብት ሥራ አመራር/ማኔጅመንት/ሕዝብ አስተዳደር /

በቢዝነስ ማኔጅመንት/ሊደር ሺፕ የባችለር ዲግሪና 8 ዓመት

የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የስራ

ልምድ ወይም የዶክትሬት ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ

ያለው/ያላት

ድሬደዋ

8

የሪከርድና

ማህደር

ሠራተኛ VI

ጽሂ-948.3/አአ-

ድሬ-172748.00 1

በቀድሞ የ12ኛ /በአዲሱ 10ኛ ክፍልን ትምህርት ያጠናቀቀና

10 ዓመት የስራ ልምድ ወይም በስታትስቲክ የቴክኒክና ሙያ

ትምህርት ቤት 10+3 ዲፕሎማና 6 ዓመት ስራ ልምድ

ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/

ያላት

ድሬዳዋ

ማሳሰቢያ፣

1. የምዝገባ ጊዜ፤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡

2. የምዝገባ ቦታ፡ በድሬዳዋ መስቀለኛ ሳሬም ሆቴል አካባቢ በሚገኘው በማዕከሉ በሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ስ.ቁ

0254118868 ነው፡፡

3. አመልካቾች ለመወዳደር መያዝ ያለባቸው፣ የማመልከቻ ፎርም የተዘጋጀ ሲሆን፣ ካርኩለም ቪቴ (CV)፣የተሟላ የትምህርትና

የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማቅረብ በግምባር፣ በወኪልና በፖስታ ቤት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

4. ከግል ተቋማት የተሰጠ የስራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑ መገለፅ አለበት፡፡

5. አመልካቾች በቂ የስልክ አድራሻ፤ የስራ መደብ፤ ደረጃ፤ የማዕከል ሥም በተዘጋጀው የማመልከቻ ፎርም ላይ መሙላት

ይኖርባቸዋል፡፡

6. ትምህርታቸውን ከደረጃ 1-5 ለተከታተሉ የብቃት ማረጋገጫ ሲ.ኦ.ሲ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7. በተጠቀሱ የስራ መደቦች ላይ ተወዳድረው ፈተናውን ያለፉ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን (JEG) በተፈቀዱ መደቦች ትይዩ

ይመደባሉ፡፡

8. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡

9. ሴት ተወዳዳሪዎች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡

የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት አገልግሎት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ መ/ቤቶች በ2011 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን፡፡- ሎት 1- አላቂ የቢሮ እቃዎች ሎት 2- ሌሎች አላቂ የቢሮ እቃዎች /የጽዳት እቃዎች/ ሎት 3- የሰራተኛ የደንብ ልብስ ሎት 4- የቋሚ እቃ ሎት 5- የደንብ ልብስ ስፌት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች የሚከተሉትን መስፈርቶች አሟልቶ በጨረታው መወዳደር ይችላል፡፡1. ከዘርፉ ጋር ተያያዥ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ2. ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው3. በአቅራቢነት የተመዘገቡ 4. ከ100,000 /አንድ መቶ ሺ ብር/ በላይ ከተጫረቱ የተጨማሪ እሴት

ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ከሎት 1 እስከ ሎት 4

2000.00 /ሁለት ሺ ብር/ እንዲሁም ሎት 5 ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ pay order:- ADDISKETEMA K/K WERDA 10 F/E/TS/BET በሚል ስም በማዘጋጀት በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ለሁሉም እቃዎች ሳምፕል መቅረብ አለበት፡፡ ሳምፕል ያልቀረበባቸው እቃዎች ለውድድር አይቀርቡም፡፡

6. የሚገቡት ዋጋዎች ቫት/ቲ.ኦቲ ያካተቱ መሆን አለባቸው፡፡7. ተጫራቾች ይህ የጨረታማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10

ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ መውሰድ ይቻላል፡፡

8. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚወዳደሩበት ዋጋና ከላይ የተጠቀሱትን ደጋፊ ሰነዶችና 1 ኦሪጅናል 1 ኮፒ በአንድ ላይ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የስራ ቀን እስከ 10ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታውም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰአት ተዘግቶ በዚሁ እለት 4፡30 ይከፈታል፡፡

10. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ ያሸነፉበትን እቃ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር- 0112738842/0112738747 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

Email:- [email protected] facebook : Adkw10finance and Economic development

አድራሻ- ኮልፌ አጠና ተራ ከድልድዩ ከፍ ብሎ

አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 10 አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ

Page 7: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

መዝናኛየካቲት 12 ቀን 2011 ዓም አዲስ ዘመን 15

ሊዲያ ተስፋዬ

ስምን መልአክ ያወጣዋል ይላሉ፤ አጽንቶ የሚያቆየው ደግሞ ግብር ነው። ስማቸው በግብራቸው የሚደምቅ ታዲያ ሰዎች ብቻ አይምሰሏችሁ፤ አገራትና ከተሞችም ጭምር እንጂ። እንደምናውቀው አገራችን ደግሞ በዚህ የታደለች ናት። ስማቸውን ስንሰማ ብቻ ከዳሽን ተራራ የገዘፈ ታሪክና እውነትን የምናስታውስባቸው ሰዎች፤ ስማቸው ከመጠራቱ ከእልፍ ሄክታር ማሳ የበለጠ በረከትና ፍሬ የተገኘባቸው እንደሆኑ የምናውቃቸው ከተሞች አሉ።

እንዲህ ካሉ የአገሬ ክፍሎች መካከል ጎንደርን ለማየት እድሉን አገኘሁ። እድለኛነት ነዋ! ያለሁበት የሥራ መስክ በተለያየ አጋጣሚ የተለያዩ ከተሞችን እንዳይ መንገድ ሆኖልኛል። «ሰው የገዛ አገሩን እንዴት አያውቅም? የአገር ውስጥ ጎብኚኮ በጣም ጥቂት ነው» እያልኩ የምፈርድ ሰው ያደረገኝ ይኸው ሥራዬ ነው። እንጂ ሌላ ቦታ ብሆን ከተፈራጆቹ መካከል እገኝ አልነበር!

ጎንደርን በመጻሕፍትና በትዕይንተ መስኮት አይቻታለሁ፤ ከሚያውቋት ብሎም ከሚወዷት አንደበት ሰምቻታለሁ። ለአገር አንድነት ዘመኑን የሰጠ፣ ስለአገር ክብር ሕይወቱን የከፈለ ንጉሥ ተወልዶባታል፤ ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ። እነ አፄ ፋሲልና ቤተመንግሥታቸውን አኑረውባታል፤ በኪነ ህንጻ ጥበብም ተራቅቀውባታል። ይህን ብቻ ሲሰማና በምስል ሲያይ የኖረ ሰው፤ ምን ጠብቆ ይሄዳል ትላላችሁ? እንግዲህ ያ ሰው እኔው እህታችሁ ነኝ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሐፍት ኤጀንሲ ያዘጋጀው «ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል» የንባብ ሳምንት ነበር የጉዞው ምክንያት። ከተቋሙ ግቢ በር አፍ ላይ የተነሳው መኪና የመጀመሪያውን ቀን ባህርዳር አፍሮ በማግስቱ እኩለ ቀን ላይ ጎንደር ደርሷል። ሙቀቱ አይሏል፤ የነገሥታቱን ቤተመንግሥት፤ የዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስን መታሰቢያ ሃውልት ለማየት የጓጓው ዓይኔ ከተማዋ በዘለቅንበት ቅጽበት ወዲያና ወዲህ ሲያማትር ነበር።

ገጠር የኖረ ሰው ከተማ ሲገባ በየመንገዱ የሚያልፈውና ያለፈው ሁሉ ደንቆት እንደሚያይ፤ አስተያየቴ እንደዛ ሳይሆን ይቀራል ብላችሁ ነው? መቼም ከተሜ እንጂ ታዝቦ የሚስቅ፤ ባላገሩ «አይ የጨዋ ነገር! ወዲህ ላሳይሽማ!» እያለ ያስረዳል፤ ያሳያል። የኔ ነገርም በታሪክና በዝና የምታውቁትን ሰው በአካል እንደማግኘት ነበር።

«ምን ያደርጋል ፖስታ ነጋዴው ቢያመጣመገናኘት ነበር ናፍቆት የሚያወጣ...»

እንዳለ አቀንቃኙ፤ እስከዛች እለት ስለጎንደር ከሰማሁት፣ ካነበብኩትና ካየሁት በላይ በአካል ስገኝ አዲስ ሆነብኝ። «ፍሬሽ» ሆንኩኝ በሉት። ያው «አላውቅም...ንገሩኝ» የሚል ሰው አይደለ የጠፋው? ጠያቂ ሆኜ ተገኘሁ።

የመጀመሪያ ቀን ማረፊያችን ተስተካክሎና ቀጣይ ሥራዎች ከታወቁ በኋላ በመረጋጋት ከጎንደር ጋር ለማውጋት ጊዜ ተገኘ። ጎንደር በየማለዳው ከፀሐይዋ ጋር አብራ የምትሞቅ ከተማ ነች። ሽር ጉድና ግርግሯም እንደ ፀሐይዋ ቀስ እያለ ነው የሚሞቀው። ጎንደርን ከአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ ጋር እኩል ያያት ሰው ኢትዮጵያን ያይባታል፤ ጎንደር ቁልጭ እናቷን ኢትዮጵያን ትመስላለች።

ተመልካች በከተማዋ ከፍታ ላይ ሆኖ ቢያይ፤ ጸጉሩ ገባ ገባ ይል እንደጀመረ ጎልማሳ፤ ተራሮቿ ተገልጠው ይታያሉ። በእነዚህ የሳሱ ስፍራዎች ላይ ደግሞ ጅምር ዘመናዊ ህንጻዎች በብዛት አሉ፤ አላለቁም። ምንአልባት ሲያልቁ ውበት ሊሆኗት ነበር፤ በጅምር መቅረታቸው ግን ዐይን ይሰብራል። የውበት ማረፊያ ዙፋን የነበረችና የሆነች ጎንደር፤ የቀደሙት አፈር አልመው ተጠብበውና ተመራምረው ቤተመንግሥታት የገነቡባት ጎንደር፤ በ«ዘመናዊ» ጅምር ህንጻዎች ተነካክታለች።

እድገት ጉዞ ነው፤ ሮጠው የሚደርሱበት ጠርዝ አይደለም። የሳር ጎጆዎች ወደ ዘመናዊ ቤት እየተቀየሩ ሰዎች የተሻለ ኑሮ እንዲመሩ ያስፈልጋል። ግን ቀለምን ባያስቀይር ብለን ደግሞ እንመኛለን። እንግዲህ አትቀየሙኝ፤ ጎንደርን የሚመስልና ስለጎንደር የሚናገር ህንጻ እና ቤት የማየት ጉጉቴ ነው ያናገረኝ። ከዛ ውጪ ግን እውነትም ለመናገር ጅምር ህንጻዎቹ ለመቀጠላቸው ምንም ምልክት የማይታይባቸው መሆኑም ያሳስባል ።

ያየሁትን ልንገራችሁ! ጎንደር መሃል ከተማ ፒያሳ የሚባል አካባቢ አለ። ይህ ሰፈር ልክ እንደ አዲስ አበባ ፒያሳ መልኩ፣ መታጠፊያው፣ አኳኋኑ ሁሉ ይመሳሰላል። እንደውም ሞቅ አደረግሽው ካላላችሁ፤ ሰፈሮቹን በደንብ የማያውቅ ሰው የአዲስ አበባው ፒያሳ ተኝቶ የጎንደሩ ፒያሳ ቢነቃ ልብ የሚል አይመስለኝም። እና ምንአልባት እነዛ ጣልያኖች በአገራችን ወዲያ ወዲህ ባሉበት ጊዜ የተከሏቸው ህንጻዎች፤ ስለእነርሱ ሳይናገሩ ይቀራሉ ብላችሁ ነው?

ጣልያን ይህን ያደረገች እኛስ በገዛ አገራችን ምን ያንሰናል? ስለጎንደር የሚናገር፤ ጎንደርን በወፍ

በረር የሚያሳይ፤ ታሪኳን ቁልጭ የሚያደርግ፤ የነፋሲለደስና የሠርጸ ድንግል ማረፊያ መሆኗን የሚያሳውቅ ምልክት ፈልጌባታለሁ። የጎንደር ዩኒቨርስቲ በዚህ የሚመሰገን ነው። ውስጥ ዝርዝርና ትንታኔ ውስጥ ባንገባም፤ ከመግቢያው ጀምሮ የጎንደር መሆኑን ይናገራል።

እልፍ እንበል፤ የጎንደር ምሽት በአዝማሪዎች ቅኔና መሰንቆ ይደምቃል። ክፍት በር ካገኙ ወደ አገራችን ሙዚቃ ዘርፍ እንደ ንብ እየተመሙ ሊገቡ የሚችሉ ድምጻውያን አሏት፤ ጎንደር። ይግረማችሁ! ሁሉም ደግሞ ገጣሚ ነው። ባህልንና ታሪክን ብቻ አይደለም፤ ከጎንደር ጥበብ ይቀሰማል።

ሻገር ብለን ማክሰኚትና እንፍራንዝን፤ እንዲሁም ጉዛራን አየን፤ የሀገር ስሜት፣ ፍቅርና ቁጭት እዚያ አለ። እስከዛሬ ያላባራ ወኔ ከየጎንደሬው ዐይንና ስሜት ይነበባል። ፍቅሩና ስሜቱ ለአገር ነው፤ ቁጭቱ ደግሞ ለትውልድ። ባለማስተዋል ብሎም በመደንዘዝ እየጠፋ ስላለ ትውልድ ጎንደር አዝናለች። በጥበብ የሚጠሩ የነበሩ እንደ እንፍራንዝ ያሉ ከተሞቿ በጫት ስማቸው ይጠራ ጀምሯል። ወቅታዊ የፖለቲካው ትኩሳትም ደርሷታል፤ ታተኩሳለች። እና ይህ ሁሉ ተደማምሮ እንዴት አይቆጭ!

ቆይታችን ከአንድ ሳምንት የዘለለ አልነበረም። ወገኛ አትሉኝም? ጎንደር እንኳንና በአንድ ሳምንት ተወልደው ኖረውባትም ሁሌም አዲስ መሆኗን እዛው የተዋወቅኳቸው ወዳጆች አውርተውኛል። በየቀኑ አዳዲስ ስንኝ እንደሚቀባበሉ አዝማሪዎች፤ አዲስ ነገሮችን ይዞ እንደሚገኘው ቀን፤ አዲስ ሆና እንደምትወጣው ፀሐይ፤ በጎንደር ሁሌም አዲስ ነገር አለ። ጎንደር ውበቷ፣ ክብሯና ድምቀቷ አንድም ሰላሟ ነውና፤ ያ አዲስ ነገር ሁሌም መልካም እንዲሆን እየተመኘን ቆይታችንን አጠናቀቅን።

ቅድም ብያችሁ ነበር፤ ጎንደር ቁልጭ እናቷን ኢትዮጵያን ትመስላለች። እንዴት ሳትሉኝ ቀራችሁሳ! ታሪክና ባለታሪክ ያገነናት፤ የብዙ ጥበብና ሀብት ባለቤት። ኩሩና በሥራው የሚመካ ሕዝብ ያለባት፤ ብዙ ሆኖ በአንድ መኖርን አውቆ፤ «አንተ ጎንደሬ...እንደ አገርህ እንደ አገሬ» የሚባባሉባት ጎንደር፤ አዎን! አቃፊዋን እናት ኢትዮጵያን ትመስላለች።

እናቷም ልክ እንደእርሷ ናት። የገነነች፤ የታፈረችና የተከበረች አገር። ዘመንና ልጆቿ ከፍ አድርገዋት የነበረ፤ አሁን ደግሞ በየዕለቱ ክፉዋን ላለመስማት ሁሉም በሰቀቀን የሚጨነቅላት። ጎንደርና ኢትዮጵያ በዚህ ይመሳሰላሉ፤ ዘመን

በትውልድ እየገመገመ፤ በአቅም እየፈተነ፤ በፖለቲካ እያነደደ ይከታተላቸዋል። ሁለቱም ግን ተስፋ አይቆርጡም፤ አለን ይላሉ፤ ደኅና ነን ይላሉ።

በዚህ ላብቃ እንጂ ይህ የነገርኳችሁ በአቅሜ ካፈስኳቸው መካከል አንዷ ፍሬ ወይም ጠብታ ናት። ብቻ «አትሂዱ! ክረሙ» ብላ እንዳታግደረድረንና እንዳታስቀረን፤ ፀሐይ ሳትወጣ ማልደን ከጎንደር ተነስተን ወጣን። ጉዞ ወደ ሸገር፤ አዲስ አበባ። ሰው ከትምህርት ቤት መልስ፣ ከሥራ መልስ፣ ከቀጠሮ መልስ፣ ከተዝናኖት መልስ ወዘተ አብሮ ይዞት የሚመጣው ነገር አለ አይደለ? እኔም ከጉዞ መልስ ያመጣሁት አለኝ።

ከጎንደር መልስ ሁለት ነገር ያዝኩ፤ አንደኛ ከእንግዲህ ለጎንደር እንግዳ አለመሆኔን አወቅሁ። ሌላስ? ቀና ለማለት እየጣረች ያለች አገሬን በጎንደር ውስጥ አየኋት። አንጀት የምትበላዋን፣ ልጆቿን የምትጣራዋንና «አስተዋይ ሁኑልኝ» የምትለዋን አገር ተመለከትኳት። «የሄድሽበት ሥራስ?» ካላችሁ ያው የሄድኩበት የሥራ ጉዳይማ በሌላ ገጽ ይቆየን፤ ከብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሐፍት ኤጀንሲ ጋር ልታጣሉኝ ነው? ሰላም!

ከጉዞው መልስ

ከተዘረዘረው መረጃ አንዱ ብሄር ነውና ባለቤቱ ሲጠየቅ ይመልሳል፤ ቆጣሪው ደግሞ ያሰፍራል፡፡ አንተ አማራ፣ ጉራጌ የማለት መብት ቆጣሪው የለውም፡፡ ተቆጣሪው ‹‹እኔ አንድ ብሄር ብቻ ሳይሆን እገሌና እገሌ የሚባለው ብሄር ተወላጅ ነኝ፡፡›› ካለ ሁለቱንም የማስመዝገብ አሊያም የመረጠውን ብሄር ማስመዝገብ ይችላል። ቆጣሪውም ያልተነገረውን ማስፈር አይገባውም፤ ቢያደርግ ደግሞ ተጠያቂ ይሆናል፡፡

አዲስ ዘመን፡- ጥቂት የማይባሉ የፖለቲካ አመራሮች እንዲሁም አንዳንድ አካላትም የራሳቸው ብሄር ቁጥር እንዲጨምር የሌላው ደግሞ እንዲቀንስ በመፈለግ የሚያደርጉት ቅስቀሳዎች አሉና ይህን እንደምን ያዩታል?

አቶ ቢራቱ፡- ኮሚሽኑ ከመንግሥት ጋር በዚህ በኩል እየሰራን ነው፡፡ ይህ በአስር ዓመት አንዴ የሚከናወን ትልቅ አገራዊ ኩነት ከሆነው ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ስራው በቴክኒክ የሚሰራ ነው።

‹‹ይህን ሙላ ያንን ቀንስ፡፡›› የሚል አካል አይኖርም፡፡ ለማንም አካል የሚጠቅመው ደግሞ በትክክል የህዝቡ ቁጥር ሲሰፍር ብቻ ነው፡፡

አዲስ ዘመን፡- ቆጠራውን የሚያካሂደው አካል ቆጠራውን ማካሄድ ያለበት ባለበት ክልል አሊያም አካባቢ ሳይሆን ወደሌላው በመሄድ ነው፤ ምክንያቱም አድልዎ እንዳይፈፀም ያግዛል የሚሉ አካላት አሉ፡፡ እርስዎ ከላይ እንደጠቀሱት ደግሞ የየአካባቢውን ቋንቋ የሚያውቁ መሆን ስላለባቸው በአካባቢያቸው መሆን እንዳለበት ነውና እዚህ ላይ አስተያየት ቢሰጡበት?

አቶ ቢራቱ፡- ቋንቋውን የሚያውቁ ሲባል የተፈለገው አድልዎ እንዲፈፅሙ ሳይሆን መረጃውን የሚሰጠው አካል ግር ሳይለው በሚያውቀው ቋንቋ መረጃውን እንዲሰጥ ስለተፈለገ ነው፡፡ በትርጉም ይሰራ ቢባል መረጃ ጠያቂውም ሆነ መረጃ ሰጪው የተናገረውን ሐሳብ ተርጓሚው በትክክል ስለመናገሩ መተማመኛ የሚሆን ነገር የለም፡፡ ጥርጣሬም ሊፈጠር ይችላል፡፡ ስለዚህ መረጃ ጠያቂውም ሆነ ሰጪው በትክክል መግባባት በሚችሉበት ቋንቋ መናገር እንዲችሉ በመታሰቡ ነው፡፡

ቆጠራው የሚከናወነው በአምስት ቋንቋዎች ሲሆን፣ ይኸውም አማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሱማሊኛና አፋርኛ ናቸው፡፡ ቆጣሪዎች ከየወረዳቸውና ከየዞናቸው የሚመለመሉ ስለሆነ የቋንቋ ችግር ያጋጥማል አሊያም አድልዎ ይካሄዳል የሚል ስጋት አይኖርም።

አዲስ ዘመን፡- በአንዳንድ አካባቢዎች እርዳታን ከህዝብ ቁጥር ጋር አያይዘው የህዝቡ ቁጥር ከፍ እንዲል የመፈለግ አዝማሚያ ይታይባቸዋል ይባላልና እንዲህ አይነቱን አመለካከት እንዴት ለማረም ታስቧል?

አቶ ቢራቱ፡- ልክ ነው፤ አንዳንድ ቦታ ከሌሎች ነገሮች ጋር በማገናኘት ቁጥርን የማብዛት አዝማሚያ ይታያል። በዚህ በኩል የምናስቀምጠው ነገር እኛ ቀደም ሲል የሰበሰብናቸው መረጃዎች አሉና ከእሱ ጋር የማመሳከር ሁኔታን እናካሂዳለን። የተለየ ነገር ካጋጠመን በጥልቀት እንዲታይ እናደርጋለን። መረጃው ሲጠየቅም ሌላ ቦታ ያለን አካል የሚያስመዘግቡ እንዳይኖሩ ግንዛቤ በመስጠት ጭምር በማጥራት መሰራት አለበት። ኮሚሽኑም መረጃውን ሲተነትን በቴክኒክ እይታ ከውሳኔ ጋር ለሚመለከተው አካል እናቀርባለን። ኮሚሽኑ የቴክኒክ እይታውን በራሱ መርምሮ መቀበል አሊያም እንደገና እንዲታይ የማድረግ ወይም ደግሞ ውድቅ የማድረግ ስልጣን አለው ። ምክር ቤቱም የቀረበለትን አይቶ እንዲሁ ድጋሚ እንዲታይ የማለት ስልጣን አለው።

አዲስ ዘመን፡- ቆጣሪው ተቆጣሪው የሚሰጠውን መረጃ ብቻ ነው ማስፈር ያለበት ብለዋልና ተቆጣሪው የቤተሰቡን ቁጥር ከፍ አሊያም ዝቅ አድርጎ ቢናገር እውነት ስለመሆኑ ማረጋገጫው ምንድን ነው?

አቶ ቢራቱ፡- ቆጣሪው መረጃውን ከማስፈሩ በፊት ጥያቄውን ያቀርባል። ተቆጣሪው ሲናገርም የማጥራት ሥራ ይሰራል። ልጆቹ የት እንደሆኑና አብረው ስለመኖር አለመኖራቸውም ጠለቅ ያለ ጥያቄ በመጠየቅ እያጠራ ይሄዳል። እንዳይረሳ የማውጣጣት ተጨማሪም ሰው እንዳይመዘገብ የማጥራት ሥራ በመስራት ነው መረጃውን የሚሰበስበው።

አዲስ ዘመን፡- ሰዎች ደግመው እንዳይመዘገቡ የምትጠቀሙት እንደ ጣት

አሻራ አይነት የመለያ ዘዴ ይኖር ይሆን?አቶ ቢራቱ፡- እስከማውቀው ጊዜ

ድረስ የትም አገር ቆጠራ ሲቆጠር አሻራ አሊያም አይንና መሰል መለያዎች ሲወሰድ አላስተዋልኩም። ምክንያቱም የአንድን ቤተሰብ ሁሉ በአንድ ላይ ለማግኘት ምናልባት ወር ሁለት ወር ሊፈጅ ይችላል። እንደሚታወቀው ደግሞ ቆጠራ የሚካሄደው በአጭር ጊዜ ውስጥ ነው። በአንድ ወቅት ስለኖረ ሰው ነው የሚካሄደው።

አንዳንድ አገሮች የተለየ መታወቂያ ይኖራቸዋል። እኛ ደግሞ እንዳለመታደል ሆኖ እሱ የለንም። በቀጣይ ጊዜ እሱ ሲኖር የተሻለ ያደርገዋል። አሁን ግን እኛ በስልጠና ጊዜ ትልቅ ትኩረት የምንሰጠው ‹‹የቤተሰብ አባል እነማን ናቸው? በምን ይገለፃል?›› በሚለው ላይ ነው። ለምሳሌ በአንድ ቤት ውስጥ በደባልነት የሚኖሩና የየራሳቸውን ምግብ አዘጋጅተው የሚመገቡ ከሆኑ እንደ ሁለት ቤተሰብ ነው የምንቆጥራቸው። በመሆኑም ያልሽውን አይነት ቴክኖሎጂ እስካሁን በአፍሪካ ውስጥም አልተደረገም።

አዲስ ዘመን፡- የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ምን ያህል ይሆናል ተብሎ ነው በኤጀንሲው በኩል የተተነበየው?

አቶ ቢራቱ፡- ብዙ ጊዜ የወሊድ፣ የጤናና የመከተም ሁኔታ እንደ ግብዓትነት በመከተል ቀደም ሲል የተሰራው ትንበያ ወደ 98 ሚሊዮን ነው። ተቆጥሮ ሲመጣ ግን ጭማሬም ቅናሽም ሊያሳይ ይችላል።

አዲስ ዘመን፡- ቆጠራው የሚመለከተው ኢትዮጵያውያንን ብቻ ነው?

አቶ ቢራቱ፡- በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑም፣ ስደተኞችም፣ የዲፕሎማቲክ ሰዎችም እንዲሁም በሌላ ሥራ ላይ የተሰማሩ የውጭ አገር ዜጎችም ይቆጠራሉ። በመጨረሻ ውጤቱ ሲገለጽ ኢትዮጵያውያንና የውጭ አገር ዜጎች ተብሎ ለሁለት ተከፍሎ ይገለጻል። በመሆኑም በኢትዮጵያ መልካምድር ክልል ውስጥ ነዋሪ የሆነ ሰው ሁሉ ይቆጠራል ማለት ነው።

አዲስ ዘመን፡- ስለሰጡን ሰፊ ማብራሪያ እናመሰግናለን። አቶ ቢራቱ፡- እኔም አመሰግናለሁ።

በተቆጣሪው፣ ቆጣሪውና ተቆጣጣሪው...ያሳያል። በላይኛው የዚሁ የሐውልት ክፍል

ደግሞ ሶስት የታሰሩ ሰዎችን፣ በሰንሰለት የታሰረ አንድ ሰውና በአንዲት ሴት ላይ አዘምብሎ የሚታይ ሌላ አንድን ሰው ይታያል።

በሰሜን ምእራብ በኩል ያለው የታችኛው የሐውልቱ ምስል ደግሞ ንጉሱ ለወጣት ኢትዮጵያውያን መፅሃፍ ሲያበርክቱ የሚያሳይ ሲሆን፤ በደቡብ ምእራብ በኩል ደግሞ ንጉሱ ለኢትዮጵያውያን ገዢዎች ፣ጄኔራሎችና ወታደሮች አመራር ሲሰጡ ያሳያል። የታችኛው የሐውልቱ አንድ ጠርዝም ጋሻ የያዙ ባህላዊ ወታደሮችን፣ ጠመንጃ ያነገቡ ዘመናዊ ዋታደሮችንና ሸማ የለበሱ ሰዎችን ያሳያል።

በቀለ መኮንን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት ረዳት ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡም በአፍሪካ ህብረት ቅጥር ግቢ የተመረቀውን የአፄ ኃይለስላሴን ሃውልት ቀርፀዋል። የየካቲት 12 መታሰቢያ ሃውልት በከተማዋ ከሚገኙ ሐውልቶች ውስጥ በአሰራሩ ወደር የማይገኝለት መሆኑንም ይናገራሉ። ከዚህ ሃውልት በመቀጠል ጥሩ የሚባለው ብሄራዊ ትያትር ፊት ለፊት የሚገኘው ሞኣ አምበሳ ዘመንገደ ይሁዳ ሃውልት መሆኑንም ያስረዳሉ።

እርሳቸው እንደሚሉት ሃውልቶች ታሪክ አስረጂ ብቻ ሳይሆኑ የጥበብ ሃይል የሚንፀባረቅባቸውም ጭምር ናቸው። በየካቲት 12 የሰማእታት ሃውልት ላይ በቀራፂው የተንፀባረቀውም በግራዚያኒ ላይ የተሞከረውን ግድያ ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማና በአካባቢዋ በሚኖሩ ዜጎች ላይ የደረሰውን አሰቃቂ ጭፍጫፋ ነው። የካቲት 12 እና ሌሎችም ሐውልቶች በአደባባይ መቆማቸው በተለይ በዚህ ትውልድ ላሉ ሰዎች ቀደም ሲል በታሪክ የተፈጠሩ ጥሩም ሆኑ መጥፎም ክስተቶችን በቀላሉ ለማሳየት ይጠቅማሉ። የካቲት 12 የሰማእታት ሃውልትም በሶስት ቀናት ውስጥ በወቅቱ ወራሪው የፋሺስት ጦር በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ የደረሰውን አሰቃቂ ጭፍጨፋ ያሳያል።

እንደ ረዳት ፕሮፌሰሩ ገለፃ ቀደም ሲል በፋሺስት ኢጣሊያ በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ ተከስቶ የነበረውን አሰቃቂ ድርጊት

በመጠኑም ቢሆን በሐውልቱ ላይ ለማንፀባረቅ የተሞከረ ቢሆንም ሐውልቱን በሚመለከትና ከታሪኩ ክስተት ጋር ስላለው ቁርኝት ዝርዝር መረጃዎችን በመፅሃፍ መልክ በማዘጋጅት በቤተመፃሕፍት፣ሙዚየሞችና ህዝብ በቀላሉ ሊያገኛቸው በሚችሉ ስፍራዎች ማስቀመጥ ይገባል።

ስድስት ኪሎ አካባቢ የሚገኘው የየካቲት 12 የሰማእታት ሃውልት የቆመበት አደባባይ ሰፊና ከፍተኛ የትራፊክ እንቅስቃሴ የሚበዛበት መሆኑን የሚጠቁሙት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ በዚህ ምክንያት ሰዎች ወደ ሐውልቱ በመቅረብ ሐውልቱ እያስተላለፈ ያለውን መልእክት እንደልብ ለማየትና ለመረዳት አልቻሉም። ሰዎች ወደ ሐውልቱ ተጠግተው በሐውልቱ ላይ የሚታዩትን የተቀረፁ ምስሎችና ፅሁፎች ማየት የማይችሉ ከሆነ ደግሞ ስለሐውልቱም ሆነ ስለ ታሪክ ክስተቶች በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው አይችልም።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች ከፍተኛ ተመራማሪ መምህር መክብብ ገብረማሪያም በበኩላቸው እንደሚገልፁት የስድስት ኪሎው የካቲት 12 የሰማእታት መታሰቢያ ሐውልት የቆመው በወራሪው ፋሺስት ኢጣሊያ በግፍ የተጨፈጨፉ የአዲስ አበባ ሰዎችን ለማስታወስ ብቻ ነው። ሆኖም በሌላ ሀገራት ሐውልቶቸ ለቱሪስት መስህብነት በማገልገል ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኙ ሲሆን፤ የቀብር ስፋራዎችም ሳይቀሩ ለመናፈሻነት ያገለግላሉ።

ተመራማሪው እንደሚሉት በከተማዋ አደባባዮች ላይ የቆሙ ሐውልቶች ከፍተኛ የትራፊክ እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ላይ የሚገኙ ከመሆናቸው አኳያ በተለይ በመኪና ሊገጩ ስለሚችሉ ደህንነታቸው አስተማማኝ አይደለም፤ ለጎብኚዎችም ምቹ አይደሉም። ልክ ባደጉት ሀገራት ከተሞች እንደሚታየው ሁሉ በአዲስ አበባም ሐውልቶች የቆሙባቸው አደባባዮች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ሊሆኑ ይገባል። ይህም ሰዎች በቀላሉ ወደ ሐውልቶቹ በመጠጋት ለመጎብኘት እድል የሚሰጣቸው ይሆናል።

ታሪክ ነጋሪ... ከገጽ 3 የዞረ

ከገጽ 11 የዞረ

Page 8: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያጨረታና ጥሪ16

በከሳሽ፡- የምዕራብ ጐጃም ዞን ዐ/ህግ በተከሳሽ ጋሹ አሳየ ሰውአገኘሁ መካከል ስላለው ከባድ የሰው ግድያ ሙከራ ወንጀል እርስዎ መደበኛ ክስ ተመስርቶብዎት ክስ እና መጥሪያ ለመስጠት በአድራሻቸው ቢፈለጉ የጠፉ ስለሆነ ለየካቲት 21 ቀን 2011 ዓ.ም 5፡00 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ምዕራብ ጐጃም ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኛ ችሎት እንዲቀርቡ እየገለፅን በቀጠሮው ቀን አክብረው ባይቀርቡ ግን ተገቢውን እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እንገልፃለን።የምዕራብ ጐጃም ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ፍ/ሠላም መደበኛ ችሎት

ከሳሽ፡- የትግራይ ክልል የደቡብ ዞን ዓ/ሕግ ተከሳሽ አቶ ጋልሞ ዓሊፍሮ ሑሰን አድራሻ ወረዳ ራያ አላማጣ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ጎጥ ገርጀሌ መካከል ባለው የግድያ ሙከራ ክርክር መጥሪያ ተልኮልህ ልትቀርብ ስላልቻልክ አሁንም ለ 20/6/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ወደ አላማጣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት እንድትቀርብ ፍርድ ቤቱ አዟል። በዚህ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ካልቀረብክ ግን ጉዳይህ በሌለህበት ታይቶ ብይን የሚሰጥ መሆኑ ፍርድ ቤቱ አዟል።

የትግራይ ክልል በደቡብ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትአላማጣ

የባለንብረቱ ስም ግንብቹ ፈንታሌ የገጠር ውሃ አገልግሎት የሰሌዳ ቁጥር 4-3256 ኦሮ የሊብሬ ቁጥር ጊዜያዊ ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት ሰሌዳ ወድቆ ጠፋብኝ ብለው በ 4/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። በዚሁ መሠረት የመኪናው ሰሌዳ ወድቆ ያገኘ ወይም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካላቀረቡ ለአመልካች ሰሌዳ በምትክ የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

የምስራቅ ሸዋ ዞን ትራንስፖርት ባለሥልጣን

የባለንብረት ስም ኪን ትሬዲንግ የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-01-83335የተሽከርካሪው አይነት ደረቅ ጭነት ከ11 ኩንታል ያነሰ የሻንሲ ቁጥር KMHWG81HACU486970ሞዴል H-I የሞተር ቁጥር D4BHC020497 የሊብሬ ቁጥር 171487 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር /ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ8/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።የባለቤትነት መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የን/ስ/ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት

ደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት

በከሳሽ አቶ ወልይ ባቼ ፎቶ እና በተከሳሽ አቶ ዳባ ሆርዶፋ ፈይሳ መካከል ስላለው የፍታብሔር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ መከሰስዎትን አውቀው ለ21/6/2011 ዓ.ም 8፡30 ሰዓት የተቀጠረ መሆኑን አውቀው ፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 8ኛ ፍታብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል። የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳዮት በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንገልጻለን።

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት

የባለንብረት ስም ሀቢብ ረሻድ ከማል የሰሌዳ ቁጥር አአ 02-01-1836የተሽከርካሪው አይነት ሞተር ብስክሌት የሻንሲ ቁጥር MD634KE67D2D74167ሞዴል TVSAPACHEየሞተር ቁጥር OE6DD2207021 የሊብሬ ቁጥር 230886/435453 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር /ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው 8/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።የባለቤትነት መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የኮልፌ ቀራንዮ ቅ/ጽ/ቤት

በከሳሽ ወ/ሮ ሉሊት ተሰማ እና በተከሳሽ አቶ አማኑኤል በቀለ መካከል ስላለው የጋብቻ ፍቺ ክስ ክርክር ጉዳይ ላይ ተከሳሽ ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ አካባቢ ምድብ ችሎት ለ29/6/2011 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ። በቀጠሮው ቀን የማይቀርቡ ከሆነ ፍ/ቤቱ ጉዳዩን በሌሉበት አይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።

በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአዲስ ከተማ አካባቢ ምድብ ችሎት

ከሳሽ፡- ደቡባዊ ዞን ዓ/ሕግ ተከሳሽ፡- መሓሪ ጥዕማይ አለመ በመካከል ባለው የወንጀል ክርክር ተከሳሽ በአድራሻዎ ተፈልገው ስላልተገኙ ለተከሰሱበት ክስ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ደቡባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማይጨው ምድብ ችሎት ለ27/6/2011 ዓ.ም ከ ሰዓት በኋላ 7፡30 ሰዓት ቀርበው ጉዳይዎን እንዲከታተሉ በተባለው ቀንና ሰዓት ባይቀርቡ ግን ጉዳይዎ በሌሉበት ታይቶ በራስዎ ላይ ውሳኔ የሚሰጥበት መሆኑን የደቡባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማይጨው ምድብ ችሎት አዟል።በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ደቡባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ

ቤት የማይጨው ወንጀል ምድብ ችሎት

በከሳሽ፡- አቶ አብድልናፍዝ ሰልማን እና በተከሳሽ አቶ ከማል አህመድ መካከል ስላለው የጉዳት ካሳ ክስ ጉዳይ ተከሳሽ ያለ በቂ ምክንያት ክሱ በሚሰማበት ወቅት ፍ/ቤት ሊቀርብ አልቻለም።በመሆኑም ተከሳሹ በዚህ ጋዜጣ በተገለጸው መሰረት የፍ/ቤቱን ቀጠሮ አውቆ ለየካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርብና በዚህም መሠረት የማይቀርብ ከሆነ ጉዳዩ በሌለበት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/የሀላባ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቁሊቶ

ንብረትነቱ የአቶ ማቲዎስ ለጂቦ የሆነ የሰሌዳ ቁጥሩ 2-14748 የሻንሲ ቁጥር 000266 የሞተር ቁጥር 77490 ደህ የሞተር ሳይክል ሰሌዳ የጠፋባቸው ስለሆነ በቁጥር 257/

ጊወፖ/2011 በ 20/5/2011 ጊቤ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት በተፃፈ ደብዳቤ ተገልፆልናል።በዚህ መሠረት ሠሌዳውን ወድቆ ወይም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ በጽ/ቤቱ ሪፖርት እንዲያደርጉ እያስታወቅን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካላቀረቡ ለአመልካቹ ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የሀድያ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጤና ጥበቃ ቢሮ የፈለገ ህይወት ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የግቢውን አጥር ስራ እና አንዳንድ የኮንክሪትና የሊሾ ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።1. በዘመኑ የታደሰና በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ለግንባታ የስራ

ፈቃድ ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የግንባታ የሙያ ፈቃድ ያላቸው።2. የግብር ከፋይነት መለያ (TINCARD) ሰርተፍኬት ያላቸው፣ 3. አጠቃላይ የገንዘቡ መጠን ከብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ

ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ. 1-3 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።

5. የሚሰሩ ስራዎች እና ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፊኬሽን/ እና የጨረታ መመሪያ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዟል።

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ቢሮ ቁጥር 12/11 ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ።

7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት አቅርቦት የሚሞሉትን ማንኛውንም ግብር ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በሆስፒታሉ የጥሬ ገንዘብ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ዋናውን ደረሰኝ ከፖስታው ውስጥ አብረው ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በአማርኛ ቋንቋ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በሆስፒታሉ የዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ መሠረት የአንዱን ነጠላ ዋጋና ጠቅላላ ድምር ዋጋ በመሙላት የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም፣ ፊርማና አድራሻ በማስቀመጥ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በሆስፒታሉ የግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ ቁጥር 12/10 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ሳጥኑም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ይታሸጋል።

9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆስፒታሉ ቢሮ ቁጥር 12/10 በዚሁ ቀን ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ይከፈታል። ቀኑ በዓል /ዝግ/ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

10. ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

11. በጨረታው የሚሳተፉ አካላት ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ/ ማብራሪያ ከፈለጉ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 226 20 31/ 058 222 0916 በመደወል ማግኘት ይችላሉ።

አድራሻ፡- ፈለገ ህይወት ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጤና ጥበቃ ቢሮ የፈለገ ህይወት ጠቅላላ

ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

የጨረታ ቁጥር LP/OT/08/SC/20111. ኮርፖሬሽናችን በዋና መ/ቤት የሚጠቀምባቸውን የተለያዩ የቀጥታና የውስጥ

መስመር ስልክ እና የፋክስ ማሽን መስመር ጥገና የሚያካሂድለት እና ከቢሮ ወደ ሌላ ቢሮ የሚያዛውርለት ድርጅት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይ የአገልግሎት ግዥ መፈጸም ይፈልጋል።

2. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል ተጫራች በጨረታው መወዳደር ይችላል። የ2011 ዓ.ም በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ በጨረታ ለመካፈል ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የሚሰጥ የምስክር ወረቀት/ታክስ ክሊራንስ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌላ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ባዘጋጀው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ።

3. ብቁ ተጫራቾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የተሟላ የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 6፡00 ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት ቀጥሎ ከተመለከተው አድራሻ በመቅረብ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይቻላል።

ስኳር ኮርፖሬሽንግዥና ሎጀስቲክስ

ካሳንቺስ፣ ከንግድ ሚኒስቴር በስተቀኝ ገባ ብሎ ጆሴፍ ቲቶ መንገድ

ከኪያሜድ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ህንፃ በስተጀርባ የሚገኘው 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 402

ስልክ ቁጥር 00251 11 5 50 05 69 ወይም 011 5 52 45 89ፋክስ ቁጥር 00251 11 5 15 30 80

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ጨረታው

ከመዘጋቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በጨረታው መክፈቻ ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተራ ቁጥር 3 በተገለጸው አድራሻ የካቲት 26 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡30ሰዓት ላይ ይከፈታል። ዘግይቶ የሚቀርብ የመጫረቻ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 4,000.00 /አራት ሺ ብር/ በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና /ጋራንቲ/ ከቴክኒክ መጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

6. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናው ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለዘጠና /90/ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል።

7. የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለስልሳ /60/ ቀናት መሆን ይኖርበታል።

8. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስኳር ኮርፖሬሽን

INVITATION FOR CONSTRUCTION DAYMenschen for Menschen (MfM) is a Humanitarian Organization, involved in various long-termdevelopment projects in different parts of Ethiopia. Among the projects undertaken by MfM are construction projects of Education & Health facilities, bridges, rural water supply infrastructures and others. All our projects are implemented in the rural and mostly remote parts of EthiopiaMenschen fur Menschen Foundation- Wishes to invite Contractors for a Construction day on the 19th

of March 2019. The event will take place at Nifas Silk Poli-Technique College around Gotera from 8:30 am - 11:30 am. Interested firms can register via email ([email protected]) or in person at our Project Coordination Office located at Bulbula near Aser batching plant. Please attach or bring the documents stated under.MFM uses a tender system which requires online registration for pre-qualification of contractors before invitation to bid. Most of the registered contractors do not update their information as much as required. Considering that most contractors do not know how to use the system the Foundation has decided to put together an event to introduce and give guide lineson how to use this tender system.The intention of this event is giving opportunities to broad number of contractors and getting interested contractors to participate and work with usfor the construction of schools, TVET colleges, health centers, water supply structures and others.Participation is open to all contractors with grade GC/BC-1 up to GC/BC-7, fulfilling the following requirements:• Contractors must have valid Registration Certificate

(Renewed for the year 2011 Ethiopian Calendar)• Contractors must have valid TIN and VAT Certificates• Contractors must have valid Business License as GC

and/or BC (Renewed for the year 2011, Ethiopian Calendar)

• Contractors must have valid Competence Verification Certificate as GC and/or BC (Renewed for the year 2011, Ethiopian Calendar)

The registration will be closed onMarch 1st, 2019 5:00 pm. The registered Contractor or its legal representative may come with their documents to participate on the event.Should any firm require clarification, he/she may contact our Help Desk:

Please call the MfM Helpdesk during regular office hours011 471 42 91 / 0114 71 4358/ 0114 71 4320/ 0114 714579

Menschenfur Menschen

አማራ ክልል

ትግራይ ክልል

ይግባኝ ከሳሽ፡- ዓ/ህግይግባኝ ተከሳሽ ፡-አቶ አሸናፊ አዳነ፣ አድራሻ አላማጣ 04 ቀበሌ ቀጠና 02 መካከል ባለው በእንዝህላልነት ግድያ ክርክር ተከሳሽ በቀጠሮአቸው እንዲቀርቡ ታዘው ስላልቀረቡ በቀጣይ ቀጠሮ ቀን 29/6/2011 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት እንዲቀርቡ ካልቀረቡ ግን ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።

በትግራይ ክልል የደቡብ ምስራቅ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አዲስ አበባ አስተዳደርየባለንብረት ስም ድሪባ ለገሰ ዲሮ የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-01-63716 የተሽከርካሪው አይነት ድርብ አገልግሎት የሻንሲ ቁጥር PN133JV2508254243 ሞዴል KUN25R-PRMSHE የሞተር ቁጥር 2KD-6319584 የሊብሬ ቁጥር 070138 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር /ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ8/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።የባለቤትነት መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የየካ ቅ/ጽ/ቤት

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር 008/2011

የስልክና የፋክስ ማሽን መስመር ጥገና አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

በከሳሽ፡- የኦሮሞ ብ/አሰ/ዞን ፍትህ ዓ/ህግ በተከሳሽ፡- መሀመድ አልይ አደም/ መሀመድ አሊ መሀመድ በተከሰሱበት በውንብድና ወንጀል ተከሳሹ ለ20/6/2011 ዓ.ም ለሆነው ቀነ ቀጠሮ በኦሮ/ብሔ/ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከሚሴ ከጠዋቱ በ2፡30 ሰዓት እንዲቀርቡ /የማይቀርቡ ከሆነ ክሱ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።

በኦሮሞ ብሔር አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የወንጀል ዋና የስራ ሂደት

በከሳሽ ፌዴራል ጠቅላላ ዐ/ህግ እና በተከሳሾች እነ ታሪኩ ሮባ ሰልጋ በቁጥር 41 ሰዎች መካከል ስላለው ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ ጉዳይ ከተከሳሾቹ መካከል 1ኛ ማሙሽ ጌታነህ 2ኛ አብርሃም ሌሊሳ 3ኛ ሰለሞን መረጋ 4ኛ ጋዲሳ ብርሃኑ 5ኛ ደገፋ ጌታነህ 6ኛ. ዋና መርጋ 7ኛ. ደገፋ ዋና 8ኛ. ኤሊያስ ገነቴ 9ኛ. ወ/ሪት አያንቱ ቢራቱ 10ኛ. አመኑ ቢተው 11ኛ. ገመቺስ ገለታ 12ኛ. ገመቺስ አበል በመኖሪያ አድራሻችሁ ተፈልጋችሁ ያልተገኛችሁ ስለሆነ በዚህ ጉዳይ የተከሰሳችሁ መሆናችሁን አውቃችሁ የካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ፌ/ከ/ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 9ኛ ተዘዋዋሪ ችሎት እንድትቀርቡ በዚሁ እለት ሳትቀርቡ ብትቀሩ ጉዳዩ በሌላችሁበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት

በከሳሽ አቶ ወልይ ባቼ ፎቶ እና በተከሳሽ ወ/ሮ ዘሪቱ ዲርሳ ቱሉ መካከል ስላለው የፍታብሔር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ መከሰስዎትን አውቀው ለ21/6/2011 ዓ.ም 8፡30 ሰዓት የተቀጠረ መሆኑን አውቀው ፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 8ኛ ፍታብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል። የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳዮት በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንገልጻለን።

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት

Page 9: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ምማስታወቂያ 17የሀራጅ ማስታወቂያ

በአፈፃፀም ከሳሾች እነአዲሱ ወዳጆ (2 ሰዎች) እና በአፈፃፀም ተከሳሾች እነ ኢ.ዲ.ኬ ኢንዱስትሪያል ፍላር እና በተር ኃ/የተ/የግ/ማህበር (2 ሰዎች) መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክርክር አስመልክቶ የአፈጻፀም ተከሳሾች የሆነ የኢንቨስትመንት ድርጅት በአምቦ ከተማ ቀበሌ 01 የሚገኝ መጋዘን ቤት፣ የጥበቃ እና የጄሶ ቤት ተገንብቶ የተለያዩ ማሽኖች በውስጡ የያዘ በ2500 ካ.ሜ ቦታ ላይ የሚገኝ በመነሻ ዋጋ ግምት ብር 2,889,988 (ሁለት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ስምንት) ሀ፣ የኖራ ማምረቻ ማሽን የቻይና ብር 390,000.00 ለ. አየር ማመቂያ ኮምፕሬሰር ብዛት ሁለት የአንዱ ዋጋ ብር 480.00 በድምሩ 960.00 (ዘጠኝ መቶ ስልሳ ብር) ሐ. ማጠራቀሚያ ብዛት 2 የአንዱ ዋጋ 360.00 በድምሩ 720.00 ብር መ. የጄሶ ፋብሪካ ማቃጠያ እና መፍጫ ብዛት 1 ዋጋው 102.00 ብር፣ ሠ. ኮንትሮል ቦርድ ብዛት 1 ዋጋው 3000.00 ብር፣ ረ. ሁለት ኮንቴነር ብዛት 2 የአንዱ ዋጋ 1,800.00 በድምሩ 3,600.00 ብር፣ ሰ. ዲናሞ የቻይና የሆነ ብዛት 1 ዋጋው 600 ብር በቀን 16/07/2011 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 11፡00 ሰዓት በሀራጅ ስለሚሸጥ በእለቱ ንብረቱ በሚገኝበት ማንኛውም ሰው በአካል በመገኘት ተወዳድረው መግዛት የምትችሉ መሆኑን የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።

መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0911111588 ማግኘት ይቻላል።የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት

የፍትሐብሔር ጉዳይ ቡድን

የጨረታ ማስታወቂያጨረታ ቁጥር EEP/ST/NCB/22/11

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከስር በሰንጠረዡ የተገለጹትን ዕቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

1. በጨረታው መወዳደር የሚችሉ በዘርፉ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ የታክስ ከፋይነት ቲን ቁጥር ያላቸው እና በግዥ ኤጀንሲው ድረ ገጽ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ናቸው።

2. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሥራ ቀናት እና ሰዓት በድሉ ህንጻ አጠገብ ኮሜርስ ጀርባ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ፕሮኪዩርመንት ቢሮ የማይመለስ ብር 300.00/ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

3. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከቱትን ግዥ ነጠላ ዋጋ ዝርዝር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/ST/NCB/22/11የሚል ምልክት በማድረግ ከታች በተቀመጠው መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ተ.ቁ የግዥው ዓይነትየጨረታ ማስከበሪያ መጠን በሲ.ፒ.ኦ/የባንክ ዋስትና

የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀንና

ሰዓት

1የነዳጅ ክሬዲት ካርድ (E-card) አገልግሎት

10,000.00 የካቲት 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡00 ሰዓት

የካቲት 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 ሰዓት

4. ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0115 580 627 ወይም 011-5580781 መደወል ይችላሉ።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

የኤጀንሲው ስም፡- አል አፍደል በውጭ አገር የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የኤጀንሲው የፈቃድ ቁጥር፡ MT/AA/14/673/769885/2010ኤጀንሲው ፈቃድ ያገኘበት አገር፡ ሳውዲ አረቢያ1. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡- የቤት ውስጥ አያያዝ

a. የሚፈለገው ብዛት 1000b. ተፈላጊ ችሎታ፡

i. ስምንተኛ ክፍልን ያጠናቀቀii. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ያለው

iii. እድሜ ከ22 - 45iv. ፆታ፡ ሴት

c. ደመወዝ፡ 1000 ሪያልd. የቅጥር ቆይታ ጊዜ፡ ሁለት ዓመትe. ሥራው የተገኘበት አገር፣ ቦታ፣ ሳዑዲ አረቢያf. ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች፡-

i. የስልክ አቅርቦት ይመቻቻልii. ደመወዝ በየወሩ ይከፈላል

2. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡- የቤት ውስጥ ሹፌርa. የሚፈለገው ብዛት 300b. ተፈላጊ ችሎታ፡

i. ስምንተኛ ክፍልን ያጠናቀቀii. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ያለው /ዓለም አቀፍ መንጃ ፍቃድ ያለው/

iii. እድሜ ከ22 - 45iv. ፆታ፡ ወንድ

c. ደመወዝ፡ 1000 ሪያልd. የቅጥር ቆይታ ጊዜ፡ ሁለት ዓመትe. ሥራው የተገኘበት አገር፣ ቦታ፣ ሳዑዲ አረቢያf. ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች፡-

i. የስልክ አቅርቦት ይመቻቻልii. ደመወዝ በየወሩ ይከፈላል

ወቅቱ ያላለፈበት የቀበሌ መታወቂያ ያለው/ላትኤጀንሲው ለሚሰጠው ማንኛውም አገልግሎት ሠራተኛውን ምንም ዓይነት የአገልግሎት

ክፍያ የማያስከፍል መሆኑን እየገለጽን አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አንድ ወር /30 ቀናት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በኤጀንሲው ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን።

አድራሻ፡- አዲስ አበባ መገናኛ መተባበር ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 112

ስልክ ቁጥር +251 973 39 39 39 +251 924 74 53 60 +251 118 93 30 39

አዳማ ኸልዝ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ማዞሪያ አጠገብ ስልክ ቁጥር +251 911 33 01 60 ድሬዳዋ ሠላም ሆቴል ፊት ለፊት ጉምሩክ አጠገብ ያለው ህንፃ ላይ

ስልክ ቁጥር +251 973 39 39 39 +251 924 74 53 60

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

አል አፍደል በውጭ አገር የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ

ኔትዎርክ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 1- ሀ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር የጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ የካቲት 16 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ከቄራ ወደ ጨርቆስ በሚወስደው መንገድ ላይ አዳምስ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ያካሂዳል።

የእለቱ መወያያ አጀንዳዎች1ኛ- የቦርድ ምርጫ ማካሄድ

2ኛ - የውጪ ኦዲት ሪፖርት ማፅደቅ

3ኛ- የኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ መምረጥ

በ2011ዓ.ም ትኩረት በሚሰጥባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይቶ የአመራር አቅጣጫ መስጠት መሆኑን እያሳሰብን አባላት የባለቤትነት ሊብሬ ወይም ወኪል ከሆኑ ህጋዊ ውክልና እና ሊብሬ ኮፒ በመያዝ ከላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰአት በአዳምስ ሆቴል በሚካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንዲገኙልን በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ኔትዎርክ ድ/ተሻ/ደረጃ 1-ሀ የደ/ጭ/ማመ/ባለንብረቶች

ማህበር

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር አአከመባ/መደበኛ/ቡ-1/023/2011የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ለ2011 በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፅዳት እቃዎች ለሁለተኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ተ.ቁ የሚገዛው ዕቃ ዓይነት

የጨረታ መለያ ቁጥር

ጨረታው ፀንቶ

የሚቆይበት ጊዜ

የጨረታው መዝጊያ

ቀንና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት

የጨረታው ማስከበሪያ

መጠን በብር

1የተለያዩ የፅዳት እቃዎች

አአከመባ/መደበኛ/ቡ-1/023/2011

90 ቀን

የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት

የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡30 ሰዓት

20,000.00

ስለዚህ:- 1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣የንግድ ምዝገባ

ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት እና በጨረታ መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይንም ድረ ገፅ መመዝገብ ይኖርባቸዋል። ወይም በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከባለሥልጣኑ መ/ቤት የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 132 መግዛት ይችላሉ።

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ለ120 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል።

4. ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ክፍል 6 የፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ በዝርዝር የቀረቡትን የፅዳት ዕቃዎች ከእያንዳንዱ አይነት አንድ አንድ ናሙና ከጨረታው መክፈቻ ዕለት በፊት ሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ በሚገኘው የባለሥልጣኑ መ/ቤት ዕቃ ግምጃ ቤት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ ብቻ በባለሥልጣኑ መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 109 በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዥ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት ይከፈታል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።ስልክ ቁጥር 011-3-71-41-03 /011-3-72-28-15

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

Page 10: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ18 ጥሪና ጨረታ

ማስታወቂያመጋቢት 12 ቀን 2010 ዓ.ም. በተደረገ የዕይታ ሁለገብ የስልጠና ማዕከል ኃ.የተ.የግል ማኅበር የባለአክስዮኖች ስብሰባ ማህበሩ እንዲፈርስ ተወስኗል፡ ስለዚህም በስራ ላይ ባለው የንግድ ህግ መሠረት ባለ ገንዘቦች ወይም ተቃዋሚዎች አቤቱታችሁን ከሰነድ ማስረጃ ጋር በማያያዝ ለውብሸት እና አለማየሁ የኦዲት አገልግሎት ህብረት ሽርክና ማህበር ቢሮ አ.አ. ንፋስ ስልክ/ላፍቶ ክ.ከ. ቀበሌ12/13 የቤት ቁ. 179 ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ ትይዩ በሚገኘው ዳዊ ተብሎ በሚታወቀው ህንጻ ድረስ በመምጣት በዘጠና (90) ቀናት ውስጥ እንድታቀርቡ እናስታውቃለን፡፡

ውብሸት እና አለማየሁ የኦዲት ህብረት ሽርክና ማኅበር ቻርተርድየተመሰከረላቸው አካውንታንቶች

የተፈቀደላቸው ኦዲተሮች

የምዝገባ ማስታወቂያለከሰረው ቤኪማር ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ገንዘብ ጠያቂዎች በሙሉ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በቤኪማር ኢንዱስተሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ላይ የመክሰር ውሳኔ መስጠቱን ተከትሎ የመክሰር ስነ-ስርዓቱን የማስፈጸም ስራ የተጀመረ በመሆኑ በከሰረው ድርጅት ላይ ገንዘብ የሚጠይቅ ሰው ካለ ገንዘብ ጠያቂ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነድ ዋናውን እና 4 ኮፒ ማስረጃ ፤ የሚጠይቀውን የገንዘብ መጠን የሚገልጽ ማመልከቻ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ አጠገብ በሚገኘው ፊትነስ ህንጻ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው ቢሮ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡

የከሰረው ቤኪማር ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር መርማሪ ዳኛ እና ንብረት ጠባቂ ጽ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያቁጥር 05/2011

የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤትቅ/ጽ/ቤቱ፡

የቅ/ጽ/ቤቱ የ2011 በጀት ዓመት

ሎት-1- ፦- የፓርቴሽን ሥራ

ሎት-2 የኔት ወርክ ዝርጋታ ዕቃዎች

ለት-3 ለስልክ ዝርጋታ የሚያስፈልጉ ዕቃዎች

ሎት-4 የሼልፍ (የመደርደርያ) ስራ

ሎት-5 የአደጋ መከላከያ ዕቃዎች

ሎት -6 ቋሚ ዕቃዎች

ሎት7 - አላቂ ዕቃዎች

ሎት-8 የህትመት ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተወዳዳሪዎች/ተጫራቾች፡-

1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና

ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ መሆን

አለባቸው፡፡

2. በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስቴር የተመዘገቡ መሆናቸውን

የሚያረጋግጥ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ የምዝገባ ማስረጃ የምስክር ወረቀት ማቅረብ

ይኖርባቸዋል፡፡

4. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በአዲስ

አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ በካርጎ ተርሚናል አንደኛ ፎቅ ግዥ እና ፋይናንስ

ቡድን በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡

5. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 5.000.00 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ

በተረጋገጠ CPO ወይም ቢድ ቦንድ /BID BOND/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር

አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6. ለሚወዳደሩባቸው እቃዎች ጥራታቸውን የጠበቁ መሆን ይኖርበታል፡፡

7. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እቃና አገልግሎት ግዢዎች በሙሉ ዋስትና ማቅረብ

ይኖርባቸዋል

8. የሚወዳደሩባቸው የሰራተኛ ጫማ በተጠቀሰው ስፔስፊኬሽን መሰረት መሆን

ይኖርበታል፡፡

9. ለሚወዳደሩባቸው ናሙና መቅረብ ባለባቸው የስልክ ዝርጋታ እቃዎች

አይነታቸውን በግልጽ በማሳወቅ በስዕል (በፎቶ) ናሙና ማሳየት ይኖርባቸዋል፡

፡ ጫማ፤የአደጋ መከላከያ ፤ የጤና መጠበቂያ ቁሳቁሶች የቋሚና አላቂ

እቃዎች በሚወዳደሩባቸው እቃዎች በተመለከተ ከእየአይነቱ አንድ አንድ

ናሙና የድርጅታቸውን ማህተም አድርገው የናሙናዎቹን ዝርዝር በሁለት

ኮፒ በማድረግ ጨረታው ከሚከፈትበት ዕለት አስቀድሞ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ

ንብረት ሠራተኛ አስፈርመው ማስረከብና አንዱን ኮፒ መረከብ ይኖርባቸዋል፡፡

10. በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን፤ ሙሉ አድራሻቸውና ፊርማቸውን አሟልተው

ማቅረብ ይኖርባቸዋል የሼልፍ ስራ መደርደሪያ ላይ የሚጠቀምባቸውን እቃ

እና መጠን በግልጽ ማስቀመጥ ይኖርበታል፡፡

11. በተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ የሚቀርብ ዋጋ ተቀባይነት የለውም፡፡

12. የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣ ዕለት ጀምሮ እስከ

16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነዳቸውን ማስገባት

የሚችሉ ሲሆን በዚሁ ቀን 4፡ዐዐ ሰአት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በ4፡15

ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡

13. ለአሸናፊ ተወዳዳሪዎች በጨረታው ማሸነፋቸው እንደተገለጸላቸው ቅሬታ

ያላቸው ተወዳዳሪዎች ቅሬታቸውን በጽሁፍ ለቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ በ5

ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ በውድድሩ የቀረበ ቅሬታ ከሌለ አሸናፊ

ድርጅቶች በ15 ቀናት ውስጥ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ቀርበው ግዢውን

ከሚፈጽመው አካል ጋር ውል ይፈጽማሉ፡፡

14. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0116651393/92 ደውሎ መጠየቅ ይችላል፡፡

አድራሻ፡- አዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት

የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት

የንግድ ስም ስያሜ አቶ ድሪባ ገናሞ በ16/05/ 2011 በተጻፈው ማመልከቻ በጠየቁን መሰረት እንደ ቡራዩ ከተማ ንግድ እና ገበያ ልማት ጽ/ቤት የንግድ ስም ስያሜ አጣርተን ግለሰቡ ካቀረቡዋቸው ስሞች/ ሞአ አርክቴክቸራል ና ኢንጂነሪንግ አማካሪ /MOA ARCHTECTURAL AND ENGINERING CONSULTANT / የሚለው ከዚህ በፊት በዚህ ዘርፍ በንግድ ስምነት ያልተያዘ መሆኑን አረጋግጠን ሰተናቸዋል፡፡ ስለዚህ ተቃዋሚ ካለ የጋዜጣ ማስታወቂያ በወጣ በ 15 ቀናት ውስጥ የተጠቀሰው የንግድ ስም በመዝገብ እንዳይገባ የሚያስችል ማስረጃ ለቡራዩ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ካልቀረበ ስያሜውን የምንመዘግብ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የቡራዩ ከተማ የንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

የንግድ ስም ስያሜአቶ ወዬሳ ቶሎሣ የድርጅታቸው ንግድ ስም ስያሜ ወቢ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም /WABII DRIVER TRAINING CENTER/ በሚል እንዲመዘገብላቸው በ27/05/2011 በተጻፈ ማመልከቻ ጠይቀዋል::ስለዚህ ተቃዋሚ ካለ ይህ ጋዜጣ ማስታወቂያ በወጣ በ15 ቀናት ውስጥ የተጠቀሰው የንግድ ስም በመዝገብ እንዳይገባ የሚያስችል ማስረጃ ለኦሮሚያ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ካልቀረበ ስያሜውን የምንመዘግብ መሆኑን እናስታውቃለን::

የኦሮሚያ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ

ማስታወቂያገ/ስላሴ ጀማል በ8/6/11 ዓ.ም በፃፉት ማመልከቻ ቁጥሩ JACT/9464 የሆነ የባለሙያ መታወቂያ የጠፋባቸው መሆኑን ገልፀው ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው ሰለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል:: በዚህም መሰረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር JACT/9464 የሆነ ኮንስትራክሽን ባለሙያ መታወቂያ ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን፤ በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ፡፡ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

ጨረታ ማስታወቂያየሀዋሳ ከተማ አስ/ፋይ/ኢ/ል/መምሪያ

ጨረታ ቁጥር 24/2011የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በ2011 በጀት ዓመት በከተማው የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ለማሰራትና ሬዳሽ ለማምረት ኤክስካቫተር፣ገልባጭ መኪኖችን በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡በዚህም መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ፡-1. ኤክስካቫተር ከ180-350 የፈረስ ጉልበትና ከዚያ በላይ ያለውና እ.ኤ.አ

ከ2012 ወዲህ የተመረተ (ጃክ ሀመርና ባኬት ያለው)2. ገልባጭ መኪና 16 ሜትር ኪዩብ እና ከዚያ በላይ መጫን የሚችል እ.ኤ.አ

ከ2012 ወዲህ የተመረተ ፡፡3. በዘርፉ የሥራ ፍቃድ ያላቸውና ለ2011 ስለመታደሱ ማረጋገጫ ማቅረብ

አለባቸው፡፡5. በሀገር ውስጥ ግብር ሰብሳቢ የመንግስት መ/ቤቶች ወቅታዊ የግብር ግዴታዎችን

የተወጡና በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን ማረጋገጫ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. የጨረታ ሰነድ አስተሻሸግ በተመለከተ የጨረታ ሰነዱ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ለየብቻ በፖስታ በሰም ከታሸገ በኋላ እንደገና ለየብቻ የታሸጉ ፖስታዎች በአንድ ትልቅ ፖስታ በሰም ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡

7. የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ልማት መምሪያ አዲሱ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ፡፡

8. የጨረታ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በ15ኛው ቀን ከጠዋቱ 5፡00-6፡00 ሰዓት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ መግባት አለበት፡፡

9. የጨረታው ሳጥን በ15ኛው ቀን ከጠዋቱ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በፋ/ኢ/ልማት መምሪያ አዲሱ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 10 (ግዥ ክፍል ) ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡

10. ተጫራቾች በሁለቱ ሎቶች የጨረታ ማስከበሪያ 30,000(ሰላሳ ሺህ) ሲፒኦ ለብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

11. የማሽነሪው የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር ወይም ህጋዊ ውክልና (ማስረጃ) እና ማሽኑ ተሽከርካሪው እስከ 2011 ዓ/ም የታደሰ ስለመሆኑ፡፡

12. ለገልባጭ መኪና የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር(ማስረጃ) እና ማሽኑ ተሽከርካሪው እስከ 2011 ዓ/ም የታደሰ ስለመሆኑ፡፡

13. እስከ 2011 የማሽነሪ እና ገልባጭ መኪና እድሳት ስለማድረጉ፡፡14. ከላይ የተገለጹ ማስረጃዎችን አሟልቶ አያይዞ የማያቀርብ ተጫራች በጨረታ

ግምገማ ውድቅ ይደረጋል፡፡15. አንድ ተጫራች በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡16. ጨረታው በ15ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት

ሆነ ባልተገኙበት ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 8፡ዐዐ ሰዓት በመምሪያችን ግዥና ክፍያ ን/አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን በዓልና ሰንበት ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀናት በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

17. ጨረታ አሸናፊ እንደታወቀ የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) ለተሸነፈው ድርጅት ወዲያውኑ ይመለሳል፡፡

18. የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መመሪያ መሰረት አሸናፊነቱ በጽሑፍ እንደተገለጸለት ወዲያውኑ ወደ መምሪያችን በ5/አምስት/ በሥራ ቀናት ውስጥ መጥቶ የጨረታ ውል መፈረም አለበት፡፡ ይህ ባይፈጸም ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ቀደም ሲል ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ሆኖ ከጨረታ ይሰረዛል፡፡

19. የሚያቀርቡ ማሽነሪዎችና ለመኪናዎች በሙሉ ጥራቱ የተጠበቀና በጣም ጥሩ ሁኔታ ላይ መሆን እንዳለበት እየገለጽን ይህ ሳይሆን ቀርተው ከተገኘ በህግ ተጠያቂ ስለመሆኑ እንገልጻለን፡፡

20. መምሪያችን ጨረታውን አስመልክቶ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ፡- 0462121334/046220665

የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋይ/ኢ/ል/መምሪያ

የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር

መኪ.ክራ.ኢ.ጨጨ.ኢ.ል.ኢ.2011/06የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ከላይ በተገለፀው በግዥ መለያ ቁጥር የተመዘገበውን የመኪና ኪራይ አገልግሎት ለ18 ሰው ሁለት ሚኒባስ ማቅረብ (ከቦሌ ቡልብላ ወረዳ 12 ቀበሌው ፊት ለፊት ወደ ኢንስቲትዩቱ (አድራሻው ከታች ተገልጧል) ጠዋት 2 ሰዓት ያደርሳል ማታ 11 ሰዓት የመመለስ አገልግሎት) ከሰኞ-አርብ በግልጽ ጨረታ በዘርፍ የተሰማሩ 6ወርና ከዚያም በላይ ልምድ ያላቸው ተጫራቾችን አወዳድሮ አገልግሎቱን መግዛት ይፈልጋል፡፡ኢንስቲትዩቱ ለግዥ የሚሆን የተፈቀደ በጀት አለው፤በመሆኑም በመስኩ የተሰማሩና ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸው አቅራቢዎች በጨረታው እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1-5 የተዘረዘሩትን ግዴታዎች ማሟላት አለባቸው፡፡1. ለ2011 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ2. ለመንግስት ግዥ አቅራቢነት የአቅራቢዎች ምዝገባ በግዥና ንብረት

አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ-ገጽ የአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ የተመዘገበ ኮፒ ማያያዝ

3. የታክስ ከፋይ የምዝገባ ሰርተፍኬት4. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት5. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO ብር 5000.00 (አምስት

ሺህ ብር)በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ አቅራቢዎች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣ አንድ ቀን በኋላ ለ15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በጥሬ ገንዘብ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሃና ማርያም ወደ ማሰልጠኛ ሲመጡ ማሰልጠኛ ሳይደርስ በስተቀኝ ካዲስኮ ቀለም ፋብሪካ በሚወስደው መንገድ 1ኪ.ሎ ሜትር ገባ ብሎ ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጀርባ ወይም በተለምዶ ማሰልጠኛ /የመንገድ ትራንስፖርት ማኔጅመንት ትራፊክ ደህንነት ማሰልጠኛተቋም / ወይም ማሚ ስቲል ህንፃ አለፍ ብሎ በስተቀኝ NOC where house, /IFH engineering/CRCB በሚወስደው መንገድ 1.5 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ከቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጀርባ ከሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ፋይናንስ አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 204 መውሰድ ይችላሉ፡፡ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጅናል እና ኮፒ በመለየት በቢሮ ቁጥር 205 ለጨረታው በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ በጋዜጣ ከወጣበት አንድ ቀን በኋላ በሚቆጠር ተከታታይ 15 ቀን ድረስ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት አንድ ቀን በኋላ በሚቆጠር ተከታታይ 15 ቀን በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በቢሮ ቁጥር205 ይከፈታል፡፡ኢንስቲትዩቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡አድራሻ ስልክ ቁጥር ፡- 0114392010/0114395007/08/10

የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ.) ጠቅላይ ቤተክህነት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እና የቅይጥ አገልግሎት ሕንጻ በግንባታ ሥራ የተሠማሩ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡-1.በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሠማሩ ደረጃ BC-1/ GC-1 ያላቸው፤ 2. በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ

ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3. ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣4. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር)

በባንክ የተረጋገጠ (የተመሰከረ) ሲፒኦ (CPO) ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ፤

6. የጨረታ ሰነዱ አራት ኪሎ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢሮ ቁጥር 21 በመቅረብ ከየካቲት 12ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ ለ 14/ለአስራ አራት/ ተከታታይ ቀናት ብር 1000/አንድ ሺህ/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

7 ጨረታ ሰነዱ ለየብቻቸው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል እና ቴክኒካል በመያዝ መጋቢት 2 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8. ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡45 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በቢሮ ቁጥር 21 ይከፈታል፡፡

9. በጨረታ አከፋፈት ስነ-ስርዓት የተነበበው ዋጋ እና በአርትሜቲክ ቼክ በሚደረግበት ጊዜ በሁለቱ መካከል ከ2% በላይ ሆነ በታች ልዩነት ካለ በቀጥታ ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡፡

10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በክፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡-011-1-570726/0912658584, email:[email protected]

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን

መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት

Page 11: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ አበባ አስተዳደር

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም 19ማስታወቂያ ጥሪና ጨረታ

የጨረታ ማስታወቂያየሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የሀዋሳ ከተማ

ማዘጋጃ ቤት ለሚያሠራው ለእግረኛ መሸጋገሪያ የሚሆን የመንገድ ቅብ ግዥ

እና ሥራ (Zebra cross marking supply & Works) ለማሰራት

በመስኩ የተሠማሩ ልምድ ያላቸውን ኮንትራክተሮችን በጨረታ አወዳድሮ

መቅጠር ይፈልጋል፡ ፡

በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ከዚህ በፊት

በተመሳሳይ የሥራ ልምድ ያላቸውን ሥራ ተቋራጮች መወዳደር ይችላሉ፡ -

1 . በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የተቋራጭነት ብቃት ማረጋገጫ

ምስክር ወረቀት፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን

ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።

2. ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆኑ: :

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 20,000.00 /ሃያ ሺህ

ብር/ ከባንክ ሲ.ፒ.ኦ (ባንክ ጋራንት) ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4. በኢንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር

ፋይናንስና ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ

በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 /ሃያ አንድ/ ተከታታይ

ቀናት ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡ ፡

5. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦሪጂናልና ሁለት

ኮፒ (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን

ጀምሮ በ21ኛው ቀን ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ

ቁጥር 11 ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡ ፡

6. የሂሳብ ስህተት ማስተካከያ (Arithmetic Error) የመጣው ጠቅላላ ዋጋ

በጨረታ መክፈቻ ስነ-ሥርዓት ላይ ከተነበበው ዋጋ ከ2% በላይ በሆነ

መጠን የሚበልጥ ወይም የሚያንስ ከሆነ ይወድቃል፡ ፡

7. ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው

በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 11 ይከፈታል፡ ፡ ይህ ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ

ከሆነ በሚቀጥለው ሰኞ ጨረታው የሚገባበትና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡ ፡

የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡ ፡

8. የጨረታው ቴክኒካል ግምገማ በጨረታ ሰነዱ በዝርዝር በተቀመጠው

የቴክኒካል ብቃት ግምገማ መስፈርት መሠረት ብቻ ይሆናል፡ ፡ ቴክኒካል

ግምገማ ያለፉ ኮንትራክተሮች ብቻ ለፋይናንሻል ይጋበዛሉ፡ ፡

9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡ .

ለተጨማሪ መረጃ፡ - በስልክ ቁጥር 046 822 71 35 /046 220 06 65

ፋክስ ቁጥር 046 220 85 32 ፖ.ሣ.ቁጥር 02

የጨረታ ማስታወቂያየሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የሀዋሳከተማ ማዘጋጃ ቤት ለሚያሠራው ለነባር ትራፊክ መብራትመለዋወጫ አቅርቦት እና የጥገና ሥራ ለማሰራት በመስኩየተሠማሩ ልምድ ያላቸውን ኮንትራክተሮች በጨረታ አወዳድሮመቅጠር ይፈልጋል፡ ፡ በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንመስፈርቶች የሚያሟሉ ደረጃቸው Electromechanical-2እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮች መወዳደር ይችላሉ፡ ፡

1 . በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የተቋራጭነት ብቃትማረጋገጫ ምስክር ወረቀት፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብየሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብየሚችሉ።

2. ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ።3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ ብር 100,000.00/አንድ መቶ ሺህ ብር/ ከባንክ ሲ.ፒ.ኦ (ባንክ ጋራንት) ማቅረብይኖርባቸዋል።

4. በኢንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደርፋይናንስና ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ ይህማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 /ለሃያአንድ/ ተከታታይ ቀናት ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈልመግዛት ይችላሉ፡ ፡

5. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጂናልናሁለት ኮፒ (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል) በመያዝ ይህ ማስታወቂያከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21ኛው ቀን ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በፋይ/ኢኮ/ልማትመምሪያ ቢሮ ቁጥር 11 ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥማስገባት ይኖርባቸዋል፡ ፡

6. የሂሳብ ስሀተት ማስተካከያ (Arithmetic Error) የመጣው ጠቅላላ

ዋጋ በጨረታ መክፈቻ ስነ-ሥርዓት ላይ ከተነበበው ዋጋ ከ2% በላይ

በሆነ መጠን የሚበልጥ ወይም የሚያንስ ከሆነ ይወድቃል፡ ፡

7. ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 11 ይከፈታል፡ ፡ ይህ ቀን

ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው ሰኞ ጨረታው የሚገባበትና

የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡ ፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው

የሥራ ቀን ይከፈታል፡ ፡

8. የጨረታው ቴክኒካል ግምገማ በጨረታ ሰነዱ በዝርዝር በተቀመጡ

የቴክኒካል ብቃት ግምገማ መስፈርት መሠረት ብቻ ይሆናል፡ ፡ ቴክኒካል

ግምገማ ያለፉ ኮንትራክተሮች ብቻ ለፋይናንሻል ይጋበዛሉ፡ ፡

9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡ለተጨማሪ መረጃ፡ - በስልክ ቁጥር 046 822 71 35 /

046 220 06 65ፋክስ ቁጥር 046 220 85 32 ፖ.ሣ.ቁጥር 02

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና

ኢኮ/ልማት መምሪያ ሀዋሳ

ለ3ተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያየሀዋሳ ከተማ አስ/ፋይ/ኢኮ/ልማ/መምሪያ የጨረታ ቁጥር 23/2011የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በ2011 በጀት ዓመት ለአምስት ጥልቅጉድጓድ የሚውል ፓምፕ ከነ ሙሉ ዕቃዎች ግዥ በጨረታ አወዳድሮለመግዛት ይፈልጋል፡ ፡በዚህም መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ: የሚፈልጉ ተጫራቾች፡ -

1 . በዘርፉ የሥራ ፍቃድ ያላቸውና በዘመኑ ለ2011 ዓ.ም ስለመታደሱማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉና ተ.እ.ታ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ።

2. በሀገር ውስጥ ግብር ሰብሳቢ የመንግስት መ/ቤቶች ወቅታዊ የግብርግዴታዎችን የተወጡና በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑንማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡ ፡

3. የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ልማት መምሪያቢሮ ቁጥር 11 በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 በመክፈልይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15ተከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ፡ ፡

4. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000 / ሰላሳ ሺህ ብር/ ከጨረታሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፡ ፡

5. የጨረታ ቴክኒካልና ፋጥናሻል ሰነዱን ዋናውን ሁለት ኮፒ በመለየትበሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በአንድ ላይ በማሸግ በ15ኛው ቀን ከጥዋቱ5፡00 - 6፡ 00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንውስጥ ማስገባት አለባቸው፡ ፡

6. አንድ ተጫራች በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡ ፡7. የጨረታ ማስከበሪያ ከ /CPO/ ውጭ የሚቀርብ ተቀባይነት አይኖርም፡ ፡8. ጨረታው በ15ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት ሆነ ባልተገኙበት ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 8፡00 ሰዓትበመምሪያችን ግዥና ክፍያ ን/አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡ ፡ 15ኛው

ቀን በዓልና ሰንበት ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀናት በተመሳሳይ ሰዓትይከፈታል፡ ፡

9. የጨረታው አሸናፊ እንደታወቀ የጨረታ ማስከበሪያ /CPO/ለተሸነፈው ድርጅት ወዲያውኑ ይመለሳል፡ ፡

10. የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መምሪያ መሰረት አሸናፊነቱ በጽሑፍእንደተገለፀለት ወዲያወኑ ወደ መምሪያችን በቀናት ውስጥ መጥቶየጨረታ ውል መፈረም አለበት፡ ፡ ይህ ባይፈፀም ከ5 ቀናት በኋላቀደም ሲል ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግስት ገቢሆኖ ከጨረታ ይሠረዛል፡ ፡

11 . አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበት ዕቃዎችን በራሱ ትራንስፖርት ሀዋሳከተማ አስተዳደር ባዘጋጀው እስቶር ውስጥ አምጥተው ገቢ ያደርጋል፡ ፡

12. የሚያቀርቡ ዕቃዎች በሙሉ ጥራቱን የተጠበቀና ኦርጅናል መሆንእና ለአንድ ዓመት ዋስትና እንዲያቀርቡ እየገለፀን፣ ፎርጅድ ሆኖከተገኘ በሕግ ተጠያቂ ስለመሆኑ እንገልፃለን፡ ፡

13. መምሪያችን ጨረታውን አስመልክቶ የተሻለ አማራጭ ካገኘበከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታውን የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀነው፡ ፡

ለበለጠ መረጃ፡ - በስልክ ቁጥር 046 212 13 34 /046 220665

በከሳሽ፡ - ወ/ሮ መሰረት በለጠ እና በተከሳሽ፡ - አቶ ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ መካከል

ስለአለው የፍ/ብሄር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ አቶ ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ በጋዜጣ ጥሪ

እንዲደረግላቸው ፍ/ቤቱ ስለአዘዘ ለ22/6/2011 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት

ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት መናገሻ መድብ 1ኛ ቤተሰብ ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በአመለካች፡ - ወ/ሮ እህሳና አህመድ ኑሩ እና በተጠሪ፡ - አቶ ፋሲል ወልዴ ታደሰ

መካከል ስላለው የፍ/ብሄር ክርክር ጉዳይ ተጠሪ አቶ ፋሲል ወልዴ ታደሰ ለየካቲት

20/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ፌ/መ/ደ/ፍ ቤት አራዳ

ምድብ 7ኛ ቤተሰብ ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያደረጃፍ/ቤት ቁጥር3

በፍ/ባለመብት፡ - ገ/መስቀል ኬረታ እና የፍ/ባለዕዳ፡ - ዑመር

ኢብራሂም መካከል የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ኮ/ቀ/ ምድብ 2ኛ ፍ/አፈፃፀም

ትሎት ባለው ክርክር ጉዳይ የፍ/ባለዕዳ በ25/6/2011 ዓ.ም በ8፡00

ሰዓት ላለው ቀጠሮ በችሎት እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያደረጃፍ/ቤት

የባለንብረት ስም አብዱራዛቅ ኑረዲን በሽር የሠሌዳ ቁጥር አአ 01 -01 -23856

የተሽከርካሪው ዓይነት አውቶሞቢል የሻንሲ ቁጥር JT1EOAE8000059173

ሞዴል AE80L-EEKDSW የሞተር ቁጥር 2A-5106740 የሊብሬ ቁጥር

019493 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ

ደብተር/ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ8/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። የባለቤትነት

መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ

ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ

ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን

እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማአስተዳደር የአሽከርካሪናተሽከርካሪ ፈቃድናቁጥጥር

ባለሥልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ቁጥር8

የባለንብረት ስም ዘይነባ ሳኒ ያሲኖ የሠሌዳ ቁጥር አአ 02-01 -A48033

የተሽከርካሪው ዓይነት አውቶሞቢል የሻንሲ ቁጥር JNBF5ME5ET350825

ሞዴል JUKE የሞተር ቁጥር HR16396069C የሊብሬ ቁጥር 512844

ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር/ሊብሬ

ጠፋብኝ ብለው በ8/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። የባለቤትነት መታወቂያ

ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል ይህ ማስታወቂያ

ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ

እያስታወቅን፣ በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ

ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማአስተዳደር የአሽከርካሪናተሽከርካሪ ፈቃድናቁጥጥር

ባለሥልጣን አቃቂቃሊቲ ቅ/ጽ/ቤት

የባለንብረት ስም ያሬድ ታምራት ገ/የሱስ የሠሌዳ ቁጥር አአ 02-01 -A10223

የተሽከርካሪው ዓይነት አውቶሞቢል የሻንሲ ቁጥር JT1LOEE9007104478

ሞዴል EE90L-ALMDEW የሞተር ቁጥር 2E-2149611 የሊብሬ ቁጥር

135223/239574 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት

ማረጋገጫ ደብተር/ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ1/6/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።

የባለቤትነት መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ

የሚል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ

ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ

ለአመልካች ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን

እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማአስተዳደር የአሽከርካሪናተሽከርካሪ ፈቃድናቁጥጥር

ባለሥልጣን የልደታቅ/ጽ/ቤት ቁጥር9

በከሳሽ፡ - ሕብረት ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ እና በተከሳሽ፡ - አቶ ዮሴፍ

ነገሩ መካከል ስላለው የፍ/ብሄር ክርክር ጉዳይ ፍ/ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ

ተከሳሽ ጉዳዩ በፌ/መጀ/ደረጃ ፍ/ቤት ቂሮቆስ መድብ 3ተኛ ፍ/ብሄር

ትሎት እየታየ ያለ ጉዳይ መሆኑን በዚህ የጋዜጣ ማስታወቂያ ጥሪ አውቀው

መልስ ካላቸው በፅሁፍ ለ20/6/2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ በ4፡ 15 ሰዓት

ይዘው እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያደረጃፍ/ቤት

አመልካች፡ - ወ/ሮ ራህዋ ጣሂር እና ተጠሪ፡ - አቶ ቢላል አጣ መካከል

ባለው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ኮ/ቀ/ምደብ 4ኛ ፍ/ብሄር

ችሎት ባለው ጉዳይ ተጠሪ 29/6/2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ላለው

ቀጠሮ በትሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በአመለካች፡ - በፌ/ጠ/ዐ/ህግ እና በተጠሪ፡ - በአቶ ብርሃኑ ተክሉተድላ መካከል ስላለው የእምነት ማጉደል ወንጀል ክርክር ጉዳይአቶ ብርሁኑ ተክሉ ተድላ ለ25/6/2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮፌ/ጠ/ፍ/ቤት 3ተኛ ሰበር ችሎት ከጠዋቱ በ2፡30 ሰዓትእንዲቀርቡ ፍ ቤቱ አዟል።

የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት

በከሳሽ፡ - ወ/ሮ ሂባማርያም ደምሴ እና በተከሳሽ፡ - እንዳለ ገብሬወልዴ መካከል የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ኮ/ቀ/ ምድብ 4ኛ ፍ/ብሄርልዩ ልዩ ችሎት ባለው ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ በ27/6/2011ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ላለው ቀጠሮ በችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱአዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በከሳሽ ፡ - 1ኛ. ወ/ሮ ኤልሳ ነጋሽ ገሜሳ 2ኛ. ወ/ሮ መስከረም

ቤኛ ገ/ፃድቅ 3ኛ. ምናሴ ሰይፉ ይማም እና በተከሳሾች እነ ቤቴረም

የአትክልትና ፍራፍሬ የንግድ አ.ማ መካከል ስላለው የፍ /ብሄር

ክርክር ጉዳይ ተከሳሾች 1ኛ. ቤቴረም የአትክልትና ፍራፍሬ የንግድ

አ.ማ 2ኛ. አቶ መሀመድ ጀማል አሊ 3ኛ. አቶ ሀብታሙ ሹሜ

ባዳፎ የካቲት 24 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ለሆነው

ቀጠሮ ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 7ኛ ንግድ ችሎት እንዲቀርቡ

ፍ/ቤቱ አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

ቁጥር 3

አመለካች፡ - አቶ ተአምር ብርሃኑ ታደሰ ተጠሪ፡ - ወ/ሮ ሮዛ ግርማረጋሳ የመጥፋት ውሳኔ ይሰጥልኝ ሲሉ አመልክተዋል። ስለሆነምተጠሪ ወ/ሮ ሮዛ ግርማ ረጋሳ ያሉበትን የሚያውቅ ወይምእራሳቸው ካሉ የካቲት 20/2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ አዲስአበባ ከተማ የመ/ደ/ፍ/ቤት የካ ምድብ ችሎት እንዲቀርቡ ፍቤቱ አዟል።

በአዲስ አበባ ከተማየመጀመሪያደረጃፍ/ቤትየካ ምድብችሎት

የባለንብረት ስም አብዱላሂ ሁሴን ቡልሀን የሠሌዳ ቁጥር አአ 03-

01 -72270 የተሽከርካሪው ዓይነት የመስክ ተሽከርካሪ የሻንሲ

ቁጥር WGY60-130975 ሞዴል WG160 የሞተር ቁጥር

TD42-054273 የሊብሬ ቁጥር 145279 ከላይ የተጠቀሰው

የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሰሌዳ ጠፋብኝ ብለው

በ27/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። ሰሌዳውን ወድቆ፣ተሰርቆ

ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ

ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ

እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ

ሰሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

በአዲስ አበባ ከተማአስተዳደር የአሽከርካሪናተሽከርካሪ

ፈቃድናቁጥጥርባለሥልጣን የአዲስ ከተማክ/ከተማ

ቅ/ጽ/ቤት

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስናኢኮኖሚ ልማት መምሪያ

የሀዋሳ ከተማአስተዳደርፋይናንስና

ኢኮ/ልማትመምሪያሀዋሳ

በከሳሽ/ አመልካች፡ - ወ/ሮ መቅደስ ደምሴ በየነ እና

በተከሳሽ/ተጠሪ፡ - አቶ በላይ ሐጎስ አለማየሁ መካከል

የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ችሎት ባለው ክርክር

ጉዳይ ተከሳሽ/ ተጠሪ በ25/6/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ

በ3፡30 ሰዓት ላለው ቀጠሮ በችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ

አዟል።

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

Page 12: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

በከሳሽ ፊንጫ ትራንስፖርት ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና በተከሳሾች 1ኛ እነ ፍሬገነት ወርቅአገኘሁ ደምሴ 2ኛ ፍሬገነት ወርቅአገኘሁ መካከል ስላለው የፍታብሔር ክርክር ጉዳይ ተከሳሾች መከሰሳቸውን አውቀው ክስና ማስረጃዎችን ከሬጅስትራር ጽ/ቤት በመውሰድ መልሳቸውን አዘጋጅተው ለ18/06/2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 412 ጦርሐይሎች 6ኛ ፎቅ በኩል መልስዎን ከመዝገቡ ጋር እንዲያያይዙ በተጨማሪም ክስ ለመስማት ለ28/06/2011 ዓ.ም የተቀጠረ መሆኑን አውቃችሁ ፌ/ከ/ፍ/ቤት 6ኛ ፍታብሔር ችሎት እንድትቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳያችሁ በሌላችሁበት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት

በከሳሽ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በተከሳሾች ሐበን ሰለሞን ገ/ሕይወት መካከል ስላለው የፍታብሔር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ መከሰስዎትን አውቀው ለ20/06/2011 ዓ.ም. 4፡30 ሰዓት የተቀጠረ መሆኑን አውቀው ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ ፍታብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳዮት በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

ኤልያስ ማናዬ ያንቻ በ28/5/2011 ዓ.ም በፃፉት ማመልከቻ ቁጥሩ GE/26736 የሆነ የባለሙያ መታወቂያ የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል። በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር GE/26736 የሆነ የኮንስትራክሽን ባለሙያ መታወቂያ ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ። በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

በከሳሽ አቶ ያሬድ አማረ እና በተከሳሽ አቶ መንገሻ ግደይ ካሳሁን መካከል ስላለው ፍታብሔር ክስ ጉዳይ ተከሳሽ የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የካ ምድብ 4ኛ ፍ/ብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በአመልካች አቶ ሙራድ መሀመድ ከድር እና በተጠሪ አቶ ኡስማን አብደላ መሀመድ መካከል ስላለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ተጠሪ አቶ ኡስማን አብደላ መሀመድ የካቲት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ፍ/ብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በአመልካች አቶ ፉዓድ ሁሴን ሀሰን አልወጂ እና በተጠሪ ወ/ሮ ሶፍያ አህመድ መሀመድ መካከል ባለው የፍትሐብሔር ክስ ክርክር ጉዳይ ተጠሪ 20/06/2011 ዓ.ም. ለሆነው ቀጠሮ ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ሸሪዓ ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት እንዲቀርቡ ጽ/ቤቱ አዟል፡፡

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ሸሪዓ ፍርድ ቤት

ነጋሲ በቀለ ለማ በ14/5/2011 ዓ.ም በፃፉት ማመልከቻ ቁጥሩ GECTM/20690 የሆነ የባለሙያ መታወቂያ የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው ከመስሪያ ቤታችን የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል። በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር GECTM/20690 የሆነ የኮንስትራክሽን ባለሙያ መታወቂያ ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን& በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ። በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የባለንብረት ስም መሀመድ ሁሴን ማርሼ የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-01-06670 የተሽከርካሪው አይነት ደረቅ ጭነት ከ10 ኩንታል የበለጠ የሻንሲ ቁጥር WJM3TN500C024419 ሞዴል 380E31H የሞተር ቁጥር 8210-22V-625455839 የሊብሬ ቁጥር E0093584 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሰሌዳ ጠፋብኝ ብለው 30/5/2011 አመልክተዋል።ሠሌዳው ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የልደታ ቅ/ጽ/ቤት

አመልካች ወ/ሮ ሊድያ ተመስገን ዲሪርሣ ተጠሪ- አቶ ገመቺስ ደንቢ ጅራታ ተጠሪ ሚያዝያ 6 ቀን 2005 ዓ.ም የጠፉ ስለሆነ የመጥፋት ውሳኔ ይሰጥልኝ ሲሉ አመልክተዋል፡፡ ስለሆነም ተጠሪ አቶ ገመቺስ ደንቢ ጅራታ ያሉበትን የሚያውቅ ወይም ራሳቸው ካሉ የካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ አዲስ አበባ ከተማ የመ/ደፍ/ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የአቃቂ ምድብ ችሎት

የባለንብረት ስም አለማየሁ ዘለቃ የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-01-A24165 የተሽከርካሪው አይነት ደረቅ ጭነት ከ10 ኩንታል የበለጠ የሻንሲ ቁጥር JAMKP34HXF7P24648 ሞዴል NPR6SN የሞተር ቁጥር 4HG1-3711ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሰሌዳ ጠፋብኝ ብለው 29/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።50 የሊብሬ ቁጥር 360936 ሠሌዳው ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአቃቂ ቃሊቲ ቅ/ጽ/ቤት

አዲስ አበባ አስተዳደር

ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም 20 ጨረታና ጥሪ

በከሳሽ/አመልካች አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ አክሲዮን ማኀበር እና በተከሳሽ/ተጠሪ አቶ ምትኩ ጌታቸው መካከል የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 17ኛ ችሎት ባለው ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ/ተጠሪ በ2/7/2011 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡55 ሰዓት ላለው ቀጠሮ በችሎት እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

የባለንብረት ስም ዮናስ ፋንታሁን እና መርሁን ገብሬ የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-01-A62881 የተሽከርካሪው አይነት ደረቅ ጭነት ከ10 ኩንታል የበለጠ የሻንሲ ቁጥር ሞዴል JAANPR58LX7100289 ሞዴል NPR58 የሞተር ቁጥር 633337 ሊብሬ ቁጥር 025209/025210 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሰሌዳ ጠፋብኝ ብለው 30/5/2011 አመልክተዋል። ሠሌዳው ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የቦሌ ቅ/ጽ/ቤት

የደብረ ማርቆስ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል እነሱም ፡-1. የቧንቧ መገጣጠሚያ2. የውሃ ቆጣሪ 3. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች4. የተሰፉ ልብሶች5. ብትን ጨርቅ 6. የወንድና የሴት ጫማ7. የልብስ ስፌት አገልግሎትበመሆኑም እያንዳንዱ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን በማሟላት በጨረታ ለመወዳደር ይችላል፡፡1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ2. የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የተመዘገቡ፣ በተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/

ከፋይነት የተመዘገቡና ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ3. ለጨረታ ዋስትና ከሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተመሰከረለት

ሲ.ፒ.ኦ፣ ቦባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት / በጥሬ ገንዘብ/ ማስያዝ የሚችሉ፣

4. ጽ/ቤቱ በሚያቀርበው ስፔስፊኬሽን እና ናሙና መሰረት ማቅረብ የሚችሉ፡፡5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

በስራ ሰዓት ደ/ማ/ከተማ ውሃ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 18 በመቅረብ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን የተለያየ ፓስታ በማድረግ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ደ/ማ/ከ/ውሃ/አገ/ቢሮ ቁጥር 17 ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በሰም አለመታሸጉ ከጨረታ ውጭ አያስደርግም፡፡

7. በ15ኛው ቀን የጨረታ ሳጥን ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ይታሸጋል፡፡ ጨረታው በ16ኛ ቀኑ ከጠዋቱ 3፡:00 ይከፈታል፡፡ 16ኛ ቀኑ እሁድ ወይም የካላንደር ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው ቀን 3፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. ተጫራቾች ያሸፉባቸውን ዕቃዎች በማጓጓዝ ደ/ማ/ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ስቶር ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የማጓጓዣውንም ሆነ የሠራተኛ ጉልበት ዋጋ መ/ቤቱ አይሸፍንም፡፡

9. ተጫራቾች የሚፈጽሟቸው ሌሎች ግዴታዎች በጨረታ ሰነዱ ላይ እና ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው የተጫራቾች የግዥ መመሪያ ላይ በተቀመጠው አግባብ ይሆናል፡፡

10. ጽ/ቤቱ በጨረታው የተሻለ ዘዴ /መንገድ/ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ ፡- ደ/ማ/ከ/የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤትለበለጠ መረጃ ሰ.ቁ 0587716840፣ 0587711058፣ 0587711520ማሳሰቢያ ፡-1. ቧንቧ እና መገጣጠሚያ ጽ/ቤቱ በሚያቀርበው ናሙና መሰረት ማቅረብ የሚችሉ2. ከተራ ቁጥር 4- 6 ያሉት የደንብ ልብስ ጽ/ቤቱ በሚያቀርበው ናሙና መሰረት ማቅረብ የሚችሉ3. ከአሸናፊዎች ጋር ርክክብ የሚፈፀመው ያቀረቡት ዕቃ ከተቀመጠው ናሙና ጋር አንድ አይነት መሆኑ በጽ/ቤቱ ባለሙያ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡

3rd Invitation for BidsFive Seed Processing Units and Three vehiclesThe National Regional Government of Oromia

Bureau of Oromia Finance and Economic Cooperation (BoFEC)

Project “Inclusive and Sustainable Value Chains Development in Oromia”There for bidders are invited to participate in the bid as per the instructions specified bellow.1. This Invitation for Bids follows the general

procurement method of the project“Inclusive and Sustainable Value Chains Development in

Oromia”.2. The bidders must be those who have legal trade

licensees and pay tax of the year.3. The bidder must be those who registered for VAT

(15%) and be able to present its related evidence.4. The project, now invites sealed bids from eligible

and qualified bidders for the Supply, Delivery (and Installment) of the following item:

* Five Seed Processing Units5. The project, now invites sealed bids from eligible and

qualified bidders for the Supply * Three Vehicles (4WD)6. Interested eligible bidders may obtain further

information from Bureau of Oromia Finance and Economic Cooperation and inspect the Bidding Documents at the address given below from 9:00 AM to 12:00 AM and from 2:00 PM to 5:00 PM from Monday to Friday.

7. A complete set of Bidding Documents in English can be purchased by interested bidders upon payment of non-refundable fee birr 100.00 (one hundred birr).

8. Bids must be delivered to the address below before 2:00 PM on starting from date announced new paper within 10 days. Any quotation received by OBoFEC after the deadline will be rejected and returned unopened to the bidder.

9. Bids will be opened in the presence of the bidders or their representatives or delegates assigned to attend in person at 2:30 PM on the closing day.

10. All bids must be accompanied by a “Bid Security” amount of 1% of the total offered Bid Price. (CPO/Bank Guaranty)

11. The bureau shall have legal right to fully or partially cancel the bid where there is better choice.

1st floor, Room No. 105, Tele: 011-554-89-01 Bole Road, Olompia, Flamingo Area, Finfinne

Bureau of Oromia Finance and Economic Cooperation (BoFEC)

የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በ2011 በጀት ዓመት በተለያዩ ቦታዎች ጥገና የሚያስፈልጉ የነባር የጎርፍ መውረጃ ቦይ ግንባታ ጥገና ሥራ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡በዚህም መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ፡-1. በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሥራ ፈቃድ ያላቸውና በዘመኑ ለ2011

ዓ.ም ስለመታደሱ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉና ተ.እ.ታ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣

2. በሀገር ውስጥ ግብር ሰብሳቢ የመንግሥት መ/ቤቶች ወቅታዊ የግብር ግዴታዎችን የተወጡና በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡

3. የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ልማት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ፡፡

4. የጨረታ ማስከበሪያ CPO ብር 10,000/አስር ሺህ ብር/ ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፡፡

5. የጨረታ ሰነዱን ዋናውን 2 ኮፒ በመለየት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 2.30 - 6፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

6. ፋይናንሻል ሲነበብ ከአርትሜቲክ ከተሰራው ጋር ሲወዳደር ከ2% በላይ በማነስ ወይም በመብለጥ የሚሆን ከሆነም ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡

7. አንድ ተጫራች በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡8. የጨረታ ማስከበሪያ ከ /CPO / ውጭ የሚቀርብ ተቀባይነት አይኖርም9. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን ዋናወንና 2 ኮፒውን በመለየት በሰም

በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው ይህ ማስታወቂያ ጋዜጣ ላይ በወጣበት በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 2.30-6 ሰዓት መምሪያችን ለዚሁ ተግባር ባዘጋጀው ጨረታ ማስገቢያ ሣጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡

10. ጨረታው በ21ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሆነ ባልተገኙበት ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በመምሪያችን ግዥና ክፍያ ን/አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡፡ 21ኛው ቀን በዓልና ሰንበት ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀናት በተመሰሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

11.ጨረታ አሸናፊ እንደታወቀ የጨረታ ማስከበሪያ /CPO/ ለተሸነፈው ድርጅት ወዲያወኑ ይመለሳል፡፡

12. የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መመሪያ መሰረት አሸናፊነቱ በጽሑፍ እንደተገለፀለት ወዲያወኑ ወደ አሰሪ መ/ቤት በቀናት ውስጥ መጥቶ የጨረታ ውል መፈረም አለበት፡፡ ይህ ባይፈፀም ከ5 ቀናት በኋላ ቀደም ሲል ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ሆኖ ከጨረታ ይሠረዛል፡፡

13. መምሪያችን ጨረታውን አስመልክቶ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ ጨረታውን የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 046 221 5312/046 220 06 65

የደብረ ማርቆስ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

የዕቃ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 09/2011

የጨረታ ማስታወቂያ

የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ

በከሳሽ- ወ/ሮ ሄለን ካህሳይ እና በተከሳሽ አቶ ሰመረአብ ተስፋማርያም ገ/ስላሴ መካከል ስላለው የፍታብሄር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ አቶ ሰመረአብ ተስፋማርያም ገ/ስላሴ መከሰስዎትን አውቀው ክስና ማስረጃዎትን ከሬጅስትራር ጽ/ቤት በመውሰድ መልስዎን አዘጋጅተው ለ28-6 ቀን 2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት በሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 412 በኩል መልስዎን ከመዝገቡ ጋር እንዲያያይዙ በተጨማሪም ክስ ለመስማት ለ13/7 / 2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት የተቀጠረ መሆኑን አውቀው ፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 5ኛ ፍታብሄር ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳዮት በሌሉበት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

Page 13: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም 21ማስታወቂያ

አማራ ክልል

በከሳሽ---- የምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ፍትህ መምሪያ የወ/ዐ/ህግ በተከሳሽ መኳንንትግዛቸው በተከሰሰበት የመግደል ሙከራ ወንጀል ክስ ጉዳይ ለ20/6/2011 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 1ኛ ወንጀልችሎት እንዲቀርቡ የማይቀርቡ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን እንዲያውቁትፍ/ቤቱ አዟል።በአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት ወንጀል

ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ዋና የሥራ ሂደት

በከሳሽ---- የምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ፍትህ መምሪያ ወ/ዐ/ህግ በተከሳሽ ይመር

ወንድሜነህ በተከሰሱበት ከባድ ሰው መግደል ወንጀል ክስ ጉዳይ ለ28/06/2011

ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡ 15 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት

1ኛ ወንጀል ችሎት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ክሱ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን

እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል።

በአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት ወንጀል

ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ዋና የሥራ ሂደት

የፀዳሙ እንዲግ ባሉበት በከሳሽ ዐ/ህግ በተከሳሽ በእርስዎ መካከል ስላለው የከባድሰው መግደል ክስ ክርክር ጉዳይ በከሳሽ ክስ ቀርቦብዎት ለመጋቢት 02 ቀን2011 ዓ.ም ስለተቀጠረ በቀጠሮው ቀን ምሥ/ጎጃም/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 4፡00ሰዓት ችሎት እንዲቀርቡ የማይቀርቡ ከሆነ ግን በሌሉበት ታይቶ የሚወሰንመሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል።የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍተኛ ፍ/ቤት

ሞጣ ተዘዋዋሪ ችሎት

ለ1ኛ መዝገቡ ተስፋው 2ኛ መብሬ ተስፋው ባሉበት በከሳሽ ዐ/ህግ በተከሳሽበእርስዎ መካከል ስላለው ውንብድና ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ በከሳሽ ክስቀርቦባችሁ ለመጋቢት 14 ቀን 2011 ዓ.ም ስለተቀጠረ በቀጠሮው ቀንምሥ/ጎጃም/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ሞጣ ተዘዋዋሪ ችሎት እንድትቀርቡ የማትቀርቡከሆነ ግን በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል።የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍተኛ ፍ/ቤት

ሞጣ ተዘዋዋሪ ችሎት

ከሳሽ፡ - ህዳሴ ቴሌኮም ተከሳሾች፡ - 1ኛ አቶ ቦካ ጌታሁን፣ 2ኛ. አቶ ጋሼ ኢቲቻ፣

3ኛ. ደረጀ ዋቅወያ መካከል የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ኮ/ቀ/ምድብ 1ኛ ፍ/ብሔር ልዩ

ልዩ ችሎት ባለው ክርክር ጉዳይ ተከሳሾች ለየካቲት 19 ቀን 2011 ዓ.ም 5፡00

ሰዓት ላለው ቀጠሮ በችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

በከሳሽ አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ /አ.ማ/ እና በተከሳሽ ንግድ ኢንዱስትሪና

ቱሪዝም መካከል ስላለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ፍ/ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ

ተከሳሽ ጉዳዩ በፌ/የመ/ደረጃ ፍ/ቤት ቂርቆስ ምድብ 7ኛ ፍ/ብሔር ችሎት እየታየ

ያለ ጉዳይ መሆኑን በዚህ የጋዜጣ ማስታወቂያ ጥሪ አውቀው መልስ ካላቸው

በጽሑፍ ለየካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ በ8፡00 ሰዓት ይዘው

እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል።

ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

የባለንብረት ስም አሰፋ ውብሸት ለጥአርጋቸው የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-01 -

31141 የተሽከርካሪው ዓይነት ልዩ ጎታች የሻንሲ ቁጥር WJMF3T

PS001019445 ሞዴል MP 380 E34W የሞተር ቁጥር 8210-

42L*460-298182 የሊብሬ ቁጥር 0176027 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ

ባለንብረት የተሽከርካሪ ሠሌዳ ጠፋብኝ ብለው በ30/5/2011 ዓ.ም

አመልክተዋል። ሠሌዳውን ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ

ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ

ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ

የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት

የባለንብረት ስም ዕለት ደራሽ የዕርዳታ ት/ድርጅት የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-01 -

77469 የተሽከርካሪው ዓይነት ልዩ ጎታች የሻንሲ ቁጥር VF636MU

A5FD000138 ሞዴል KERAX-500 የሞተር ቁጥር DXI13*513159*

ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሠሌዳ ጠፋብኝ ብለው

በ25/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። ሠሌዳውን ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ

ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን

ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን

ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአ/ቃሊቲ ቅ/ጽ/ቤት

ለአያልነህ አዳም መሸሻ ባሉበት በከሳሽ አብክመ ስነ-ምግባር ፀረ-ሙስና ኮሚሽን

ዐ/ህግ በተከሳሽ በእርስዎ መካከል ስላለው የመንግሥታዊ ሰነዶችን በሐሰተኛ

እንዲዘጋጅ ማድረግ መገልገል ክስ ክርክር ጉዳይ በከሳሽ ክስ ቀርቦብዎት ለ19/6/2011

ዓ.ም ስለተቀጠረ በቀጠሮው ቀን ምሥ/ጎጃም/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 2ኛ ችሎት እንዲቀርቡ

የማይቀርቡ ከሆነ ግን በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል።

በአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት ወንጀል

ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ዋና የሥራ ሂደት

የባለንብረት ስም ዱግዳ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሰሌዳ ቁጥር ኢት

03-01 -69480 የተሽከርካሪው ዓይነት ደረቅ ጭነት ከ10 ኩንታል የበለጠ

የሻንሲ ቁጥር WJME3TREXFC296551 ሞዴል AT380T38H የሞተር

ቁጥር F3BEE681G*B220-229131* የሊብሬ ቁጥር 0105453 ከላይ

የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የተሽከርካሪ ሠሌዳ ጠፋብኝ ብለው

በ29/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። ሠሌዳውን ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ

ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን

ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን

ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአ/ቃሊቲ ቅ/ጽ/ቤት

በከሳሽ፡ - አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ በተከሳሽ፡ - አቶ ተስፋዬ ከበደ መካከል

ስላለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ፍ/ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ ተከሳሽ ጉዳዩ

በፌ/የመ/ደረጃ ፍ/ቤት ቂርቆስ ምድብ 7ኛ ፍ/ብሔር ችሎት እየታየ ያለ ጉዳይ

መሆኑን በዚህ የጋዜጣ ማስታወቂያ ጥሪ አውቀው መልስ ካላቸው በጽሑፍ

ለየካቲት 19 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ በ3፡30 ሰዓት ይዘው እንዲቀርቡ

ፍ/ቤቱ አዟል።

ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

የኤጀንሲው ስም አልወዱድ በውጭ ሀገር የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ

የኤጀንሲው የፈቃድ ቁ. 155/2011

ኤጀንሲው ፈቃድ ያገኘበት ሀገር ሳውዲ አረቢያ፣ ሪያድና ቋሰም

1ኛ. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡ የቤት ውስጥ አያያዝ ብዛት 1000፣

ጾታ ሴት፣ ደመወዝ የሳውዲ 1000 ሪያል፣

2ኛ. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡ የእንክብካቤ አገልግሎት ብዛት 400

ጾታ ሴት ደመወዝ የሳውዲ 1000 ሪያል፣

3ኛ. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡ የቤት ውስጥ ሥራ ብዛት 400 ጾታ ሴት፣

ደመወዝ የሳውዲ 1000 ሪያል፣

4ኛ. የተገኘው ክፍት የሥራ መደብ፡ ሹፌር ብዛት 400 ጾታ ወንድ ደመወዝ

የሳውዲ 1000 ሪያል የኢንተርናሽናል መንጃ ፍቃድ ያለው፣

5ኛ. የተገኘው ክፍት ሥራ መደብ ነርስ ጾታ ሴት ደመወዝ 1000 የሳውዲ ሪያል

ሥራው የተገኘበት ሀገር ሳውዲ አረቢያ ቋሰም፣

ተፈላጊ ችሎታ የሙያ ብቃት ማስረጃ ያላት፣

የነርስነት ሙያ የሚጠይቀውን ማስረጃ ማሟላት የምትችል፣

አመልካቾች ለማመልከት ስትመጡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት

ይጠበቅባችኋል

1ኛ. 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች፣

2ኛ. የሙያ ብቃት ማስረጃ ያለው/ያላት፣

3ኛ. ዕድሜ ከ22 - 40

4ኛ. ወቅቱ ያላለፈበት የቀበሌ መታወቂያ፣

ሌሎች ሊያውቁት የሚገባ አስፈላጊ መረጃዎች

* የቅጥር ቆይታ ጊዜ 2 ዓመት፣ የስልክ አቅርቦት ይመቻቻል እና ደመወዝ

በየወሩ ይከፈላል፡ ፡

* ኤጀንሲው ለሚሰጠው ማንኛውንም አገልግሎት ሠራተኛውም ምንም

ዓይነት የአገልግሎት ክፍያ የማያስከፍል መሆኑን እየገለጽን አመልካቾች

የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት

ውስጥ በኤጀንሲው በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን

እናስታውቃለን፡ ፡

አልወዱድ በውጭ ሀገር የግልሥራና ሠራተኛ አገናኝ

ኤጀንሲ

የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የሃዋሳ ከተማ

ማዘጋጃ ቤት ለሚገዛው የኤሌክትሮኒክስ ግዥ በመስኩ የተሠማሩ ልምድ

ያላቸውን አቅራቢዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡ ፡

በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ

አቅራቢዎች መወዳደር ይችላሉ፡ -

1 . በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር

ወረቀት፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን

ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

2. ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር)

ከባንክ ሲ.ፒ.ኦ (ባንክ ጋራንቲ) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

4. በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከሃዋሳ ከተማ አስተዳደር

ፋይናንስና ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ (አዲሱ ከተማ አስተዳደር ሕንፃ)

ገንዘብ ቤት በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት

ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ብር 100.00 (አንድ

መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡ ፡

5. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦርጅናልና

ሁለት ኮፒ (ፋይናንሻል) በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በወጣበት 15ኛው

ቀን ከ5:00-6:00 ሰዓት በአዲሱ ከተማ አስተዳደር ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 11

ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡ ፡

6. ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በአዲሱ ከተማ አስተዳደር

ሕንፃ በፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ በቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡ ፡ ይህ ቀን

በዓል፣ ቅዳሜ ወይም ዕሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተጠቀሰው

ሰዓት ጨረታው የሚገባበትና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡ ፡

7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡

የሃዋሳ ከተማ አስተዳደርፋይናንስና ኢኮ/ልማት መምሪያ

ሃዋሳ

በሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ል/መምሪያ የሃዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በሀዌላ

ቱላ እና በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ለበጎችና ፍየሎች ማቆያና የትኬት መሸጫ

እና የአጥር ግንባታ ለማሠራት በኮንስትራክሸን ሥራ የተሠማሩ ተቋራጮችን

በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡ ፡

በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ

ተቋራጮች መወዳደር ይችላሉ፡ -

1 . በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሠማሩ ደረጃ BC-7/ GC-7 እና ከዚያ በላይ

ያላቸው፤

2. በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር

ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ

ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፣

3. ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ፣

4. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፣

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15,000.00 (አስራ አምስት ሺህ

ብር) በባንክ የተረጋገጠ (የተመሰከረ) ሲ.ፒ.ኦ (CPO ) ወይም ቢድ ቦንድ

ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለበት፡ ፡

6. የጨረታ ሰነዱ ከሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ

ቁጥር 11 በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 /ለሃያ

አንድ/ ተከታታይ ቀናት ብር 200.00 /ሁለት መቶ / በመክፈል መግዛት

ይችላሉ፡ ፡

7. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቬሎፕ አንድ ኦርጅናልና

ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

በ21ኛው ቀን ከቀኑ 5፡00 - 6፡ 00 ሰዓት በፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ

ቢሮ ቁጥር 10 (ግዢ ኬዝ ቲም) ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ

ማስገባት ይኖርባቸዋል፡ ፡

8. ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት በቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡ ፡

ይህ ቀን ቅዳሜ ወይም ዕሁድ ከሆነ በሚቀጥለው ሰኞ ጨረታው የሚገባበትና

የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡ ፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው ሥራ

ቀን ጨረታው ይከፈታል፡ ፡

9. በጨረታ አከፋፈት ስነ-ስርዓት የተነበበው ዋጋ እና በአርትሜቲክ ቼክ

በሚደረግበት ጊዜ በሁለቱ መካከል ከ2% በላይ ሆነ በታች ልዩነት ካለ

በቀጥታ ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡ ፡

10. በጨረታው ላይ ባለው ጠቅላላ ዋጋ ከአስር ፐርሰንት (10%) በላይ

የዋጋ ቅናሽ (Rebate) የተደረገ ከሆነ በቀጥታ ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡ ፡

11 . መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ -

0462209963/0462121334

የጨረታ ማስታወቂያ

የሃዋሳ ከተማ አስተዳደርፋይ/ኢኮ/ልማት

የጨረታ ማስታወቂያ ክፍት የሥራ ቦታማስታወቂያ

በከሳሽ አቶ ቃሲም ኃ/ጊዮርጊስ ወልደሰንበት እና በተከሳሽ እነ ወ/ሪት ሰብለኃ/ጊዮርጊስ መካከል ስላለው የውርስ ክርክር ጉዳይ ተከሳሾች አቶ ጣሰው ኃ/ጊዮርጊስወልደ ሰንበት በ25/6/2011 ዓ.ም በሆነው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የካ ምድብ 1ኛ ውርስ ችሎት እንዲቀርቡ ሲል ፍ/ቤቱ አዟል።

ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት

አዲስ አበባ አስተዳደር

የባለንብረት ስም ዩዥን ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማ የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-

01 -A24830 የተሽከርካሪው ዓይነት ድርብ አገልግሎት የሻንሲ ቁጥር

MROFR22GXF0745273 ሞዴል KUN25L-PRMDHV የሞተር

ቁጥር 2KD-U775319 የሊብሬ ቁጥር 412050 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ

ባለንብረት የተሽከርካሪ ሠሌዳ ጠፋብኝ ብለው በ4/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል።

ሠሌዳውን ወድቆ፣ ተሠርቆ ወይም በሌላ ተሽከርካሪ ላይ ተለጥፎ ያገኘ ይህ

ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ

እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ ይህ ባይሆን ግን ለአመልካች ተለዋጭ ሠሌዳ

የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት

የባለንብረት ስም ናኦሚ ተስፋዬ አረዳ የሰሌዳ ቁጥር አአ 02-01 -B00021

የተሽከርካሪው ዓይነት አውቶሞቢል የሻንሲ ቁጥር KSP130-0003481

ሞዴል DBA-KSP130-AHXNK የሞተር ቁጥር 1KR-1200397 የሊብሬ

ቁጥር 519211 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ

ደብተር/ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ30/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። የባለቤትነት

መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ

እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች

ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአራዳ ቅ/ጽ/ቤት

የባለንብረት ስም አንተነህ አሰፋ ሺበሺ የሰሌዳ ቁጥር አአ 02-01 -B36189

የተሽከርካሪው ዓይነት አውቶሞቢል የሻንሲ ቁጥር SCP11 -0061173 ሞዴል

UA-SCP11 -BEPNK-A የሞተር ቁጥር 1SZ-0985863 የሊብሬ ቁጥር

022208 ከላይ የተጠቀሰው የተሽከርካሪ ባለንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ

ደብተር/ሊብሬ ጠፋብኝ ብለው በ29/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል። የባለቤትነት

መታወቂያ ደብተሩን ወድቆ ያገኘ ወይንም በሌላ ምክንያት ይዤዋለሁ የሚል

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ውስጥ የፍ/ቤት ማሳገጃ ትዕዛዝ

እንዲያቀርቡ እያስታወቅን፣ በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካልቀረቡ ለአመልካች

ተለዋጭ ሊብሬ ወይንም መታወቂያ ደብተር የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና

ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር-

0468227135/0462200665/046212

1340 ፋክስ ቁጥር- 0462208532

ፖ.ሣ.ቁጥር 02

አድራሻ፡ አ/አ አትክልት ተራ ከሊፋ ሕንፃ

አጠገብ ሴካ ሕንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 008

ስልክ ቁጥር- 0911488402/

0911665542

Page 14: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ22

ማሳሰቢያ፡-1. የምዝገባ ቀናት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 ተከታታይ የሥራ ቀናት፡፡2. የምዝገባ ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06፡፡3. አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የሥራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የሥራ ልምድና የት/ት ማስረጃ

ኦርጅናል ከማይመለስ አንድ ገጽ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡4. ለዩኒቨርሲቲ መምህርነት በመጀመሪያ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ የመመረቂያ ነጥብ /CGPA/ ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ፣

ለሴቶች 3፡00 እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡5. ለዩኒቨርሲቲ መምህርነት በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ነጥብ /CGPA/

ለወንዶች 3.5 እና ከዚያ በላይ ፣ ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ ፣ ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና በላይ መሆን ሲኖርበት ከዚህ በተጨማሪ የመጀመሪያ ዲግሪ /CGPA/ ለወንዶች 3.00 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ፣ ለአካል ጉዳተኞች 2.5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡ በሌክቸረርነት የሚቀጠሩ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የመመረቂያ ፅሑፋቸው ውጤት በጣም ጥሩ እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0113220167፣ በፋክስ ቁጥር 0113220167 በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www. wku.edu.et መመልከት ይቻላል፡፡

ትግስት ወንድማገኝ በ8/6/2011 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ቁጥሩ PECTM/ 3785 የሆነ የባለሙያ መታወቂያ የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል።በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር PECTM/3785 የሆነ የኮንስትራክሽን ባለሙያ መታወቂያ ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን፣ በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ። በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምሥክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የየካ ክ/ከተማ ወረዳ 09 አስተዳደር የፋ/ኢ/ል/ፅ/ቤት በ2011 በጀት ዓመት በተያዘ በጀት ለመስተዳድሩ ሴክተር ጽ/ቤቶች የሚያስፈልጉትን የኤሌክትሮኒክስ፣ እስቴሽነሪ ዕቃዎችን፣ የፅዳት ዕቃ፣ የደንብ ልብስ፣ ቋሚ ዕቃ በግልጽ ጨረታ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶችም ሆኑ ግለሰቦች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ፡፡1ኛ. በዘርፉ የንግድ ሥራ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድና በመንግሥት የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ተመዝግበው የምስክር ወረቀት ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡2ኛ. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡3ኛ. የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡4ኛ. የመወዳደሪያው ዋጋው ከቫት ጋር እና ከቫት ውጪ መሆኑ

ተጠቅሶ መፃፍ አለበት፡፡5ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ድረስ በወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት አንደኛ ፎቅ በመምጣት መግዛት

ይችላሉ፡፡6ኛ. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ወይም በባንክ በተረጋገጠ

ሲፒኦ 3000.00 /ሦስት ሺህ / ብር ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

7ኛ. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በታች ፀንቶ የሚቆይ ዋጋ የሚያቀርብ ተጫራች ከላይ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመ/ቤቱ ገቢ ይሆናል፡፡

8ኛ. በፎቶ ኮፒ ቀለምና በፕሪንተር ቀለም የሚያቀርቡ ውክልና ማቅረብ ይጠበቃል፡፡

9ኛ. ምዕራፍ 2 ክፍል 6 ተራ ቁጥር 3 የቴክኒክ መመዘኛዎችና ተዛማጅ ቅፅ ይሞላ፡፡

10ኛ. ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ጥራቱን የጠበቀ ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው፡፡ ተጫራቾች ሳምፕል ለማቅረብ የሚያስቸግሩ ዕቃዎችን በፎቶግራፍም ማቅረብ ትችላላችሁ፡፡

11ኛ. ምዕራፍ 2 ክፍል 4 በተጫራች የሚሞላውን መሙላት ይጠበቃል፡፡

12ኛ. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ10ኛው ቀን ከቀኑ በ8፡00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚያው ከቀኑ በ8፡30 ሰዓት በመ/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ 4ኛ ፎቅ ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያና መረጃ ቢያስፈልግ በስልክ ቁጥር - 0118 93 30 63 ወይም 0911192127 ይደውሉ፡፡

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የመምህራን ቅጥር /የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት/

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

በከሳሽ--- የምሥ/ጎጃም መስ//ዞን ፍትህ መምሪያ ወ/ዐ/ህግ በተከሳሽ አዲስ በላይ ከበደ በተከሰሱበት በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል ክስ ጉዳይ 28/6/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ድረስ እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ክሱ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት የወንጀል ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ዋና የሥራ ሂደት

በከሳሽ--- የምሥ/ጎጃም መስ//ዞን ፍትህ መምሪያ ወ/ዐ/ህግ በተከሳሽ ጠና የኔዓለም መልኬ በተከሰሱበት ውንብድና ወንጀል ክስ ጉዳይ 28/6/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ለሆነው ቀጠሮ ምሥ/ጎጃም መስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ድረስ እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ክሱ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ከፍ/ፍ/ቤት የወንጀል ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ዋና የሥራ ሂደት

በከሳሽ ወ/ሮ ዮርዳኖስ ጌታቸው በተከሳሽ አቶ ሙሴ ኪዳኔ መካከል ስላለው ፍታብሔር ክስ ገዳይ ተከሳሽ አቶ ሙሴ ኪዳኔ በ22/06/2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የካ ምድብ 6ኛ ፍታብሔር ችሎት እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡

ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

በአመልካች አቶ ካሣዬ ዱኪ ፈይሣ እና በተጠሪ ወ/ሮ ፍሬሕይወት ብርሃኑ ተፈራ መካከል ስላለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ተጠሪ ወ/ሮ ፍሬሕይወት ብርሃኑ ተፈራ ለየካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ 3፡00 ሰዓት ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 7ኛ ቤተሰብ ችሎት እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡

ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

በከሳሽ ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ በተከሳሽ አቶ ደረጀ ውብሸት መካከል ስላለው የፍ/ብሔር ክርክር ጉዳይ ፍ/ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ ተከሳሽ ጉዳዩ በፌ/መጀ/ደረጃ ፍ/ቤት ቂርቆስ ምድብ 7ኛ ፍ/ብሔር ችሎት እየታየ ያለ ጉዳይ መሆኑን በዚህ የጋዜጣ ማስታወቂያ ጥሪ አውቀው መልስ ካላቸው በፅሑፍ ለየካቲት 26 ቀን 2011 ዓ.ም ለሆነው ቀጠሮ በ5፡00 ሰዓት ይዘው እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

በተከሳሽ ፅጌ ሐጐስ ገ/ክርስቶስ እና በተከሳሽ 1ኛ ወልዳይ ገ/ሚካኤል ገ/ድንግል መካከል ስላለው የፍታብሔር ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ መከሰሳቸውን አውቀው ክስና ማስረጃዎችን ከሬጅስትራር ጽ/ቤት በመውሰድ መልሳቸውን አዘጋጅተው ለ25/06/2011 ዓ.ም 4፡30 ሰዓት ሬጅስትራር ቢሮ 6ኛ ፎቅ በኩል መልስዎን ከመዝገቡ ጋር እንዲያያይዙ በተጨማሪም ክስ ለመስማት ለ10/07/2011 ዓ.ም 3፡30 ሰዓት የተቀጠረ መሆኑን አውቃችሁ ፌ/ከ/ፍ/ቤት 6ኛ ፍታብሔር ችሎት እንድትቀርቡ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳያችሁ በሌላችሁበት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ተከሳሽ፡- እነ ጌታየ/ጌታለል/ታከለ ወንድይፍራ መካከል ስላለው ከባድ ውንብድና ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው ለ26/06/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ንጋቱ አታላይ በለው መካከል ስላለው ተራ ሠው መግደል ሙከራ ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው ለ25/06/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ተከሳሽ፡- አደራጀው ጥላ በዜ መካከል ስላለው በቸ/ሰው መግደል ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው የካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ተከካሽ መሀመድ አህመድ መካከል ስላለው በቸ/ሰው መግደል ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው ለየካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ተከሳሽ ም/አስር አለቃ አራጋው መላክ መካከል ስላለው ከባድ የሠው መግደል ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው ለየካቲት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ከሳሽ፡- ዐ/ህግ ተከሳሽ እነ ገሰሬ አንዱዓለም መካከል ስላለው ከባድ ውንብድና ወንጀል ክርክር ጉዳይ ተከሳሹ መከሰሳቸውን አውቀው ለየካቲት 25 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ባ/ዳርና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዟል፡፡

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ

ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር 002/2011

የየካ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

አማራ ክልል አዲስ አበባ አስተዳደር

No colege/Department Position Field of Study/Specialization Academic Level Required

Number Salary

1

Pedagogy

Lecturer

MA in curriculum and instruction, first degree in pedagogical science, curriculum and instruction, EdPM, psychology, or any social science

MA 3 10‚470

2 Lecturer

MA in Special Needs, First degree in pedagogical science, curriculum and instruction, EdPM, psychology, or any social science field

MA 1 10‚470

3Educational planning and management

Lecturer MA in educational leadership First degree in EdPM, Special Needs MA 4 10‚470

4 Economics Lecturer MSc in Economics MSc 2 10‚470

5Medical

Laboratory Technology

GAII

Medical laboratory technology (Applicant must have the interest to leam MSc in hematology, clinical chemistry and parasitology)

BSc 4 6‚570

1. ማህበረሰብ ት/ቤት /የቅጥር ሁኔታ ቋሚ/

የሥራ መደቡ መጠሪያ ብዛት ደመወዝ የት/ደረጃ የት/መስክ አገልግሎት

የባዮሎጂ መምህር 1

በት/ሚኒስቴር ደመወዝ ስኬል መሠረት

ዲግሪ ባዮሎጂ ከ 0 ዓመት ጀምሮ

Page 15: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ ጥሪና ጨረታ 23ማስታወቂያ

ሐዊ ብርሃኑ ከበደ በ22/09/2003 ዓ.ም በጁኒየር ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን (JMLT=0450/2003) RPL 236 ሙያ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የጠፋ መሆኑን በ30/5/2011 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡የባለሙያዋን የሙያ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት አግኝቼዋለሁ፤ በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ ይዞ ይቅረብ፡፡ባይቀርብ በምትኩ ተለዋጭ የምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የኦሮሚያ ጤና ጥበቃ ቢሮ

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በቢሮው ሥር ለተደራጁ ተቋማትና ለታችኛው አስተዳደር መዋቅሮች ድጋፍ አገልግሎት የሚውል

ሎት-1 ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተር በቁጥር 100፤ ላፕ ቶፕ ኮምፒውተር 35 የፎቶ ኮፒ ማሽንና ሌሎች ዕቃዎች

ሎት-2 30.4MP ፎቶ ካሜራ፣ሎት-3 ቶታል ስቴሽን 2፤ ጂፒኤስ 1፤ ፕሎተር ማሽን 1 እና ፕሎተር እስካነር 1ሎት-4 ለ2ኛ ጊዜ የወጣ የቀላል ተሽከርካሪዎች ጐማ ግዥ የግዢ ፋይናንስና

ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በመስኩ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ተጫራቾች መሟላት ያለባቸው፣1.ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን

/2011/ዓ.ም ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

2.የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር TIN No ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው፡፡

3.ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር መሆን አለመሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡

4.ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር ለሎት 1፤ ብር 100.00/ብር አንድ መቶ / እና ለሎት 2 ብር 50.00/ ሃምሳ ብር/ ለሎት 3 ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ እና ለሎት 4 ብር 50.00/ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከ/ል/ኮ/ቢ ግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 47 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየር ላይ ይቆያል፡፡

5.ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1 ብር 100,000.00/ አንድ መቶ ሺህ ብር / ለሎት 2 ብር 10,000/አሥር ሺህ ብር/ ለሎት3 ብር 50.000.00/ሃምሳ ሺህ ብር/ ለሎት 4 ብር 20,000.00/ሃያ ሺህ ብር/ ከታወቀ ባንክ የተሰጠ የክፍያ ትዕዛዝ ቼክ ወይም ከታወቀ ባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም ከታወቀ ባንክ የተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ፤ ወይም በጥሬ ገንዘብ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ስም ገቢ በማድረግ ማስረጃውን ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው በጨረታ መክፈቻ ዕለት ማቅረብ አለባቸው፡፡

6.ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ቴክኒክ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ሁለት ፖስታ በማሸግና የሚከፈተውንና የማይከፈተውን በመለየት የፋይናንሻሉንም ኦርጅናልና ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ በግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለዚሁ ጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፤

7.ጨረታው በ15ኛው ቀን በ11፡30 ሰዓት ታሽጐ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሚሊኒየም የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ሆኖም ቀኑ በበዓል ወይም በሰንበት ምክንያት ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

8.ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ አሸናፊነታቸው ተለይቶ እስከሚገለጽ ድረስ ጨረታው ከተከፈተበት ዕለት ጀምሮ ለ45 ቀናት ድረስ ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል የሚቀርበውም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከዚህ ቀናት የሚያንስ መሆን የለበትም፡፡

9.አሸናፊው ድርጅት ማሸነፉ እንደተገለፀ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ገቢ በማድረግ ውል በመግባትና ውል ከተፈፀመበት ጀምሮ እስከ 15 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዕቃ ወደ ቢሮ በማምጣትና በቢሮ ከሚመለከተው ክፍል ወይም የባለሙያ ማረጋገጫ በመያዝ በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ መንግሥት ከ/ል/ኮ/ቢሮ ግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 47 ገቢ በማድረግ ክፍያቸውን መውሰድ አለባቸው፡፡

10.የጨረታው አሸናፊ እንደታወቀ ለጨረታው ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ወይም /CPO/ለተሸናፊዎች ወዲያውኑ ይመለሳል፣

11.የጨረታ አሸናፊው በተጫራቾች መመሪያ በተጠቀሰው መሠረት የጨረታ አሸናፊነቱ በጽሑፍ እንደተገለፀ አስፈላጊው የጨረታ ማስከበሪያ በመያዝ በአካል ቀርበው ውል መፈራረም አለበት፡፡ ይህ ባይፈፀም የጨረታ አሸናፊነቱ ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል፡፡የተጫራቾች አለመገኘት ጨረታውን ከመከፈት አያስተጓጉልም፤

ቢሮው የሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የጠበቀ ነው፡፡

የቅየሳ መሣሪያ፣ የኤሌክትሮኒክስ፣ ፎቶ ካሜራ ፣ የፈርኒቸርና የጐማ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ቁ/04/2011

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥ፡-0462205936/3961

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ቢሮ/ሃዋሳ

የደረሰኝ መጥፋት ማስታወቂያበ14 ክልል በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ 08 ቤት ቁጥር 185/4 110064707794 ግብር ከፋይ

መለያ ቁጥር (TIN) የሚታወቀው የእየሩሳሌም ገብሬ ወ/ሚካኤል ችርቻሮ ንግድ በግብር ከፋይ/

ታክስ ከፋይነት ለተመዘገብኩበት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎችና ባለሥልጣን የመርካቶ

ቁ/2/መ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት የህትመት ፈቃድ በማግኘት ከምጠቀምባቸው ደረሰኞች ውስጥ ከቁጥር 001-

250 ያለው የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ እንዳለ የጠፋ ሲሆን ከዚህም ውስጥ ከ204-250 ጥቅም ላይ

ሳይውል ስለጠፋብኝ በማንኛውም አካሎች እጅ ውስጥ ገብተው ወንጀል እንዳይሰራባቸው እና የጠፋ

መሆኑን የ3ኛ ወገን እንዲያውቀው ይህ ማስታወቂያ እንዲተላለፍ ተደርጓል፡፡ ይሁንና ከደረሰኙ ውስጥ

ተሰርቶበት ያገኘ ወይም ከድርጅቱ ግዢ በማከናወን ክፍያ ለመፈፀሙ በማስረጃነት የተቀበለ ማንኛውም

ሰው ለተጠቀሰው በግብር/ታክስ ከፋይነት ለተመዘገብኩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎችና

ባለሥልጣን የመርካቶ ቁ/2 መ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት ወይም በአቅራቢያው ለሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት

በማሳወቅ በግብር ወይም ታክስ አሰባሰብ ላይ ትብብር እንዲያደርግ እጠይቃለሁ፡፡

ድርጅቱ በግብር ከፋይነት የሚታወቅበት ስም

የድርጅቱ ስም እየሩሳሌም ገብሬ ወ/ሚካኤል

እየሩሳሌም ገብሬ የተዘጋጁ ልብሶች መሸጫ መደብር

በጨረታ ቁጥር DBU20/2011 (በድጋሚ የወጣ) የዲዛይን ሥራ

በጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በ19/05/2011ዓ.ም

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለሚያስገነባው የኢንጅነሪንግ

ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የዲዛይን የማማከር አገልግሎት ሥራ

በዘርፉ ለተሰማሩ grade one Consulting architects and

engineers ጨረታ ማውጣቱ ይታውቃል፡፡ ይሁን እንጂ በበጀት

እጥረት ምክንያት ተሰርዞ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

• በተጨማሪ ማብራሪያ ፕሮጀክት ፅ/ቤት በስልክ ቁጥር፡

- 0118494101 ወይም ግዥ ቡድን 0118959756

ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የተሰረዘ የዲዛይን ሥራ የጨረታ ማስታወቂያ

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የደረሰኝ መጥፋት ማስታወቂያበአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 01 የቤት ቁጥር አዲስ ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)0048656837 ለሚታወቀው የቲ ዋይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ንግድ ድርጅት በግብር/ታክስ ከፋይነት ከተመዘገብኩበት ከምዕራብ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት የህትመት ፈቃድ በማግኘት ከምጠቀምባቸው ደረሰኞች ውስጥ ከቁጥር 0051 እስከ 0100ያለው የእጅ በእጅ ደረሰኝ ጥቅም ላይ ሳይውል ስለጠፋብኝ በማናቸውም አካል እጅ ውስጥ ገብተው ወንጀል እንዳይሰራባቸው እና የጠፉ መሆኑን የ3ኛ ወገን እንዲያውቀው ይህ ማስታወቂያ እንዲተላለፍ ተደር ጓል፡፡ ይሁንና ከደረሰኙ ውስጥ ተሰርቶበት ያገኘ ወይም ከድርጅቱ ግዥ በማከናወን ክፍያ ለመፈፀሙ በማስረጃነት የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከላይ ለተጠቀሰው በግብር/ታክስ ከፋይነት ለተመዘገብኩበት የምስራቅ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት ወይም በአቅራቢያው ለሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ መ/ቤት በማሳወቅ በግብር/ታክስ አሰባሰብ ላይ ትብብር እንዲያደርግ እጠይቃለሁ፡፡

ቲዋይ ውድ የእንጨት ማምረቻ ኃ/የተ/የግል ማህበር

በፍ/ባለመብት ወ/ሮ አለሚቱ ታያቸው እና በፍ/ባለዕዳ አቶ ይበልጣል እውነቱ መካከል ስላለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 34382፣ 89054 በ9/5/2007 ዓ.ም በ28/9/2010 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት በኦሮሚያ ክልል ሱሉልታ ወረዳ ጫንጮ ከተማ የሚገኝ መኖሪያ ቤት ይዞታው በአቶ ይበልጣል እውነቱ ስም በካርታ ቁጥር ጫ/4324/2000የተመዘገበ ካርታ ያለው የይዞታ ስፋት 200 ካ.ሜ ከዚህ ውስጥ የመንገድ ጥናት 30 ካ.ሜ የሚነካው የሆነው የሐራጅ ሽያጭ መነሻ ዋጋ ብር 40,000/አርባ ሺ ብር/ ሆኖ የትራንዛክሽን ታክስ ገዥ የሚከፈል መሆኑ ታውቆ ለመጋቢ 16 ቀን 2011 ዓ.ም በሐራጅ ይሸጣል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ በ5፡00 ሰዓት ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ ጨረታው የሚካሄድ ይሆናል፡፡የሐራጁ ሽያጭ የሚካሄደው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፤ ንብረቱን ተጫርተው ለመግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከጨረታው ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ ቀናቶች ውስጥ ባለመብቱ ለማስጐብኘት በሚመርጧቸው ሦስት የሥራ ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት ሐራጅ ክፍል ድረስ ከጠዋቱ በ3፡30 ሰዓት ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ በሚያቀርበው ትራንስፖርት ንብረቱን ለመጐቭኘት የሚችሉ ሲሆን፤ እያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን ግምት ¼ ኛውን በባንክ በተረጋገጠ C.P.O ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ከ1/4ኛ አስበልጦም ሆነ አሳንሶ የሚመጣ ተጫራች በጨረታው አይካፈልም፡፡ በጨረታው አሸናፊ የሆነው ግለሰብ አሸናፊ የሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይ ጨረታውን ከአሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡ በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል ጌይን እና ታክስ ስምን ይዛወርልኝ የሚልን ጥያቄ፣ ሐራጁ ጐድቶኛል የሚሉ ጥያቄዎችን ዳይሬክቶሬት የማያስተናግድና በችሎት የሚጠየቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሐራጅ ሸያጭ ማስታወቂያ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ዳሬክቶሬት

ተስቲን ትሬዲንግ አ.ማ የባለ አክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ

መጋቢት 24 ቀን 2011. ዓም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ

አሸዋ ሜዳ በሚገኘው የድርጅቱ ቅጥር ግቢ ስለሚካሄድ

ባለክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው ስብሰባው ላይ እንዲገኙ

ቦርዱ ጥሪው ያቀርባል፡፡

አጀንዳዎች1. ምላተ ጉባዔውን ማረጋገጥ

2. አዳዲስ ባለ አክሲዮኖችን መቀበል

3. ቀጣይ የአክሲዮን ሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀረበ

የውሳኔ ሃሳብ ላይ መወሰን

4. የጉባዔውን ቃለ ጉባዔማጽደቅ

ስልክ ቁጥር፡- 0912000108/0920115151/094

6723377 ኢሜል [email protected]

የስብሰባ ጥሪለተስቲን ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር

የተስቲን ትሬዲንግ አ.ማ ቦርድ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት

ADDIS ZEMEN-VOL-LXXVIII-NO .162 12/6/2011(19/2/2019)

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

የንግድ ምልክት ምዝገባ ተቃውሞ ጥሪ ማስታወቂያ

1የአመልካችስም፡-አብርሀም ገ/ማርያም

የአመልካች አድራሻ፡- ወረዳ 03 የቤት ቁጥር . 1047/ለ,ን/ላፍቶ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ

2የማመልከቻ ቁጥር፡- LTM/6951/2011

ማመልከቻው ገቢ የሆነበት ቀን፡- 17/04/2011 E.C.

3 ምልክት፡- 4 የምልክቱ መግለጫ፡- የቃልና ምስል5 የቀለም ዓይነት፡- ጥቁርና ነጭ

6የብቸኛነት መብት አለመጠየቅ

መግለጫ፡-

(PROFESSIONAL)

7 ዓለም አቀፍ ምድብ፡-35

8 ማመልከቻው የሚሸፍናቸው ምርቶች ወይም አገልግሎቶች

መመገቢያ የወጥ ቤትና የገበታ ዕቃዎች አስመጪ (ምድብ 35)

አመልካች ከላይ የተመለከተውን የንግድ ምልክት ለማስመዝገብ ጥያቄ አቅር በዋል፡፡ ስለሆነም ተቃዋሚ ካለ ይህ የጋዜጣ ማስታወቂያው በወጣ በ60 ቀናት ውስጥ የተጠቀሰው የንግድ ምልክት በመዝገብ እንዳይገባ የሚያስችል ማስረጃ ለኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ካልቀረበ ምልክቱን የምንመዘግብ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ ስለሆነም ማንኛውም ሰው ካለባለቤቱ ፍቃድ ውጪ በዚህ ምልክት ከተጠቀመ በኢትዮጵያ ህግ ይጠየቃል፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁየሥራ መደቡ

መጠሪያደመወዝ

ብዛት

የትምህርት ደረጃ፣ ሙያና ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

ተጨማሪ መስፈርትየሥራ ቦታ

የቅጥር ሁኔታ ፆታ

የትምህርት ደረጃ

የሥራ ልምድ በዓመት

1 ኢንቫይሮሜንታል ኬሚስት 8252 1

አፕላይድ ኬሚስትሪ/አካባቢ ሳይንስ ቢ.ኤስ./ኤም.ኤስ.ሲ

2/0የመጠጥ ውሃ ማጣሪያ ወይም በፋብሪካ ላብራቶሪ ውስጥ የሰራ/የሰራች አዲስ

አበባ

ኮንትራት

አይለይም3 የግዢ ባለሙያ 8252 1ፕሮኪዩርመንትና ሰፕላይ ማኔጅመንት ቢ.ኤ/ኤም.ኤ

2/0 ቋሚ

ማሳሰቢያ፣አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ

ይኖርባቸዋል፣

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፣ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ የምዝገባ ቦታ፡ ከአራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ኬኒያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ቢሻንጋሪ ህንፃ ላይ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት 2ተኛ ፎቅ ሰው ሀብት ሥራ አመራር ቢሮየስልክ ቁጥር፡-0116616327

Page 16: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

24 የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም

• ለኤችአይቪይበልጥተጋላጭነን!

እንመርመርራሳችንንእንወቅ።

ታምራት ተስፋዬ

ዘመናዊ ስፖርቶች በኢትዮጵያ መታወቅና መዘውተር ከጀመሩ አንድ ምዕተ ዓመት የሚጠጋ እድሜ ማስቆጠራቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ። ይሁንና ከረጅም እድሜያቸው ጋር ሲነፃፀር እድገታቸውና ለህብረተሰቡ እያበረከቱ ያለው ፋይዳ በዝቅተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝም ይገለጻል።

ለዚህም የስፖርቱ ዘርፍ የአደረጃጀትና አመራር፤ የአቅም ውስንነት ማለትም የሠለጠነ የሰው ኃይል፤ ዘመናዊና ሳይንሳዊ ሥልጠናና ማዕከላት፤ የስፖርት ፋሲሊቲ ግብዓትና የፋይናንስ እጥረት እንዲሁም የአመለካከትና አቅጣጫ ችግሮች በዋና ዋና ምክንያትነት ይጠቀሳሉ።

የአገሪቱ ስፖርት ልማት የትኩረት አቅጣጫም ሰፊውን የህብረተሰብ ክፍል በስፖርት በማሳተፍ ምርጥ ስፖርተኞችን ማፍራትን ታሳቢ ያደረገ አልነበረም። ከዚህ ይልቅ በተለያየ መንገድ በራሳቸው ጥረት ብቅ ያሉትን በማሰባሰብ በውድድር ስፖርቶች ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ ማካሄድን ምርጫው ያደረገ ነው።

ምርጥና ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት የሚያስችል ሰፊ መሰረት ስላልነበረውም ውጤቱ በየጊዜው ብልጭ ድርግም ሲል ቆይቷል። ለዚህም ህብረተሰቡ በስፖርት የሚያደርገው ተሳትፎ ውስን መሆን፤ የትምህርት ቤቶች ስፖርት መዳከም፤ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ትጥቅና መሳሪያዎች በበቂ ሁኔታ አለመኖር፤የሠለጠኑ ባለሙያዎች የሥልጠና ሥርዓትና ማዕከላት አለመኖር በምክንያትነት ይጠቀሳሉ።

እነዚህን የአገሪቱ ስፖርት ልማት ሁነኛ ችግሮች ለማስወገድና በአዲስ አስተሳሰብና አቅጣጫ ለመምራትም የዘርፉን አደረጃጀት የተጠናከረ፤ በፖሊሲ አቅጣጫ የሚመራና የህዝብ መሰረት ያለው ለማድረግ ፖሊሲ ተቀርጿል። ፖሊሲውም የትኩረት አቅጣጫዎች ተቀምጠውለት፤ የማስፈፀሚያ ስልቶች ተዘጋጅተውለትና አስፈፃሚ አካላት ተዋቅረውለት ሥራ ላይ ከዋለ ሁለት አስርት ዓመታትን አስቆጥሯል።

በእነዚህ ሁለት አስርት ዓመታትም ምንም እንኳን ሙሉ በሙሉ ውጤታማ አፈፃፀም አልነበረውም ብሎ መናገር ባያስደፍርም ስኬታማ ውጤት አምጥቷል ማለት ፈፅሞ አይቻልም። አፈፃፀሙ በተለይ በአትሌቲክሱ ውጤታማ ከመሆን ውጪ በእግር ኳሱ ማሳየት አልቻለም።

እንደሚታወቀው እግር ኳስ እጅግ ተወዳጅ ስፖርት ከሆነባቸው አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት። ዜጎቿም ለእግር ኳስ ያላቸው ፍቅርና ክብር እጅጉን የላቀና ከመዝናኛነቱም አልፎ ከዕለት ኑሯቸው ጋር የተቆራኘ ነው።

አገሪቱ የክለባቸውን ጨዋታ ለመታደም የምሽትና የሌት ብርድ የቀን ሃሩር ሳይበግራቸው በስታዲየም በሮች ፊት ለፊት ረዥም ሰልፎችን ከሚሰለፉት ደጋፊዎች ባሻገር የምርጥ ተጫዎቾች ባለቤትም ነች። ክልጅነት ጀምሮ በየመንደሩ ባዶ እግራቸውን ኳስ የሚጫወቱ፤ በልበ ሙሉነት እርሳቸውን ለስፖርቱ ፍቅር አሳልፈው የሰጡ፤ ለእግር ኳስ ፍቅር የሚታመኑ ተጫዋቾች ሀብታምም ነች።

በዚህ መልክ እግር ኳስ በፍቅር በሚወደድባት አገር የአገሪቱ እግር ኳስ ልማት ሲነፃፀር ግን እዚህ ግባ ተብሎ የሚወራ ታሪክና ውጤት የለውም። የእግር ኳስ ልማት አጀንዳም ፈር ሳይዝና በእቅድ፣ በሥልጠናና በባለሙያ መደገፍ አቅቶት በእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ብቻ ባለበት እየረገጠ ዓመታትን ማሳለፉንም የዘርፉ ባለሙያዎቹ ይመሰክራሉ።

ከሰሞኑ ታዲያ ይህን የአገሪቱን እግር ኳስ ልማት ከተኛበት የሚቀሰቅስ ተግባር እውን ሆኗል። የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ ለምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ የሚውለውን ክፍለ አህጉራዊ ልማት ቢሮ በአዲስ አበባ ከፍቶ አስመርቋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይም የስፖርት ኮሚሽነር ርስቱ ይርዳው፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው እንዲሁም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን አባል ሀገራት ተወካዮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል።

የአዲስ አበባ የፊፋ ክፍለ አህጉራዊ የልማት ቢሮ በሴኔጋልና በደቡብ አፍሪካ ከከፈታቸው ክፍለ አህጉራዊ ቢሮዎች ቀጥሎ ሦስተኛው ሲሆን፤ ቢሮው ካሉት የሥራ ክፍሎች በተጨማሪ የእግር ኳስ ልማት ኃላፊ፣ የፕሮጀክት አስተባባሪ፣

የፊፋ ክፍለ አህጉራዊ ቢሮ ፋይዳ

የቴክኒክ፣ የዳኞች እንዲሁም የፋይናንስና ሥነ ምግባር ኦፊሰሮች ክፍሎችንም አካቷል።

ከአንድ ዓመት በፊት ሊከፈት ታቅዶ በተለያዩ ምክንያቶች እውን ሳይሆን የቆየው ይህ ቢሮ፤ የቀጠናው እግር ኳስ አባል አገራት ከፊፋ ጋር በቅርበት በመስራት የእግር ኳስ ልማት ስትራቴጂዎቻቸውንና ግቦቻቸውን እንዲያሳኩ ማድረግ ዋነኛው ዓላማው ያደረገ ነው።

አዲስ ዘመን ጋዜጣ መሰል አህጉራዊ ቢሮዎች በኢትዮጵያ መከፈት ለአገሪቱ እግር ኳስ ልማት ምን አስተዋፆኦ ያደርጋል? ከዚህ ተጠቃሚ ለመሆንስ ምን ተግባራት መከናወን አለባቸው? የሚሉትን ጥያቄዎች በማንሳት ባለሙያዎችን አነጋግሯል።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምሀር ረዳት ፕሮፌሰር ወንድሙ ታደሰ እንደሚገልፁት፤ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፊፋ) ዋነኛ ተልዕኮ የእግር ኳስ ልማት ነው። ፊፋ የሚከተለው የስፖርት ልማት ፕሮግራም በታዳጊዎች ላይ መሰረቱን ያደርጋል፤ በእድሜ የተከፋፈለ የልማት ሥልጠና ሥርዓት ይከተላል። ይህን ዓላማ የሚያስፈፅሙለትም የየአህጉሪቱ ብሄራዊ ፌዴሬሽኖች ናቸው። የአንድ አገር የስፖርት ልማትም እንደ እድገት ደረጃው በዚህ አግባብ መራመድና መሥራት አለበት። ከዚህ ውጪ ውጤታማ መሆን አይቻለውም።

«ይህ በሆነበት እኛ የምንከተለው የእግር ኳስ ልማት የለም፤ አለ ከተባለውም፤የት ነው ያለው» ሲሉ የሚጠይቁት ረዳት ፐሮፌሰር ወንድሙ፤ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት በ1987 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ልማትን የሚመለከቱ ጥናቶች ቢሠሩም፣ ዛሬም ድረስ በዚህ ላይ ተመስርቶ የሚሠራ የለም›› ይላሉ።

«የአገሪቱ ስፖርት ፖሊሲ የስፖርት ልማትን ለማገዝ የተቀመረ ቢሆንም፤ ፖሊሲውን በአግባቡ የሚያስፈፅም፤ ካልሆነም እንዴት ነው ተግባራዊ የሚደረገው ብሎ የሚጠይቅ የለም፤ በዚህም ምክንያት በአገሪቱ የስፖርት ልማት አልተሠራበትም»ይላሉ።

እንደ ረዳት ፐሮፌሰሩ ገለፃ፤ በአገሪቱ የስፖርት ልማት አጀንዳ ተዘርግቶ የተሠራ ሥራ የለም። የስፖርት ልማት አስፈፃሚዎችም ቢሆኑ ቢሮ ተቀምጠው የሚሠሩ ናቸው። በስፖርት ልማት ታዳጊዎች እየሠለጠኑ ነው ቢባልም፣ ታች ተወርዶ ሲቃኝ ተጨባጭ ውጤት አይታይም።

ስፖርት አካዳሚዎችን የሚመግቡ ማዕከላት ከክልል እስክ ወረዳ ድረስ የሉም። ብሄራዊ አካዳሚውን የሚቀላቀሉትም ቢሆኑ በስፖርት ልማት አጀንዳ ተቀርፀው የመጡ አይደሉም። ይልቅስ በየክልሉ በሚካሄዱ ውድድሮች ላይ ተመርጠው የሚቀላቀሉ ናቸው።

በአገሪቱ የስፖርት ልማት አጀንዳ ተዘርግቶ ባለመሠራቱም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወቅታዊ ሁኔታ፤ ክለቦቻችን በአግባቡ ማዋቀር አለመቻላችን የአገሪቱ እግር ኳስ በተለይ የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብርም በሳይንሳዊ ቀመር ሳይሆን በግምት የሚሠራባት መሆኑን መመልከት በተጨማሪነት በቂ ምስክር ይሰጣል።

«ይህ በሆነበት የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ ለምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ የሚውለውን ክፍለ አህጉራዊ ልማት ቢሮ መክፈቱ አቅጣጫዎችን ለማመላከት፤ በተለይም የአገሪቱን የስፖርት ፖሊሲ ተከትለን እንድንጓዝ ከፍተኛ እገዛ ይኖረዋል»የሚሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ከዚህም ባሻገር የገንዘብ ድጋፍ በተለይም ለተጨዋች፤ ለአሠልጣኝ ለክለቦች የቴክኒክ ድጋፍ ለማግኘት ሁነኛ ፋይዳ እንዳለው ያመላክታሉ።

ይህን መልካም እድል ለመጠቀም ቀድሞ መገኘት እንደሚያስፈልግ የሚያስገነዝቡት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤«ቢሮውን ዓይን ዓይኑን ማየት ሳይሆን እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ማቀድ፤ ከአገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የታዳጊዎች ልማት አጀንዳን መዘጋጀትና በጊዜ ቀመር የተዋቀረ

እቅድ በመንደፍ መድረስ የሚፈለግበት ደረጃ ማስቀመጥ የግድ ይላል›› ሲሉም ይጠቁማሉ።

በአገሪቱ የስፖርት ፖሊሲ ላይ የስፖርት ልማት አጃንዳዎች በአግባቡ የተመላከቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ለውጥ ማምጣት ከተፈለገ የፖሊሲውን የልማት አጀንዳዎች በመቃኘት ይህን ለማስፈፀም መጣር እንደሚያስፈልግ ያስገነዝባሉ።

አስፈፃሚ አካላትን በሚመለክትም «በኢትዮጵያ የስፖርት ልማት አጀንዳ የማነው» የሚለው የታወቀ አልመሰለኝም የሚሉት ረዳት ፐሮፌሰሩ፤ የስፖርት ልማት አጀንዳ ቁጥር አንድ የመንግሥት ስለመሆኑ ይገልፃሉ።

እንደ ረዳት ፐሮፌሰሩ ገለፃ፣ መንግሥት በስፖርቱ ልማት በሚኖረው ተሳትፎ ላይ የአመለካከት ችግሮች ይስተዋላሉ። የተማረውም ያልተማረው መንግሥት ስፖርት አካባቢ መድረስ የለበትም ሲሉ ይደመጣል። ይሁንና ለአብነት የስፖርት ማዘውተሪያ፤ ስታዲየም፣ አካዳሚ፣ ጅምናዚየም የሚገነባው በፌዴሬሽኖች ሳይሆን በመንግሥት ነው። ይህ እንደመሆኑ መንግሥት በስፖርት ልማት ዋነኛ ባለድርሻ ነው። ይህ እንደመሆኑም መንግሥት የበኩሉን ኃላፊነት ይበልጥ መወጣት ይኖርበታል።

የኮተቤ ሜትሮ ፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር አቶ ሲያምረኝ በርሄ፤ ኢትዮጵያ የስፖርት ልማት ፖሊሲ እንዳላት ጠቅሰው፤ ይህን በማስፈፀም ረገድ በተለይ በእግር ኳሱ ልማት ምንም አለመሥራቱን ይስማሙበታል።

እንደ አቶ ሲያምረኝ ገለፃ፤ በእግር ኳስ ልማት ታዳጊዎችን በመስፈርት በመመልመልና አሠልጣኞችን በማሠልጠን የማሠልጠኛ መመሪያ በማዘጋጀት ከሳይንስ ጋር ለመጓዝ ተሞክሯል። ይሁንና ስፖርቱን በበላይነት ከሚመሩ አስፈፃሚዎች ትኩረት አለመስጠትና የእግር ኳስ ልማቱን የውድድር ሥራ አድርጎ ብቻ ከማሰብ በመነጨ የአመለካከት ችግር የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት አልተቻለም። ከታዳጊዎች በተጓዳኝ በወጣቶች ደረጃም የተከናወነ ተግባር የለም። ይህ በሆነበት ውጤት መጠበቅ የማይታሰብ ነው። ለዚህም ውጤቱ በቂ ምስክር ይሰጣል።

ይህ በሆነበት ፊፋ አህጉራዊ ቢሮውን በአዲስ አበባ የመክፈቱ አንድ ምክንያት«የአገሪቱ ስፖርት ልማት በተለይም እግር ኳሱን በበላይነት የሚመሩ አካላት መንግሥትን ጨምሮ ተኝታችኋል ተነሱ የሚል ደውል የሚያሰማ ነው» የሚሉት አቶ ሲያምረኝ፤ ዓላማውም ማነቃቃት፤ ማበረታታትና አገሪቱ ያላትን እምቅ አቅም እንድትጠቀም መቀስቀስ መሆኑን ነው ያመላከቱት።

ከዚህ በተጓዷኝ «ኢትዮጵያ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ መስራችነትም ሆነ በዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ፊፋ አባልነት ለስፖርቱ እድገት ካበረከተችው አስተዋፅኦ አኳያ ለአገሪቱ እውቅና እንደመስጠት እረዳዋለሁ» የሚሉት አቶ ሲያምረኝ፤ እርምጃውም አገሪቱ ያላትን እምቅ አቅም ከግምት ያስገባ መሆኑንም ይገልፃሉ።

«አገሪቱ ያላትን እምቅ አቅም ለመጠቀም የተወሰኑ ማስተካከያዎችና ድጋፎች ከተደረጉ ኢትዮጵያ በእግር ኳስ ስፖርት ከታወቁ አገራት ተርታ መሰለፍ እንደምትችል የሚያሳዩ ምልክቶች አሉ» የሚሉ አቶ ሲያምረኝ፤ በዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር /ፊፋ/ አህጉራዊ ቢሮውን በመዲናዋ መክፈትም ተቋሙ በአገሪቱ ላይ የፀና እምነት እንዳለው ምስክር የሚሰጥ መሆኑንም እንደሚያስገነዝብ ይጠቅሳሉ።

በአህጉራዊው ቢሮ መከፈትም፤ የሥልጠና የማማከርና ሌሎች ድጋፎችን ለማግኘት እድል የሚሰጥ በመሆኑም አገሪቱ ይህን መልካም አጋጣሚ ሳይውል ሳያድር መጠቀም እንዳለባት የሚያስገነዝቡት አቶ ሲያመረኝ፤ ይህን «ከአገሪቱ ለውጥ ጋር የመጣ መልካም እድል በቀላሉ ከማሳልፍ ይልቅ ከፌዴሬሽን ጀምሮ ትምህርት ሚኒስቴርም በትምህርት ቤቶች እንዲሁም ሌሎችን ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ጥረት ማድረግ አለባቸው ነው»ያሉት።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ፤ የክፍለ አህጉራዊው ቢሮ መከፈት ተቋሙ ከኢትዮጵያ፣ ከምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ አባል አገራት ጋር ያለውን ቀረቤታ ይበልጥ ለማሳደግ በእግር ኳስ ልማት የተሻሉ ሥራዎች እንዲሠሩ መልካም አጋጣሚን እንደሚፈጥር ያረጋግጣሉ።

ፌዴሬሽኑ በአሁኑ ወቅት በአገሪቷ እግር ኳስ ውስጥ ያሉ ችግሮችን በመለየትና ጥናት በማድረግ ላይ መሆኑን ያስገነዘቡት ፕሬዚዳንቱ፤ የተቋሙ ቢሮ በመዲናዋ መኖርም በጅምር ላይ ያሉ የእግር ኳስ ልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስ አንድ እርምጃ ስለመሆኑ ነው ያስረዱት።

በምርቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያን ኢንፋንቲኖ እንደገለጹት፤ ተቋሙ የዓለም እግር ኳስ እድገት የተሟላ እንዲሆን የአፍሪካን እግር ኳስ ማሳደግ ወሳኝ ነው፤ ለዚህም ፊፋ ከአፍሪካ ጋር በትብብር እየሠራ ነው።

እ.ኤ.አ በ2016 ፊፋ በጀመረው «የፊፋ ፎርዋርድ የልማት መርሃ ግብር» እግር ኳስ በመላው ዓለም እንዲያድግ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል። አዲስ አበባ የተከፈተው ለምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ የሚውለው ክፍለ አህጉራዊ ልማት ቢሮም የእዚሁ ሥራ አንዱ ማሳያ ነው።

የአፍሪካ አገራት ላለፉት ሁለት ዓመታት የቀረጿቸው የእግር ልማት ፕሮጀክቶች ለአህጉሪቷ የእግር ኳስ እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚኖራቸው ያመላከቱት ፕሬዚዳንቱ፤ ተቋማቸውም ለፕሮጀክቶቹ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡

ከቢሮው መከፈት በተጓዳኝ ተቋማቸው በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ያለውን ሙስና ለመዋጋት፣ በስታዲየሞች ጸጥታና ደህንነት እንዲሁም በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እግር ኳስን ለማስፋፋት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ከአፍሪካ ህብረት ጋር መፈራረሙን አስታውቀዋል።

በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

«ቢሮውን ዓይን ዓይኑን ማየት ሳይሆን

እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ማቀድ፤ ከአገሪቱ ተጨባጭ

ሁኔታ ጋር የታዳጊዎች ልማት አጀንዳን

መዘጋጀትና በጊዜ ቀመር የተዋቀረ እቅድ

በመንደፍ መድረስ የሚፈለግበት ደረጃ ማስቀመጥ የግድ

ይላል››

አህጉራዊ ቢሮው በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው እና በፊፋው ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ተመርቋል

Page 17: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

ይህ ዓምድ በተለያዩ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዜጎች ነፃ አስተያየታቸውን የሚሰጡበት ነው።በዓምዱ ላይ የሚወጡ ጽሑፎች የዝግጅት ክፍሉን አቋም አያመለክቱም።አጀንዳ

ርዕሰአንቀፅ

3የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ ዘመን

የዛሬ 83 ዓመት የካቲት 12 ቀን 1929 ዓመተ ምህረት ፋሽስት ኢጣሊያ የአዲስ አበባ ህዝብበገነተ ልኡል በተመንግሥት እንዲገኝ ጥሪ አስተላለፈ፡ ፡ በዕለቱም ለድሆች ምጽዋት እንደሚሰጥአስታወቀ፡ ፡ የከተማዋ ህዝብም በጥሪው መሰረት በስፍራው ተገኘ፡ ፡ የፋሽስት ጣሊያን ጦር አዛዥጄነራል ሩዶልፍ ግራዚያኒም ንግግር ማድረግ ጀመረ፡ ፡በመሀል ግን የቦንብ ፍንዳታ ተሰማ፡ ፡ ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን መውረሩ የእግር እሳት

የሆነባቸው ወጣቶቹ አብርሃም ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የወረወሯቸው ቦምቦች ግራዚያኒን ሌሎችጀነራሎችን አቆሰሉ፡ ፡ አንድ አብራሪ ተገደለ፡ ፡ ከዚያ ወዲያ በኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸመውንግፍ ለማመን የሚከብድ ሆነ፡ ፡

በስፍራው የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በግፍ ተጨፈጨፉ፡ ፡ ጭፍጨፋው መላ አዲስአበባን ከማዳረሱም በተጨማሪ አብርሃም ደቦጭና ሞገስ አስገዶም ተደብቀውበታል የተባለው የደብረሊባኖስ ገዳም ድረስም የዘለቀ ነበር፡ ፡ በዚህ የግፍ ጭፍጨፋም በአጠቃላይ 30 ሺ የሚደርሱ ንጹሃንኢትዮጵያውያን ተሰው፡ ፡ ጭፍጨፋው በጦር መሳሪያ ብቻ የተፈፀመ ሳይሆን እንደ አካፋ ያሉየሥራ መሳሪያዎች ሁሉ ለእዚህ አሰቃቂ ድርጊት መጠቀሚያነት ውለዋል፡ ፡ኢትዮጵያውያን በፋሽስት ጣሊያን ጦር በማይጨውም ተጨፍጭፈዋል። ጣሊያን በዓድዋ

በኢትዮጵያውያን የደረሰባትን ሽንፈት አጸፋ ለመመለስ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ታጥቃ ነው ኢትዮጵያንለመውረር በድጋሚ የመጣችው፡ ፡ በዚህም ኋላቀር መሳሪያ ታጥቀው ጣሊያንን ማይጨው ላይየገጠሙት ኢትዮጵያውያን የዓለም መንግስታት በከለከለው የመርዝ ጋዝ ጭምር ግፍ ተፈጽሞባቸዋል፡ ፡ኢትዮጵያውያን ግን በሁለቱም ወቅቶች በየቤታቸው በገባው ሀዘን አንገታቸውን አልደፉም፤

በቁጭት እየተነሳሱ የፋሽት ጣሊያንን ጦር በዱር በገደል በመዋጋትና መውጫ እና መግቢያ በማሳጣትተደላድሎ እንዳይቀመጥ አድርገዋል፡ ፡ምዕራባውያን አፍሪካን ተቀራምተው ለዓመታት በአህጉሪቱ ሀገሮች እንዳሻቸው እያደረጉ

ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያውያን ግን የፋሽስቶች እድሜ ከአምስት ዓመት እንዳይዘልቅ በማድረግ ፋሽስትጣሊያንን በ1933 ጠራርገው አስወጡ፡ ፡ይህ እና በዓድዋ ኢትዮጵያውያን ያስመዘገቧቸው አንጸባራቂ ድሎች ለሌሎች በቅኝ ግዛት

ሲማቅቁ ለቆዩ የአፍሪካ ሀገሮች ጭምር ታላቅ ትምህርት የሰጠና ሁሌም ሲጠቀስ የኖረ እና የሚኖር ሆኑ፡ ፡ኢትዮጵያውያን የውጭ ወራሪ ሀይልን እያንበረከኩ የሀገራቸውን ሉአላዊነት እያስጠበቁ የቆዩበትን

ድንቅ ተግባር ሀገራቸውን ለማሳደግ ተግባር ሲያውሉት ቆይተዋል፡ ፡ የአሁኑ ትውልድም ይህንኑ

ታሪክ በልማቱ ላይ በመድገም ማረጋገጥ ይኖርበታል፡ ፡እንደሚታወቀው የሀገራችን ህዝብ ለዘመናት ሲናፍቀው የኖረውን የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ እውን ማድረግ

የሚያስችል ለውጥ በሀገሪቱ መጥቷል፡ ፡ ይህን ለውጥ ተከትሎ በተለይ ለዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ወሳኝ የሆኑተግባሮች ተከናውነዋል፡ ፡ ከእነዚህ መካከልም ዜጎች እና የፓለቲካ ፓርቲዎች የመሰላቸውን አመለካከትየሚያራምዱበት ሁኔታ መፈጠሩ፣ የፓለቲካ እስረኞች መለቀቃቸው፣ በሀገሪቱ የነበረው የፓለቲካ ምህዳር መጥበብበሀገር ቤት አላስቀምጥ ብሏቸው ኑራቸውን በባእድ ሀገር ለዓመታት ያደረጉ የተፎካካሪ ፓርቲ መሪዎች እናየፓለቲካ ሰዎች እንዲሁም መሳሪያ አንስተው ጫካ የገቡትም መመለሳቸው ይጠቀሳሉ፡ ፡ በሀገሪቱ የዴሞክራሲስርአት፣ መልካም አስተዳደርና ፍትህ ለማስፈን ለሚደረገው ጥረት ጠቀሜታ እንዳላቸው የታመነባቸው ህጎችምእየተሻሻሉ ናቸው፡ ፡ለውጡ በኢኮኖሚው መስክም የተለያዩ እርምጃዎች የተወሰዱበት ነው። በግብር አሰባሰብ ላይ የነበረው

የተበላሸ አሰራር መፍትሄ እያገኘ ነው፤ በመንግሥት እጅ የሚገኙ የልማት ድርጅቶችን በከፊል በግሉ ዘርፍእንዲያዙ እየተሰራም ይገኛል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ ግንባታቸው የተጓተተፕሮጀክቶችን ለመጨረስ ርብርብ እየተደረገም ነው፡ ፡ እነዚህ በኢኮኖሚው ዘርፍ ከተከናወኑ ተግባሮች ጥቂቶቹ ናቸው፡ ፡

ይህ ትውልድ የአባቶቹን አኩሪ ታሪክ መዘከሩ እንዳለ ሆኖ፣ በአባቶቹ የተፈጠረለትን ምቹ ሁኔታ በመጠቀምሀገሩን መጠበቅና ማልማት ይኖርበታል፡ ፡ ለዚህ ደግሞ የተፈጠረውን ለውጥ መጠበቅ የግድ ይሆናል፡ ፡ መንግስትዴሞክራሲን በማስፈን ፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል ትውልዱ የጀመራቸው ስራዎች ስኬታማእንዲሆኑ ሃላፊነት አለበት፡ ፡በህዝብ ተሳትፎ በሀገሪቱ እውን የሆነው ለውጥ ያልጣማቸው ወገኖች የሚሸርቡትን ሴራም ለመበጣጠስ

ሃላፊነቱ የዚሁ ትውልድ ይሆናል፡ ፡ መንግሥት ከህዝብ ውጪ ብቻውን የሚያመጣው ለውጥ እንደሌለ ይታወቃል።ከዚህ አንጻር በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ግጭቶች በመቀስቀስ ለውጡን ለማሰናከል የሚጥሩ ሀይሎችንከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ለማድረግ መንግሥት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በመደገፍ እና ለተግባራዊነታቸውበመስራት ሃላፊነቱን መወጣት ይኖርበታል፡ ፡ሀገር በቅብብል ነው የምትጠበቀውና የምትለማው፡ ፡ ያለፉት ትውልዶች በአካልና ህይወት መስዋዕትነት

ሉዓላዊ አገር አሰረክበውን አልፈዋል። የአሁኑ ትውልድ ይህን በደም የተዋጀ ሉዓላዊነትና ነጻነት የመጠበቅናየማልማት ሃላፊነት አለበት፡ ፡ ይህን ሃላፊነቱን ለመወጣት ደግሞ በሀገሪቱ እውን የሆነውን ለውጥ ማስቀጠልይኖርበታል፡ ፡ ይህን በማድረግም የጀግኖችን ታሪክ መዘከር ይገባል፡ ፡

አድራሻ:- አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 የቤት ቁጥር 001

የፖ.ሣ.ቁ፡ - 30145

አዲስ ዘመንበ1933 ዓመተ ምህረት ተቋቋመ በየዕለቱ እየታተመ የሚወጣ

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም

website www. press.et

email. [email protected]

Facebook Ethiopian Press Agency

የዝግጅት ክፍል ፋክስ- 251-011-1-56-98-62

የዕለቱ ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ - ኃይሉ ሳህለድንግል

ስልክ 011 -1 -26-43-49

አዘጋጆች፡ - አስቴር ኤልያስ

እፀገነት አክሊሉ

ታምራት ተስፋዬ

አስናቀ ፀጋዬ

ኃይለማርያም ወንድሙ

አስናቀ ፀጋዬ

የቀድሞውሐውልት

ዋና አዘጋጅ - ፍቃዱ ሞላኢ ሜይል - [email protected]አድራሻ - የካ ክፍለ ከተማወረዳ - 13የቤት ቁጥር - B402 H11ስልክ ቁጥር - 011 -126-42-40

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅስልክ - 011 -126-42-22

የገበያ ልማትና ፕሮሞሽን ዘርፍየኢሜይል አድራሻ [email protected]

ስልክ - 011 - 156-98-73ፋክስ - 011 - 156-98-62

የማስታወቂያ መቀበያ ክፍልስልክ - 011 - 156-98-65

የማስታወቂያ ሽያጭ ማስተባበሪያስልክ - 011 -1 -26-43-39

ማከፋፈያ ስልክ - 011 - 157-02-70

በደም የተዋጀ ሉዓላዊነትና ነጻነት!

ኢትዮጵያ የቅኝ ግዛት ረሃብ ተጠናውቷቸውከአውሮፓ ወደ አፍሪካ ከመጡ ሃያላን ሃገራትመካከል ጣሊያንን እ.ኤ.አ በ1896 በአድዋ ጦርነትድል ነስታለች፡ ፡ በወቅቱ ገናና የነበረው የጣሊያንመንግሥት በጥቁር አፍሪካውያን የደረሰበት ሽንፈትምበታሪክ አሳፋሪው ተብሏል፡ ፡ ድሉ ለጥቁርአፍሪካውያን የነፃነት ተምሳሌት ተደርጎ የሚቆጠርሲሆን፤ አብዛኛዎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያንባንዲራ በተለያዩ ረድፎች አስከመጠቀም ደርሰዋል፡ ፡

ፋሺስት ኢጣሊያ በዓድዋ ጦርነት የደረሰበትንአሳፋሪ ሽንፈት ለመበቀልና ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛትስር ለማዋል ራሱን በዘመናዊ ወታደርና መሳሪያበማደራጀት ከዓርባ ዓመት በኋላ በ1935 እ.ኤ.አዳግም ኢትዮጵያን ወረረ፡ ፡ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትየነበሩት አፄ ኃይለስላሴም ወረራውን በመቃውምለሊግ ኦፍ ኔሽን /የአሁኑ የተባበሩት መንግስታትድርጅት/ አቤት ቢሉም ሰሚ ሳያገኙ ቀሩ፡ ፡ የፋሽትኢጣሊያ ጦርም በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ወረራውንበማጠናከር በጥቂት ጊዜያት ውስጥ መቀሌ፣ ጎንደርናሌሎችንም ከተሞች ተቆጣጠረ፡ ፡

ፋሺስት ኢጣሊያ በግዜው በዘመናዊ የጦርመሳሪያዎች አቅሙን አፈርጥሞና አስታጥቆበመምጣቱ በድል ላይ ድል ተጎናፀፈ፡ ፡ ይባስ ብሎበዓለም አቀፍ ደረጃ የተከለከለውን የመርዝ ጋዝበመጠቀሙ የበርካታ ንፁሃን ዜጎች ህይወትእንደቅጠል ረገፈ፡ ፡ ንጉሱም በማይጨው የነበረውንጦር እየመሩ ቢሆንም የፋሸስት ኢጣሊያ አያያዝስላላማራቸውና ሽንፈት ስለገጠማቸው በኢትዮ -ጅቡቲ ምድር ባቡር አማካኝነት ወደ እንግሊዝአመሩ፡ ፡

ምንም እንኳን አዲስ አበባ እ.ኤ.አ 1936በፋሺስት ኢጣሊያ ጦር ቁጥጥር ስር ብትወድቅምየንጉሱ ወታደሮች ግን በተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎችውጊያቸውን ቀጥለው ነበር፡ ፡ የፋሺስት ጣሊያንንጦር እየመራ ወደ አዲስ አበባ የገባው ማርሻልግራዚያኒም በገነተ ልኡል የንጉሱ ቤተመንግስትቅጥር ግቢ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ በማውረድበምትኩ የጣሊያንን ሰቀለ፡ ፡ ኢትዮጵያ የጣሊያንቅኝ ተገዢ መሆኗንም አወጀ፡ ፡

እ.ኤ.አ በ1937 ግራዚያኒ በገነተ ልዑልቤተ መንግስት ደጅ በመገኘት ንግግር ሲያደርግሀገራቸው በፋሺስት የኢጣሊያ ጦር መወረሯያልተዋጠላቸው ሁለት ኢትዮጵያውያንወንድማማቾች፤ አብርሃም ደቦጭና ሞገስ አስገዶምቦምብ ወረወሩ፡ ፡ በዚህ ያልተሳካ የግድያ ሙከራም

ግራዚያኒ ቆሰለ፡ ፡ በክስተቱ የተቆጣው የፋሺስትጦር ግን ንፁሃን የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን በግፍጨፈጨፈ፡ ፡ ዶማና ኣካፋ ሳይቀር በመጠቀምሰዎችን ከያሉበት እያደነ በጭካኔ አረደ፡ ፡ አዲስአበባም በደም ጎርፍ ታጠበች፡ ፡ በሦስት ቀን የማያባራጭፍጫፋም 30 ሺ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን በግፍተገደሉ፡ ፡

ይህንን ክስተት በወደር የለሽ አሰቃቂነቱናየሰው እልቂቱ ዓለም የሚያውቀው ሲሆን፤ኢትዮጵያም የካቲት 12ን የሰማእታት መታሰቢያቀን በሚል ሁሌም በየአመቱ ትዘክረዋለች፡ ፡ በግፍየተጨፈጨፉ ሰማእታትን ለማስታወስምየሰማእታት መታሰቢያ ሃውልት በአዲስ አበባ ከተማስድስት ኪሎ ቆሟል፡ ፡ የየካቲት 12 የሰማእታትቀንም ሁሌም በዚሁ ስፍራ ይከበራል፡ ፡

የየካቲት 12 የሰማእታት ሃውልት

ታሪክ ነጋሪ ሐውልቶችን

በክሮሺያዊው ቀራፂ አንቱን አውገስቲኒች ዲዛይንእንደተደረገና አንቴ ሉዚካ ፣ጆስፒ ፍራንኮልና ኢቫንግሎጎጅ የተሰኙት ቀራፂያን ደግሞ ዓርክቴክትዲዛይኑን እንደሰሩት ታሪክ ያስረዳል፡ ፡ ሃውልቱበወቅቱ በንፁሃን ኢትጵያውያን ላይ የደረሰውንሰቆቃና ግፍ እንዲያስታውስ ታሳቢ በማድረግምዲዛይን ተደርጓል፡ ፡

የመጀመሪያው የየካቲት 12 የሰማእታትሃውልት ከአምስት አመቱ የጣሊያን ፋሺስት ወረራማብቂያ በኋላ ንጉሱ ወደ ሃገራቸው መግባታቸውንተከትሎ በ1942 እ.ኤ.አ እንደተገነባ በታሪክተፅፏል፡ ፡ ይህ ሐውልት የሬክታንግል ቅርፅ የያዘና7 ነጥብ 5 ሜትር ቁመት የሚረዝም ሲሆን፤ በስድስትጎኑ ንጉሱን የሚያሳይ ቅርፅ የያዘ እንደነበርይነገራል፡ ፡

እ.ኤ.አ በ1954 አፄ ኃይለስላሴ ዩጎዝላቪያን

የጎበኙ ሲሆን፤ በጉብኝታቸው ወቅት ከሃገሪቱ መሪማርሻል ቲቶ ጋር ውይይት አድርገዋል፡ ፡ ከዚሁ ጎንለጎን ንጉሱ ከዩጎዝላቪያውያን ቀራጺያንናአርክቴክቶች ጋር የመገናኘት አጋጠሚውስለተፈጠረላቸው ቀደም ሲል ለሰማእታት መታሰቢያየቆመውን ሃውልት በአዲስ ዲዛይን ዳግም የመገንባትውጥን ስለነበራቸው ቀራፅያኑንና አርክቴክቶችንወደሃገራቸው ይዘው በመምጣት እ.ኤ.አ በ1955ሃውልቱ በአዲስ መልክ እንዲቆም አድርገዋል፡ ፡

የተለያዩ ዲዛይኖች በሃውልቱ ግንባታ ውስጥእንዲካተቱ ለማድረግ ሃውልቱ ከመቆሙ በፊትንጉሱ ቀራፅያኑ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎችበመዘዋወር የሃገሪቱን ባህላዊ ኪነ ህንፃዎች አሰራርእንዲያጠኑና እንዲመዘግቡ አድርገዋል፡ ፡ የሐውልቱዲዛይነሮች ሶስት ንድፎችን በአማራጭነት ለንጉሱያቀረቡ ሲሆን፤ ከአክሱም ሃውልት ጋር ተቀራራቢነትያለው ንድፍ ተመርጦ ሃውልቱ እንዲቆምተድርጓል፡ ፡

ባለሶስት ጎን ቅርፅ ያለው ይኸው አዲሱ የየካቲት12 የሰማእታት ሃውልት 28 ሜትር ቁመትናከመነሻው አራት ሜትር ስፋት ያለው ነው፡ ፡ በክሮሺያከምትገኘው ብራክ ከተሰኘችው ደሴት በመጣ ከ200መቶ ቶን በላይ ከሚመዝን እብነ በረድ የተቀረፀእንደሆንና በኮንክሪት የቆመ ሃውልት እንደሆነምታሪክ ያስረዳል፡ ፡

ስድስት ደረጃዎች የሃውልቱን መነሻ በሶስትኪዩቢክ ፎርም የከበቡት ሲሆን የሃውልቱ የታችኛውየድንጋይ ስራ በሰሜን ኢትዮጵያ በተለይም የሃየነበረውን ኪነ ህንፃ አቀራረፅ ያሳያል፡ ፡ እያንዳንዳቸውሁለት ሜትር ተኩል የሚረዝሙ ሁለት የተቀረፁምስሎች የሐውልቱን የታችኛው ክፍል ከበውታል፡ ፡ከሐውልቱ ጫፍ ትንሽ ዝቅ ብሎ ሞኣ አምበሳዘምነገደ ይሁዳን የሚያሳየው አንበሳ ሃውልትተቀምጧል፡ ፡

ሃውልቱን ከበው ከሚታዩት የተቀረፁ ምስሎችውስጥ የላይኛው ምስል በሶስት ቀናቱ የጣሊያንአሰቃቂ ጭፍጨፋ የጣሊያን ወታደሮች ወይምበእነርሱ አጠራር ‹‹ኮሚሽናሬ›› በሺዎች የሚቆጠሩንፁሃን ዜጎችንና ህፃናትን በግፍ ሲጨፈጭፉ

ታሪክ ነጋሪ... በገጽ 15ኛውዞሯል

እንዴት እንወቃቸው?

ሃውልቱ በወቅቱ በንፁሃንኢትጵያውያን ላይ የደረሰውንሰቆቃናግፍ እንዲያስታውስታሳቢ በማድረግምዲዛይን

ተደርጓል፡፡

ንጉሡበአዲስ መልክ ያስገነቡት ሐውልት

Page 18: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም4 ማስታወቂያጨረታና ጥሪ

የቴክኖ ኬም በጎ አድራጎት ኢትዮጵያ ነዋሪዎች ማህበር የትምህርት ጥራትችግሮችን ለማስወገድ መንግሥት የሚያደርገውን ጥረት በመደገፍ በጎኑ ቆሞበኦሮሚያና በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች ላይ ሲሠራቆይተዋል። በመሆኑም የዚህን የአንድ ዓመት የሥራ ኦዲት ውጤት ጋርበማያያዝ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ለማቅረብ ስለፈለግን፡ -1ኛ/ ሕጋዊ የኦዲት ሥራ ፈቃድ ያለው2ኛ/ የታደሰ ፍቃድ ከነሙሉ ዶክመንት ማቅረብ የሚችል3ኛ/ ሕጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል እና4ኛ/ ድርጅታችን አወዳድሮ ከተወዳዳሪ አነስተኛ ዋጋ ያቀረበ አሸናፊ

ያደርጋል።ስለዚህ ድርጅት ወይም ግለሰብ ፈቃዱን ይዞ በመቅረብ የምንመዘግብ

ስለሆነ ይህን ማስታወቂያ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአንድ ሳምንትባለው ቀን በመመዝገብ እንዲወዳደር እናሳስባለን ድርጅቱ ሌላ አማራጭካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ ስልጣን አለው።የመመዝገቢያ ቦታ ቄራ ዘለቀ ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 21።

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትንሁኔታዎች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ።ሀ/ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት

ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ዕቃዎቹ በሚገኙበት በኮርፖሬሽኑዋና ጽ/ቤት አዲስ አበባ በተሽከርካሪዎች አስተዳደር ጥገና ዘርፍ እናበተለያዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ማለትም (በሀዋሳ፣ ኮፈሌ፣ አሠላናጐንዴ፣ ቡሬ፣ ባህርዳር፣ አርዳይታ፣ ሞጆ፣ ሻሎ ሀዋሳ፣ ቁንዝላ፣ቻግኒና አንገርጉትን ጽ/ቤቶች በመቅረብ የማይመለስ ብር 150.00(አንድ መቶ ሃምሣ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

ለ/ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመንጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ክፍትይሆናል። ጨረታውም በ15ተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 10፡00 ሰዓትተዘግቶ የቅ/ጽ/ቤት ሠነዶች ተሰብስበው ከመጡ በኋላ በ20ኛውየስራ ቀን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ምርትማሳደጊያዎች አቅርቦት ዘርፍ ጽ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ አዲስአበባ ይከፈታል።

ሐ/ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ሎት ማለትም፡ -ሎት 1 . ለመለዋወጫ ዕቃዎች የመግዥ ዋጋውን ብር 2% (የመለዋወጫዎች

ዝርዝር የሚሰጠው በሲዲ ይሆናል)ሎት 2. ለአነስተኛ ተሽከርካሪዎች ለእያንዳንዱ ዋጋ በመስጠት

ለሚወዳደሩበት ተሽከርካሪ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) እናለሞተር ሳይክል ለእያንዳንዱ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር)

ሎት 3. ለከባድ ተሽከርካሪዎች ለእያንዳንዱ ዋጋ በመስጠት ለሚወዳደሩበትከባድ ተሽከርካሪ ብር 15,000.00 (አስራ አምስት ሺህ ብር)

ሎት 4. ለእርሻ መሣሪያዎች ለእያንዳንዱ ዋጋ በመስጠት ለሚወዳደሩበትየእርሻ መሣሪያ ብር 15,000.00 (አስራ አምስት ሺህ ብር)

ሎት 5. ለተለያዩ የተሽከርካሪና ትራክተር ሞተሮች፣ የውሃ ታንከሮችናጀነሬተሮች ለእያንዳንዱ ዋጋ በመስጠት ለሚወዳደሩበት የተለያዩዕቃዎች ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በባንክ በተመሰከረለትሲፒኦ (CPO) በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን(የተሽከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ) ስም በማዘጋጀት ከጨረታሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።

መ/ ተጫራቾች ለእያንዳንዱ እቃ የሚገዙበትን ዋጋ ከተጨማሪ እሴትታክስ በፊት በተዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ላይ በዝርዝርበማመላከት ማቅረብ አለባቸው።

ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡አድራሻ፡- ቃሊቲ ጉምሩክ የባቡር የመጨረሻው ጣቢያ ፊት ለፊት

ከአዋሽ ባንክ ጀርባስልክ ቁጥር 011 443 2018፣ 011 470 84 70)

(0942 58 64 18፣ 0944 13 2095)

የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያግብርናሥራዎች

ኮርፖሬሽንበገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አዲስ አበባአነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት

የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

ቴክኖኬምየኢትዮጵያነዋሪዎችየበጎ

አድራጎትማህበር

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትበሰሜን ሸዋ ዞን መስተዳድር

በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የባልጪከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት

በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የባልጪ

ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በ2011 በጀት የቧንቧ መገጣጠሚያ

ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም

የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ፣

የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የንግድ ስራ ምዝገባ ምስክር

ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ምስክር ወረቀት ማቅረብ

የምትችሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ15

ተከታታይ ቀናት በባልጪ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመቅረብ

የማይመለስ ብር 100 የጨረታ ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን

እንገልፃለን።

ጨረታው በ26/6/2011 ዓ.ም ከሰዓት በፊት 6፡30 ሰዓት ተዘግቶ

በዚያው ዕለት 7፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው

በተገኙበት ይከፈታል።

ግልፅ የጨረታማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ከ145 እስከ 165 የፈረስ ጉልበት (cc)

ያላቸው 30 (ሠላሣ) ሞተር ብስክሌቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው ለመካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች በትራንስፖርት ባለሥልጣን

የተሽከርካሪ አቅራቢነት (Supplier List) ውስጥ የተመዘገቡ፣ የዘመኑን ግብር

የከፈሉበትና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ የብቃት

ቴክኒካል ስፔስፊኬሽንና የድረ ሽያጭ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ማስረጃና

ከውጭ ለማስመጣት ከቀረጥ ነፃ ዋጋ ወይንም በስቶክ ካለ ማቅረብ የምትችሉ ተጫራቾች

የጨረታ ሠነዱን (Specification) የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር)

በድርጅቱ ዋና ገንዘብ ቤት በመክፈል ሁሉንም ሠነዶች ማግኘት ይችላሉ።

ተጫራቾች በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ብር

10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ከቴክኒካል ጨረታ

ሠነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የቴክኒካልና ፋይናንሻል ፕሮፖዛሎችን

በተለያየ ኤንቨሎፕ በማድረግ የምትሸጡበትንና የምታቀርቡበት ጊዜ ጭምር እስከ

መጋቢት 4 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ቁጥር

103 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። የጨረታው

ኤንቨሎፕ መጋቢት 4 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 314 በድርጅቱ የስብሰባ አዳራሽ

ይከፈታል።

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የሰመረዝ መብቱ የተጠበቀ

ነው።

የበለጠ መረጃስልክ ቁጥር፡- 011 551 50 11 EX 263

ወይም 011 515 43 93 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

በድጋሚ የወጣ የጨረታ

ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት

ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ምስ/አ/አ/መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት-

04/2011

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር መዜአአ/ግጨ/06/2011የኢፌዴሪ መለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስኤሌክትሮኒክስ እና ዕቃዎች፣ ኮምፒውተርና ተዛማጅ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሣሪያዎችናሌሎች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎችና ቁሳቁሶች፣ ቋሚ የቢሮ መገልገያዕቃዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ ህትመት፣ የዕጅ መሣሪያዎች፣ የሻይና የቡናማፍያ/ቦይለር፣ የሻይና የቡና ማቅረቢያ እና ተያያዥ መገልገያ ዕቃዎች እና የተለያዩየፕሪንተር ቶነሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለሆነምበጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡ -1 . በዘርፉ የታደሰ አግባብነት ያለው ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው።2. የዘመኑን ግብር የከፈሉና በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል በግብር ክሊራንስ ማቅረብ

የሚችሉ።3. በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በመንግሥት የዕቃና የአገልግሎት

ግዥዎች ላይ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ የተመዘገቡ።4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የምዝገባ ወረቀት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ

(VAT) የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማስረጃ ያላቸው።5. ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን

ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር100.00 (አንድ መቶ ብር) በአካዳሚው ገንዘብ ቤት በመክፈል የጨረታ ሰነዱንመውሰድ ይችላሉ።

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዳቸውን ዋናናኮፒ ለየብቻ ከተፈላጊ መረጃዎች ጋር በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ በአካዳሚውየግዥ ቡድን ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባትይኖርባቸዋል።

7. ጨረታው በ15ኛው ቀን ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከቀኑ በ9፡00ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአካዳሚው የግዥቡድን ቢሮ በግልጽ ይከፈታል። የጨረታው መክፈቻ ቀን በዓል ከሆነ ወይምየሥራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓትይከፈታል፡ ፡

8. ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ዶክመንታቸውን ኦሪጂናልና ኮፒ በማለትለየብቻ ለይተው ማቅረብ አለባቸው።

9. ተጫራቾች በጨረታው አሸናፊ ሆነው ከተመረጡ የውል ማስከበሪያ ውሉከመፈረሙ በፊት የጠቅላላ ዋጋውን 10% በባንክ በተረጋገጠ ሰነድ CPO ማስያዝይኖርባቸዋል።

10. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር 1/ ለደንብ ልብስ ብር 2,500.00፣ ለጽህፈትመሣሪያዎች ብር 2,500፣ ለጽዳት ዕቃዎች ብር 500.00 እና ለተለያዩ መሣሪያዎችብር 2,500፣ ለህትመት ሥራዎች ብር 2,000.00፣ ለመሳሪያዎች ዕድሳትናጥገና ዕቃዎች ብር 1 ,500፣ ለቋሚ የቢሮ ዕቃዎች/6313 ለኤሌክትሪክናኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ብር 5,000.00 እና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ፈርኒቸር/6314ብር 3,000 ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ሰነድ ቼክ(CPO) በአካዳሚው ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

11 . ተጫራቾች ለሚያቀርቡት ዕቃ ሳምፕል ማቅረብ ይኖርባቸዋል ስፔስፊኬሽንለተገለጸላቸው ዕቃዎች በስፔስፊኬሽኑ መሠረት እንደሚያቀርቡ ማረጋገጫ ማቅረብአለባቸው።

12. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

* ተጫራቾች ዕቃዎቹን የሚያቀርቡበትን ጊዜ መግለጽ ይኖርባቸዋል። ያሸነፏቸውንዕቃዎች አካዳሚው ዕቃ ግምጃ ቤት ድረስ ማቅረብ አለባቸው።

ለተጨማሪመረጃበስልክ ቁጥር፡- 011 667 41 18 ደውሎ መረጃ ማግኘትይቻላል።

አድራሻ፡ - መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል ፊት ለፊት ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

የጨረታ ማስታወቂያ

የአገር መከላከያ ሚኒስቴር

የአገር መከላከያ ሚ/ር በመከ/ጠቅላይ መምሪያ ፋይናንስ ሥራ አመራርዳይሬክቶሬት ግዥ ቡድን በ2011 የበጀት ዓመት ለመስሪያ ቤታችንአገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ የውሃ ፓምፕ፣ለሰራዊትና ለሲቪል ሰራተኞች የመታወቂያ ዕቃዎች፣ CCTV ካሜራ፣የበር መፈተሻ ማሽን (security X-Ray)፣ ለፖስታ አገልግሎትየሚውል 175cc ሞተር ሳይልክ፣ አንቲቫይረስ/ server basedtotal security for business and stand alone totalesecurity for business anti-virus እና steam with controlpanale fold able relaxing bed with matt bath roomrenovate included with installation በግልፅ ጨረታአወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማሩ

አቅራቢዎች አምባሳደር ፊት ለፊት ከሚገኘው ዋናው መ/ቤት ከፋይናንስቡድን ቢሮ ቁጥር 125 የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00(አንድ መቶ ብር) ብቻ በመክፈል መውሰድ የሚችሉ ሲሆን ሕጋዊተጫራቾችም የሚከተለውን መስፈርት (ግዴታዎች) ማሟላት አለባቸው።◎ በወጣው ጨረታ በዘርፉ የተሰማሩና አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡለመሆናቸው ከገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብአለባቸው።◎ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆኑንየሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።

ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የካቲት29 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከቀኑ8፡30 ሰዓት ይከፈታል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውንሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠመረጃ፡- ግዥ ቡድን ስልክ ቁጥር 0125 50 35 78ወይም 012551 32 19

ፋይናንስ አገልግሎት ስልክ ቁጥር 0125 52 88 10

በገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤትየጽ/ቤቱን የሠራተኞች ክበብ ለውጪ ተጫራች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮመስጠት ይፈልጋል።በመሆኑም ጨረታውን ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን

መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡ -1 . በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸውየሚያረጋግጥ ማስረጃ።

2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆኑን የምስክር ወረቀት።3. የጨረታ ማስከበሪያ ከሚጫረቱበት 2% በባንክ በተመሰከረ ሲ.ፒ.ኦወይም በሁኔታዎቹ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ።

4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 ከ(አንድ መቶ ብር)በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮመገናኛ አካባቢ የቀድሞ ለም ሆቴል በስተቀኝ ኮሜት ሕንፃ ቁጥር 2የሚገኘው በገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮችቅ/ጽ/ቤት 8ኛ ፎቅ ቢሮ 8-3 ግዢና ፋይናንስ ቡድን አስተባባሪ ቢሮ በአካልቀርበው መግዛት የሚችሉ መሆኑን።

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 26/6/2011ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባትይኖርባችኋል። ጨረታውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾችወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ 8ኛ ፎቅ ቢሮ8-1 ይከፈታል።

6. የጨረታው አሸናፊ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10% (አስር በመቶ)በማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማል።

7. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው።ስልክ ቁጥር፡ +251 116 674 731

የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ እና

በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶቹ (በሀዋሳ፣ ኮፈሌ፣ አሠላና ጐንዴ፣ ቡሬ፣

ባህር ዳር፣ አርዳይታ፣ ሞጆ፣ ሻሎ ሀዋሳ፣ ቁንዝላ፣ ቻግኒና

አንገርጉትን የሚገኙና ከዚህ በታች የተገለጹትን ያገለገሉ ንብረቶችን

በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በአዲስ አበባ ክልል በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 09 በ291 የቤት ቁጥር በ0002731564ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ለሚታወቀው የእባቡ ታደሰ ህንፃ ሥራ ተቋራጭንግድ ድርጅት በግብር/ታክስ ከፋይነት ከተመዘገብኩበት ከየካ ክ/ከ ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤትየህትመት ፍቃድ በማግኘት ከሚጠቀምባቸው ደረሰኞች ውስጥ በቁጥር 001 እስከ0046 ያለው የተጠቀምኩበት ሲሆን ከ0046 እስከ 0050 ድረስ ያልተጠቀምኩበትደረሰኝ ጥቅም ላይ ሳይውል ስለጠፋብኝ በማንኛውም አካል እጅ ውስጥ ገብተውወንጀል እንዳይሰራባቸው እና የጠፋ መሆኑን የ3ኛ ወገን እንዲያውቀው ይህ ማስታወቂያእንዲተላለፍ ተደርጓል። ይሁንና ከደረሰኙ ውስጥ ተሰርቶበት ያገኘ ወይም ከድርጅቱግዥ ለማከናወን ክፍያ ለመፈጸም በማስረጃነት የተቀበለ ማንኛውም ሰው ከላይለተጠቀሰው በግብር/ታክስ ከፋይነት የተመዘገብኩበት የየካ ክ/ከ ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤትወይም በአቅራቢያ ለሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ መ/ቤት በማሳወቅ በግብር/ታክስ አሰባሰብላይ ትብብር እንዲያደርግ አስታውቃለሁ።

የደረሰኝ መጥፋት ማስታወቂያ

እባቡታደሰ ህንፃሥራ ተቋራጭ

ማስታወቂያነሀር ጀነራል ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንዲፈርስ አባላቱ በወሰኑትና እኛምበንግድ ህጉ አንቀጽ 264 መሠረት የሾሙን ስለሆነ ይኸው ታውቆ ተቃዋሚ ካለ በ30 ቀንውስጥ እንዲቀርብ እንጠይቃለን፡ ፡ ነሀር ጀነራል ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርታህሳስ 12 ቀን 2011 ዓ.ም በተስማሙት መሠረት እና ባጸደቁት በንግድ አንቀጽ 264መሠረት የማህበሩ ሂሳብ ኦዲተሮችን ስለመሾሙ በንግድ ህጉ አንቀጽ 502 መሠረት ገንዘብጠያቂዎቹ ከደጋፊ ሰነዶች ጋር በአጣሪው ቢሮ 5 ኪሎ መካነ የሱስ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 307ስልክ ቁጥር 0911404989/0911404992 ጥያቄዎችን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑንእንገልጻለን፡ ፡

ሰለሞን እሸቴና ጓዶቹ የተመሰከረላቸው የሂሳብአዋቂዎች እና በኢትዮጵያ የተፈቀደላቸው ኦዲተሮች

የኢፌዴሪ መለስ ዜናዊ አመራርአካዳሚ

Page 19: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም 5ጥሪና ጨረታ

ጨረታ ቁ. ፋማዳ/ግሥአቡ/07/2011የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዥዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ምድብ የዕቃው ዓይነት

ምድብ 1 የደንብ ልብስ ስፌት አገልግሎት ግዥ

ምድብ 2 የተለያዩ ዓይነት ብሮሸሮች እና የወረቀት ህትመት ግዥ

ምድብ 3 የማስታወቂያ ሰሌዳ (Bile board) ሥራ ግዥ

ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል።1. በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ሥራ

ፍቃድ ያላቸውና በመንግሥት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ከድረገጹ (website) አትመው ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል።

2. ተጫራቾች በተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡና የግብር መለያ ሰርተፍኬት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።

3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ምድብ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለገሐር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።

4. ተጫራቾች በምድብ አንድ ብር 24,000.00 (ሃያ አራት ሺህ ብር)፣ ለምድብ ሁለት ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር)፣ እንዲሁም ለምድብ ሦስት ብር 12,000.00 (አስራ ሁለት ሺህ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም ለዘጠና ቀናት የሚቆይ ቅድመ ሁኔታ ያላስቀመጠ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።

5. ተጫራቾች መወዳደሪያ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለገሐር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት በእለቱ ማለትም የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም በፋሲሊቲ ማኔጅመንት የስብሰባ አዳራሽ በሚከተለው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከፈታል። ምድብ 1 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት፣ ምድብ 2 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት እንዲሁም ምድብ ሦስት ከቀኑ 9፡15 ሰዓት

6. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

7. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር :-011-551 24 00 የውስጥ መስመር 217 ወይም በቀጥታ 011 550 49 31 መጠየቅ ይቻላል።

8. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 011-5512400 የውስጥ መስመር 262 ወይም በቀጥታ መስመር 011-5504931 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያ

ማክስ ቶፕ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንዲፈርስ አባላቱ በወሰኑትና አኛም በንግድ ህጉ አንቀጽ 264 መሰረት የሾሙን ስለሆነ ይኸው ታውቆ ለታህሳስ 9 ቀን 2011 ዓ.ም በተስማሙት መሰረት እና ባጸደቁት በንግድ አንቀጽ 264 መሰረት የማህበሩ ሂሳብ ኦዲተሮችን ስለመሾሙ በንግድ ህጉ አንቀጽ 502 መሰረት ገንዘብ ጠያቂዎቹ (ተቃዋሚ ካለ በ30 ቀን ውስጥ ) ከደጋፊ ሰነዶች ጋር በአጣሪው ቢሮ 5 ኪሎ መካነ የሱስ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 307 ስልክ ቁጥር 0911404989/0911404992 ጥያቄዎችን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማስታወቂያ

ሰለሞን እሸቴ ና ጓዶቹ የተመሰከረላቸው የሂሳብ አዋቂዎች እና በኢትዮጵያ የተፈቀደላቸው

ኦዲተሮች

የጨረታ ማስታወቂያአዲስ አበባ ክርስቲያን ቸርች የ2018 በጀት ዓመት አመታዊ ሂሳብ እንቅስቃሴዋን

ለማስመርመር የተመሰከረላቸው ኦዲተሮችን አወዳድራ ለመቅጠር ትፈልጋለች፡፡

ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የሙያ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ፣ የዘመኑን

ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN Number) ያላቸው መሆን

አለባቸው፡፡ በተጨማሪም የሚያቀርቡትን የዋጋ መጠንና ሥራውን ሠርተው

ለማቅረብ የሚፈጅባቸውን ጊዜ፣ የድርጅቶቻቸውን አጭር ታሪክ /ካምፓኒ

ፕሮፋይል/፣ የሥራ ልምዳቸውን ዝርዝር ሁኔታ እና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶችን

በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው ቢሮአችን ድረስ በአካል በመቅረብ መመዝገብ

ይችላሉ፡፡ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ

የካቲት 15 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት ብቻ የሚቆይ ሲሆን ተጫራቾች

ሰነዶቻቸውን በሚከተለው አድራሻ ማስገባት ይችላሉ፡፡ አዲስ አበባ ክርስቲያን

ቸርች የመ.ሣ.ቁ.100062፣ አዲስ አበባ ወይም በአካል ለሚያቀርቡ አራት ኪሎ

አድዋ መንገድ አራዳ ክ/ከተማ መሬት አስተዳደር ፊት ለፊት በሚገኘው ኤልሲ

ህንፃ 3ኛ ፎቅ የቢሮ ቁ.306 ማቅረብ ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ

ቁጥር፡-09 11 70 16 32 ወይም 09 12 96 25 78 መደወል ይችላሉ፡፡

አዲስ አበባ ክርስቲያን ቸርች

ማስታወቂያቤታ ፕሪንቲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር BETA PRINTING PLC በአራዳ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት በወረዳ 01 የቤት ቁጥር 5-510/A በህግ ሰውነት መብት የተሰጠው በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀፅ 7 ቁጥር 2መሰረት በንግድ መዝገብ ተመዝግቧል፡፡

በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያየማጂ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2011 ዓ/ም የበጀት ዘመን በወረዳው ማዕከል ሊያሰራ ላቀደው የፍርድ ቤት ግንባታ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡1.ደረጃ /ቢሲ /ጂሲ /BC4፣ GC4/ እና ከዛ በላይ የሆነ፡፡2.ተጫራቾች ሰነድ ለመግዛት በሚመጡበት ጊዜ ለበጀት አመቱ

የሚያገለግል የብቃት ማረጋገጫ፣ የንግድ ፍቃድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ እና ምስክር ወረቀት በማቅረብ ከቤ/ማ/ዞ/ፋይ/ጽ/ቤት የቢሮ ቁጥር 01 የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባችኋል፡፡

3.የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ በተገቢው ሁኔታ ማቅረብ የሚችል፡፡4.የጨረታ ማስከበሪያ 130,000 ብር (አንድ መቶ ሰላሳ ሺ ብር)

በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለበት፡፡5.ተጫራቾች የገዙትን ሰነድ /ፋይናንሻል እና ቴክኒካል/ ከላይ

የተዘረዘሩትን አስፈላጊ የሆኑትን መረጃዎች አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ለየብቻ በማሸግ እና በመፈራረም እና በጥቅል በሰም በታሸገ ፖስታ ሙሉ አድራሻ በመጻፍ እና በመፈረም ማቅረብ አለባቸው፡፡

6.እያንዳንዱ ፖስታ በሰም ታሽጎ ማህተም መምታት እና መፈረም ኦርጅናልና ኮፒ የሚል ፅሁፍ መፃፍ አለበት፡፡

7.ተጫራቾች በሁሉም የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶች ላይ የተጫራቾች ህጋዊ ወኪል ፊርማ እና እንዲሁም የድርጅቱ ማህተም መኖር አለበት፡፡

8.እያንዳንዱ ፖስታ የሚወዳደሩበትን የስራ ቦታ፣ የተቋራጩ አድራሻ እና የተወካዩን ስልክ ቁጥር በመግለጽ መጻፍ አለበት፡፡

9.ይህ ጨረታ በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ በማድረግ ማስገባት አለባቸው፡፡

10.ጨረታው የሚታሸገው ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ22ተኛው ቀን በማጂ ወ/ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ተወካዮቻቸው በተገኙበት ይታሸጋል፡፡

11.ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ22ተኛው ቀን በማጂ በቤ/ማ/ዞ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ከሰዓት በኋላ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ተወካዮቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

12.መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት የቤንች ማጂ ዞን ኮንስትራክሽን መምሪያ

የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያድርጅታችን ዲቨሎፕመንት ሥሩ አዳልት ኤንድ ነን-ፎርማል ኢዱኬሽን /ዳንፌ/የ2018 ዓ.ም ሂሳብ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል፡፡ድርጅታችን እ.ኤ.አ የ2018 በጀት ዓመት ሂሳብ በተመሰከረላቸው ኦዲተሮች ማስመርመር ይፈልጋል፡፡ከዚህ በታች የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉና ስራውን መስራት የምትፈልጉ የኦዲት ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5/አምስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ሰነድ በማስገባት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡1.የኦዲት ስራ ህጋዊ ፈቃድ የታደሰ2.የሙያ ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው3.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር4.የኦዲት ስራውን ሪፖርት የሚያስረክብበት የጊዜ ገደብ5.የኦዲት ስራውን ለመስራት የሚያስከፍለው ገንዘብ መጠንስልክ ቁጥር፡-0983350775/0915293372 አድራሻ መካኒሳ ቆሬ ወረዳ 2 ፊት ለፊት ሴሻይር ጊቢ

አዳልት ነን ፎርማል ኤዱኬሽን ኢትዮጵያ

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር አብብኢማቴልድ/ብ.ግ.ጨ/ኢግ-02/2011

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ድርጅት ጀኔራል ፍሌክሴብል ፋውንደሪ እና ኮምቦልቻ የኤሌክትሪክ እቃዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያየ አይነት የኤሌክትሪክ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡1.በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፡፡3.ከተጨማሪ ዕሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን

የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣4.ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ ከ1-3 የተጠቀሱትንና

የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣

5.የኤሌክትሪክ እቃዎች ዓይነትና አገልግሎት ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፣

6.ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ/ በመክፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት የመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናት ከኢንተርፕራይዙ ግዥ/ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡

7.ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ 200,000 /ሁለት መቶ ሺ ብር/ ሲሆን በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ወይም በኢንተርፕራይዙ ህጋዊ የጥሬ ገንዘብ መረከቢያ ደረሰኝ በመክፈል እና የከፈሉበትን ኮፒ ሰነዱ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡

8.ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ዋና እና ቅጅ በማለት ለኢንተርፕራይዙ ምርት ስራ አመራር ዋና የስራ ሂደት የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦትና ግዥ ክፍል ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ከተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ውጭ ዘግይቶ የሚደርስ የመጫረቻ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

9.ጨረታው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት በ21ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ላይ ይዘጋና ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በዚሁ ቀን 8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ይሁን እና የጨረታ መክፈቻው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተዘግቶ ይከፈታል፡፡ እንዲሁም በጨረታ ከፈታው ወቅት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በራሳቸው ፈቃድ ባይገኙ ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡

10.ኢንተርፕራይዙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህም ሲሆን ጨረታው በመሰረዙ ምክንያት ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ላወጡት ወጭ ኢንተርፕራይዙ ኃላፊነት አይወስድም፡፡

11.በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከኢንተርፕራይዙ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል metalindustry [email protected] በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058-3206768/0583209497 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፣

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ

የጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር፡-StP/NCB/FA/

PNCS/013/05/2011የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊንየም የሕክምና ኮሌጅ

ለአንድ ዓመት በሚቆይ የማዕቀፍ ስምምነት ለባለሙያዎችና ሠራተኞች የሚሆኑ የደንብ ልብስ ስፌት አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የሚገዙ የደንብ ልብሶች ዝርዝር፡-1. ሎት 01፡ የወንዶች ባለገበር ኮትና ሱሪ የስፌት አገልግሎት2. ሎት 02፡ የሴቶች ባለገበር ኮትና ጉርድ ቀሚስ የስፌት

አገልግሎት3. ሎት 03፡ የሕክምና ባለሙያዎች የደንብ ልብስ /ሸሚዝና ሱሪ/

የስፌት አገልግሎትበዚህ መሠረት የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟላ

ማንኛውም ሕጋዊ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡1. በዘርፉ የ2011 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፡፡2. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው3. የንግድ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ነምበር/ እና ታክስ ክሊራንስ

ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡5. በመንግስት ግዥ ለመሳተፍ በኤጀንሲው ድረ ገፅ በአቅራቢነት

መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡6. ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች

ከአሠሪው አካል የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ ቢያንስ አንድ /01/ ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ሁለት ዓመታት የተሠራና የበጀት መጠኑ ቢያንስ ብር 10,000 (አስር ሺ ብር) መሆን አለበት፡፡

7. ያለፈው ዓመት የተጫራቹ አማካኝ ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ብር 50,000 መሆን አለበት፡፡

8. ተጫራቹ ባለፉት ሁለት ዓመታት የነበረው አማካይ የተረጋገጠ ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ብር 35,000.00 መሆን አለበት፡፡

9. ተጫራቾች ለሁሉም የደንብ ልብስ ዓይነቶች ናሙናዎች ማቅረብ አለባቸው፣በሜትር ተለክተው ለሚቀርቡ ናሙናዎች ቢያንስ ግማሽ ሜትር ናሙና መቅረብ ያለበት ሲሆን ለሌሎች በቁጥር ለሚቀርቡ ናሙናዎች ቢያንስ አንድ ናሙና መቅረብ አለበት፡፡

10. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 16 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በኮሌጁ አስተዳደር ሕንጻ፣ የግዥ አስተዳደር ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 97 የማይመለስ ብር 150.00 /አንድ መቶ ሃምሳ ብር/በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡

11. ተጫራቾች ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን /አስራ ስድስተኛው ቀን/ ከሰዓት በኋላ እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ የመጫረቻ ሠነዳቸውን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡የጨረታው ሳጥኑም በ16ኛው ቀን ከሰዓት በኋላ 8፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዚሁ ቀን ከሰዓት በኋላ 8፡15 /ስምንት ሰዓት ከሩብ/ ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 16ተኛው ቀን /አስራ ስድስተኛው ቀን/የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው የሚከፈተው ከ16ተኛው ቀን ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ይሆናል፡፡

12. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፣ በባንክ ጋራንቲ ወይም በካሽ ቀጥሎ ባለው ሠንጠረዥ መሠረት ማስያዝ አለባቸው፡፡

የሎት ቁጥር የሎቱ መግለጫ የጨረታ ማስከበሪያ

መጠን (ብር)

ሎት 01 የወንዶች ባለገበር ኮትና ሱሪ የስፌት አገልግሎት 15,000.00

ሎት 02 የሴቶች ባለገበር ኮትና ጉርድ ቀሚስ የስፌት አገልግሎት 25,000.00

ሎት 03የሕክምና ባለሙያዎች የደንብ ልብስ (ሸሚዝና ሱሪ) የስፌት አገልግሎት

40,000.00

13. አሸናፊ ሆኖ የሚመረጠው ድርጅት በግዥ ትዕዛዝ የሚሰጠውን የደንብ ልብስ ስፌት አገልግሎት ሲያጠናቅቅ ኮሌጁ ስቶር ድረስ በራሱ ትራንስፖርትና ወጪ የማጓጓዝና በራሱ የጉልበት ሠራተኛ የማስገባት ግዴታ አለበት፡፡

14. ኮሌጁ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0112763531

ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊንየም የሕክምና ኮሌጅ

Page 20: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ማስታወቂያ52የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ የማንጎ

ፍራፍሬ ዘሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት

1.በዘርፉ የተሟላ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3.በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ

የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

4.በፍራፍሬ ዘር ማቅረብ ከዕፅዋት ዘርና ሌሎች ግብ/ጥራት ቁ/ኳ/ቅ/ባለሥልጣን

የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያለው

5.ስለዘሩ ደህንነት ዘሩ ከሚመጣበት ክልል ዕፅዋት ዘርናሌ/ግብ/ጥ/ቁ/ኳ/ቅ/

ባለሥልጣን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል

6.የጨረታ ማስከበሪያ ለተጫረተበት ዘር ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ

በተረጋገጠ ሲፒኦ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

7. አንዱ ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡

8.የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

9.የጨረታ ሰነዱን በብር 30.00/ሰላሳ ብር/ በመክፈል ከዞኑ ገንዘብ ኢኮ/ል/ት/

መምሪያ መግዛት ይችላሉ፡፡

10.ተጫራቾች ጨረታውን እንዳሸነፉ ጨረታ ያሸነፉበትን ጠ/ዋጋ 10 በመቶ

የውል ማስከበሪያ በማስያዝ አሸናፊው ማሸነፉ በተገለፀለት 5/አምስት/ቀናት

ውስጥ ውል መግባት ይኖርበታል፡፡

11.ማንኛውም ተጫራች የሚወዳደርበትን ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ በመሙላት

በፖስታው ላይ ስም አድራሻ በመጻፍ በመምሪያው ለዚሁ በተዘጋጀው

የጨረታ ሳጥን ውስጥ የጨረታው የመጨረሻ ቀን እስከ ከቀኑ5፡00ሰዓት

ድረስ ማስገባት ይኖርበታል፡፡

12.ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ

የሚውል ሲሆን በ16ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው

ባሉበት ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን

ይሆናል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ በመጨረሻው ቀን በ5፡00 ሰዓት ተዘግቶ 5፡

15ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡

13.መምሪያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል

የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

14.ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0331118571/0331114562/

ይደውሉ፡፡

የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ/ደሴ/

የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች፣ተሽከርካሪዎችናልዩ ልዩ ዕቃዎችን ለመሸጥ በድጋሚ የወጣ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 02/2011የጥቁር አባይ ኮንስትራክሽን አ/ማ/በሕግ በመፍረስ ላይ ያለ/በአዲስ አበባ፣ ሳሪስ ማዕከላዊ ጋራዥ፣ቃሊቲ፣ በአቃቂ ጠጠር ማምረቻ ፕሮጀክት ሳይት፣ በደቡብ ኦሞ ዞን ጅንካ ከተማ በበነታ ቀበሌ ፣የሚገኙትን የኮንስትራክሽን መሣሪያዎች፣ ተሽከርካሪዎች፣ እና የተለያዩ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ስለሆነም፡- 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ

በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሳሪስ ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ አጠገብ ከሚገኘው የአ/ማህበሩ ቢሮ ቁጥር 8 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረቶች የጨረታ ሰነድ በመያዝ ዘወትር በስራ ሰዓት ከአዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት ንብረት ክፍል የሚሰጠውን የመግቢያ ወረቀት በመያዝ መመልከት ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ከሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ አስር በመቶ (10%) በባንክ በተመሰከረለት ቼክ /ሲፒኦ/ በመ/ቤቱ ትክክለኛ ስም በማሰራትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ በፖስታው ላይ የተጫራቹን ስምና አድራሻ በግልጽ በመፃፍ እስከ ጨረታው መዝጊያ የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

4. በቂ የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) ያላስያዙ ተጫራቾችን ኮሚቴው ከጨረታው ይሰርዛል፡፡

5. የጨረታው ዋስትና ማስከበሪያው ለተሸናፊዎች የጨረታው ውጤት እንደፀደቀ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን ለአሸናፊዎች ግን የገዙበትን ዋጋ አጠቃለው ከከፈሉ በኋላ ይሆናል፡፡

6. የጨረታው አሸናፊዎች በውጤቱ መሠረት ክፍያ ከፈፀሙ በኋላ ያሸነፋባቸውን ንብረቶች በሚወጣው የማስረከቢያ ፕሮግራም መሠረት አንስተው ማጠናቀቅ አለባቸው፡፡ በፕሮግራሙ መሠረት ሳያነሱ ቢቀሩ ለሚፈጠረው ችግር መ/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአ/ማህበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ በዚሁ ቀን የካቲት 28ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. ድርጅቱ ስለአሻሻጡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 011 442 63 32

ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማኅበር

ለቢሮ አገልግሎት የሚውል በድጋሚ የወጣ የተለያዩ ዕቃዎች ግዢ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 003/2011መ/ቤታችን ቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ2011 ዓ.ም የስራ በጀት መገልገያ የሚሆኑ፡- ሎት 1 የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2 የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎች፣ ሎት 3 የተለያዩ የጎሚስታ አገልግሎት ሎት 4 የፅዳት እቃዎች ሎት 5 የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እቃዎች ሎት 6 መስተንግዶ ሎት 7 የመኪናዎች ጎማ ሎት 8 የተለያዩ አልባሳት ግዢ በጨረታ አወዳድሮ ለ2011 ዓ.ም መገልገያ የሚሆን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ይጋብዛል፡፡በመሆኑም ተጫራቾች፡-1.የዘመኑን የንግድ ፍቃድ የገበሩ ስለመሆናቸው ወይም ስለመታደሱ ማረጋገጫ

በማቅረብ2.ተጫራቾች በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ወይም ከአዲስ አበባ ከተማ

አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የእቃ አቅራቢዎች ወይም ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆናቸው የምስክር ወረቀት አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3.በሚጠየቀው መሠረት ለጨረታ የተወዳደሩበትን ጥራት ያለው ያሸነፈበትን እቃ በተሰጠው የጊዜ ገደብና ተወዳድሮ ባሸነፈበት በውሉ መሰረት ማቅረብ የሚችል

4.ለዚሁ የተዘጋጀውን ለግዢ የተመረጡ ዕቃዎችን ዝርዝር መግለጫ የያዘ ህጋዊ የጨረታ ሰነድ ቢሮ ቁጥር 10፣12፣6 ድረስ በመቅረብ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናቶች ውስጥ እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ የተዘጋጀው ሰነድ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛትና በተባለው ቀን ለጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡

5.ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እቃዎች ሎት 1 3000.00 ብር ሎት 2 18000.00 ብር ሎት 3. 500.00 ብር ሎት 4 11000.00 ብር ሎት 5 1800 ብር ሎት 6 500 ብር ሎት 7 1200 ሎት 8 1000 የጨረታ ማስረከቢያ በባንክ የተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

6.አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት መ/ቤቱ ባወጣው ውል ለመዋዋል እና በውል መሠረት ተጠያቂነትን መቀበል ይኖርበታል፡፡

7.አሸናፊ ሆኖ የቀረበ ተጫራች በሰነዱ ላይ በሰፈረው ውል መሠረት በተገለጸው ቀን አጠናቆ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

8. ጽ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት እንዳለው የተጠበቀ ነው፡፡

9.ተጫራች ባሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10% የመልካም የስራ ማስፈፀሚያ ዋስትና/ፐርፎርማንስ ቦንድ/ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

10. በሌሎች ተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ እና በሰነዶች ላይ ስርዝ ድልዝ ማድረግ ተቀባይነት የለውም፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ከላይ በዝርዝሩ በተገለፀው መሠረት ለማወዳደር የምትፈልጉ እና በሚቀርበው ውል መሠረት ለማቅረብ በደንቡ መሠረት መጫረት የምትችሉ መሆኑን በግልጽ በማመልከት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 01-15-53-92-30/01-1-550-87-39/09 11 89 56 76 በአካል ቀርቦ ቢሮ ቁጥር 10/12/06 መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ

Page 21: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ጥሪና ጨረታ ማስታወቂያ6የጨረታ ማስታወቂያ

ደቡብ ክልል ትም/ቢሮ NCB የጨረታ ቁጥር 011የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ትምህርት ቢሮ በመደበኛ በጀት በመጠቀም ለ2011 በጀት

ዓመት አገልግሎት የሚሆን፡-

1. የቪዲዮ ካሜራ ግዥ በድጋሚ

2. የስፖርት ቁሳቁስ ግዥ እና

3. የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም በመስኩ የተሰማሩ የንግድ

ድርጅቶችን ማወዳደር ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት፡-

1. በግብር ከፋይነት ተመዝግቦ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለውና ተጨማሪ

እሴት ታክስ የከፈሉበትንና የተመዘገቡበትን የምዝገባ ወረቀት የዘመኑን

የግብር ግዴታውን የተወጣ መረጃ ፎቶ ኮፒ አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅበታል።

2. የንግድ ፍቃዳቸውን የምዝገባ ሠርተፍኬታቸውን የዘመኑን ያሳደሱ እንዲሁም

ለተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ትምህርት ቢሮ ቁጥር 102

በመቅረብ ለሥራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዱ ብር 30.00/

ሠላሳ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ

15 ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ።

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የአንዱን ዋጋ ሞልተው ኦርጅናል እና ኮፒ ለይቶ

በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በቢሮ

ቁጥር 102 ለዚህ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

4. ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና በእያንዳንዱ በጨረታ መመሪያ ላይ ባለው

መሠረት የጨረታ ዋስትና /CPO/ ወይም የባንክ ጋራንቲ ማቅረብ አለባቸው።

5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ

ቀናት ቆይቶ በ16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ሰዓት

ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

6. 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው

ሰዓት ይከፈታል።

7. መ/ቤቱ በጨረታው ላይ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ

ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0462209637 መጠየቅ ይችላሉ።

የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት/ትም/ቢሮ

ማስታወቂያ ሻጭ ፡- ወ/ሮ አዛለች ወ/ሐዋሪያት ሀይሉ

አድራሻ፡- ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር 1385

ገዥ፡- ወ/ሪት መቅደስ ሹሜ ነጋ

አድራሻ፡- ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 262

በአዲስ አበባ ከተማ ወረዳ 01 የቤት ቁጥር 184 የሚገኘውን በቲን ቁጥር

0000862064 ንግድ ምዝገባ ቁጥር AA/AK/W01/1/000689/2005

የንግድ ሥራ ፈቃድ ቁጥር AA/AK/01/2/14/671/1565664/2007

የተሰጠበት ቀን 14/6/2005 ዓ.ም የንግድ ድርጅት ስለገዛኋቸው ተቃዋሚ ካለ

በ15 ቀን ውስጥ ወረዳ 01 ንግድና ኢንዱስትሪ እንዲቀርቡ እጠይቃለሁ።ወ/ሪት መቅደስ ሹሜ ነጋ

የኦዲት ሥራ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ቀዶ ሕክምና ማህበር በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማህበራት አዋጅ መሠረት የኢትዮጵያ የሙያ ማህበር ሆኖ ነሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 0521 ከኤጀንሲው ፍቃድ አግኝቶ የሚሠራ ድርጅት ነው።ማህበሩ የ2008 በጀት ዓመት ሂሳብ ለማስመርመር /ኦዲት ለማስደረግ/ ይፈልጋል።በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን መሟላት ያለባቸው መስፈርቶችም፡-• የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣• በሙያ ብቃትና ሕጋዊነት ታውቀው በመንግሥት የተመዘገቡ፣• የዘመኑን ግብር ከፈለው በ2010 ዓ.ም በጀት ዓመት ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣ • የኦዲቲንግ የሥራ ልምድ ያላቸው፣• የተመሰከረለት የሂሳብ አዋቂዎች ሠርተፍኬት ያላቸው፣• የታክስ መለያ ቁጥር/ያላቸው መሆን አለባቸው።ተወዳዳሪዎች ለአገልግሎት የምታስክፍሉትን ዋጋና ሥራውን ሠርታችሁ የምታስረ ክቡበትን ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ወስጥ የሙያ ደረጃችሁንና ሕጋዊነታችሁን የሚገልጹ ማስረጃዎች በማያያዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ እንድታመለክቱ እናስታውቃለን።አድራሻ፡- በአፍሪካ ሕብረት ዋና መ/ቤት ዋናው የመግቢያ በር ፊት ለፊትየኢትዮጵያ ሐኪሞች ማህበር ቅጥር ግቢ ውስጥስልክ ቁጥር፡- 251 911 68 02 63 251 911 59 62 85

የኢትዮጵያ ቀዶ ሕክምና ማህበር

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ግ/ጨ/ቁ 4/2011

የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን የሜዳልያና ባጅ ማምረቻ ፋብሪካ ለፋብሪካው

አገልግሎት የሚውሉ በጨረታ ሰነዱ በሚገለጸው ዝርዝር መረጃ መሠረት በግልጽ

ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ፡-

ሎት 1. የተለያዩ የፋብሪካ ዕቃዎች

ሎት 2. የቢሮ ፈርኒቸር እና ኢኪዮፕመነት

ሎት 3. የተለያየ ቀለም ያላቸው ሪቫኖች

ሎት 4. የሜዳልያ መያዣ ቦክሶች

ሎት 5. አሲዶችና ኬሚካሎች

ሎት 6. ሴፍቲ ዕቃዎችና የሠራተኛ ጫማ

ሎት 7. የስቴሽነሪ ዕቃዎች የጽዳት ዕቃዎች እና የመኪና ጎማ

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች ጨረታው ላይ

እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣

2. የግብር ከፋይ የምዝገባ ሠርተፊኬት ያለው፣

3. የንግድ ፈቃድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት እና የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር

ወረቀት ያለው፣

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን

ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን

የሜዳልያና ባጅ ማምረቻ ፋብሪካ ስም ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ሳይጨምር 10% የውል

ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

6. ከላይ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ለማቅረብ የምትወዳደሩ ተጫራቾች በአማርኛ

የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በብር 100.00/ አንድ መቶ/ ብር በመግዛት

መወዳደር የምትችሉ ሲሆን፤ የጨረታ ሰነዶቹን በሙሉ በታሸገ ኤንቨሎፕ

ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ለያይቶ /ለየብቻ/ በማድረግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን

ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።ዋናውን ፎቶ ኮፒ ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታ

ውጪ ይሆናል።

7. በሎት 3 ላይ የሚወዳደሩ ተጫራቾች ቴክኒካልና የፋይናንሽያል የጨረታ

ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒ ለየብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። CPO ከኦሪጅናል

የፋይናንሽያል ሰነድ ጋር አብሮ ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል። ይሄንን ያላሟላ

ተጫራች ከጨረታ ውጪ ይሆናል።በተጨማሪም ከ150 ሳ.ሜ እስከ 200

ሳ.ሜ ድረስ ርዝመት ያለው ሪቫን ከኦሪጅናል የቴክኒክ ሰነድ ጋር አብሮ

መቅረብ አለበት።

8. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15

ተከታታይ የሥራ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆይና በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30

ታሽጎ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ

3፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል።

9. ተጫራቾች ናሙና ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርባችኋል።

10. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል

የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- ሜክሲኮ አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ ቅድስተ ማርያም

ዩኒቨርሲቲ ፊት ለፊት የህብረት ማኑፋክቸሪንግ ማሽን ግንባታ ኢንዱስትሪ ግቢ

ውስጥ ።

ስልክ ቁጥር፡- 0115-58-17-56 ወይም 0115-15-56-22

በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን የሜዳልያና ባጅ ማምረቻ ፋብሪካ

ተ.ቁ የግብአቱ ዓይነት መለያ ቁጥር

መለከያ አስተያየት

ጠጠር 01 ሜ.ኩ ከታወቀ የማምረቻ ቦታ

ጠጠር 02 ሜ.ኩ ከታወቀ የማምረቻ ቦታ

አሸዋ ሜ.ኩ ከወራቤ፣ ከአላጌ፣ ከሶደሬ

1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሞልተው ሲያቀርቡ በዘርፉ የተሰማሩበትን የታደሰ

እና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የንግድ ፍቃድ የተ.እታ. ተመዝጋቢነት

የምስክር ወረቀት የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይ መለያ

ቁጥር (Tin No.) ማቅረብ አለባቸው።

2. ተጫራቾች በቀን በአነስተኛ አሸዋ 1140 ሜኩ 01 ጠጠር 500 ሜ.ኩ 02

ጠጠር 600 ሜ.ኩ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3. ማንኛውም ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት

አይቻልም።

4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ሰባት

የሥራ ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ የካቲት 25 ቀን

2011 ዓ.ም 10፡00 ሰዓት ድረስ ዋናው መ/ቤት ኮንትራት አስተዳደርና

ጨረታ ክፍል ማስገባት አለባቸው።

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከማስገባታቸው በፊት በግንባር ቀርበው

ስለሚያቀርቧቸው ግብዓቶች ሁኔታ ዝርዝር ሁኔታ የያዘውን ሰነድ ካለምንም

ክፍያ መውሰድ ይችላሉ።

6. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ አጠራጣሪ

ቁጥሮች ወይም ተረስተው ያልተሞሉ ቦታዎች በጨረታው ተሸናፊ ሊያደርጉ

ይችላሉ።

7. ማንኛውም ተጫራች ትራንስፖርት ከራሱ ቢሆን ግብዓቶቹን ከምርት ቦታ

ቃሊቲ ባቺንግ ፕላንት ዩኒት ድረስ የሚያጓጉዙበትን ዋጋ በሜ.ኩብ (M3)

ማቅረብ ይኖርበታል።

8. ተጫራቾች ለምርት መጓጓዣ የሚያቀርቧቸው ገልባጮች በአነስተኛው

16 ሜ.ኩ የሚጭኑ መሆን ይኖርባቸዋል።

9. ማንኛውም ተጫራች የአሸዋ ምርቱን የሚያቀርበው ከወራቤ ከአላጌ እና

ከሶደሬ አካባቢ መሆን ይኖርበታል።

10. የግብአቶቹ የጥራት ደረጃ ድርጅቱ በሚያወጣው መስፈርት መሠረት

የሚያልፍ መሆን ይኖርበታል።

11. የቅድመ ክፍያ ጥያቄ አይስተናገድም።

12. ለጨረታው ተገቢውን ማስረጃ ያላሟላ ተጫራች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ

ከጨረታው ውድድር ውጪ ሊሆን ይችላል።

13. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ

ነው።

ማሳሰቢያ፡- ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር- 0930098565 ወይም

0935998633 መጠቀም ይችላል።

ዱግዳ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

የጨረታ ማስታወቂያቃሊቲ ባቺንግ ፕላንት ዩኒት ግልጽ ጨረታ 001/2011

ድርጅታችን ዱግዳ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሥሩ ለሚገኘው የቃሊቲ ባቺንግ ፕላንት ዩኒት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የኮንክሪት ማምረቻ ግብአቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

Page 22: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ ዘመን 7

ዓለም አቀፍ ዜና

ታምራት ተስፋዬ

ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ጣሊያንና ፈረንሳይበወረት ሳይሆን በእውነተኛ ፍቅር የታሰረ አንድነትመስርተው ያለፉትን ስምንት አስርት ዓመታት ዘልቀዋል።የአውሮፓ ህብረት መስራች፤ የሰሜን አትላንቲክ ቃልኪዳን ወይም ኔቶ እንዲሁም የቡድን ሰባት አባል አገርበመሆንም በጋራ ተሳስረው፤ ለጋራ ጥቅምና ደህንነትአብረው ሰርተዋል።ካለፉት ዓመታት ወዲህ ግን በቀድሞዎቹ ወዳጆች

መካከል የፍቅር ሰንሰለቱ ተዳክሟል። በተለይ ፖለቲካዊግንኙነታቸው ነፋስ ገብቶበት ወደ መቃቃር ተሸጋግረዋል።ይህ መቃቃር እውን መሆን የጀመረውም የአውሮፓህብረት መስራችና ሶስተኛዋ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤትበሆነችው ጣሊያን ባለፈው ዓመት አዲስ የጥምር መንግስትከተመሰረተና «የፋይቭ ስታር» ንቅናቄ ወደ ስልጣንከመጣ አንስቶ ነው።በአሁን ወቅት ሁለቱ አገራት የማይስማሙባቸው

ብዙ ልዩነቶች አላቸው። በተለይ የጣሊያን ፖለቲከኞችበፈረንሳይ ላይ የሚያቀርቧቸው ትችቶች በርካታ ናቸው።ከሁሉ በላይ አፍሪካዊቷ አገር ሊቢያ፣ የሁለቱ ድንበርተጋሪ አገራት የፍልሚያ መነሾ ስትሆን፤ የወቅቱ የጣሊያንፖለቲከኞች ከስምንት ዓመታት በፊት በሊቢያ ምድርየሆነው ሁሉ የፈረንሳይ ጥንስስ መሆኑን ይስማሙበታል።ፈረንሳይ በአፍሪካ የምታራምደውን ፖሊሲ የአንድ

ወገን ተጠቃሚነትን አጉልቶ የሚያሳይ ነው፤ በሊቢያሰላም እንዲሰፍን ፍላጎት የለውም፡ ፡ ምክንያቱም ሀገሪቱሰላም ከሆነች የነዳጅ ዘይት ፍላጎቷን ማሟላት አትችልምሲልም ይወቅሳል።ከሁሉ በላይ የሁለቱ አገራት ፍጥጫ መነሾ ለመሆን

የበቃው ግን በሜዲትራኒያን ባህር ስደተኞችን በማዳንተግባር የተሰማራቸው አኳሪየስ መርከብ የጫነቻቸውንስደተኞች በጣሊያን ወደብ ለማውረድና መልህቋንለመጣል በሮም በኩል ፈቃድ መከልከሏንም ተከትሎ ነው።በስደተኞች ጉዳይ ከህብረቱ አባል አገራት የተለየ

አቋም የያዙት የወቅቱ የጣሊያን ፖለቲከኞች ይህን ውሳኔማሳለፋቸውን ተከትሎም፤ ስደተኞችን ያሳፈረችውመርከብ ማረፊያ ፍለጋ ቆይታ የኋላ ኋላ ወደ ፈረንሳይማርሴይ ወደብ ብታቀናም በፓሪስም ቢሆን ፈቃድአላገኘችም።ይህ የፈረንሳይ ተግባር ውሎ ሳያድር የወቅቱ ዋነኛ

አነጋጋሪ የፖለቲካ ጉዳይ ለመሆን መብቃቱን ተከትሎምኢማኑኤል ማክሮን ምንም እንኳን በይፋ የሮምፖለቲከኞችን ባይወርፉም በመላ አውሮፓ ብሄርተኞችንናአቀንቃኞች ማቆጥቆጣቸውን ለመናገር ደፍረዋል።ይህን የሰሙት የጣልያን የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር

ማቴዎ ሳልቪኒ ታዲያ ለዚህ መልስ ለመስጠት ጊዜአላባከኑም። ‹‹ማክሮን መልካም ሰው ቢሆን በሺዎች

የጣሊያንና ፈረንሳይ ፍልሚያ

የሚቆጠሩ ስደተኞቹን በመቀበል ምግባሩን ያሳይ ነበር»በማለት ለፓሪስ ትችት መልስ ሰጥተዋል።በአገራት መካከል በወቀሳና በመወራረፍ የተጀመረው

ግብግብ አዲሱ የጣልያን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርናፋይቭ ስታር ሙቭመንት መሪ ሉዊጂ ዲማዮ «አፍሪካውያንአገራቸውን ለቀው ለስደት የሚዳረጉት በአንዳንድየአውሮፓ አገራት ምክንያት ነው፤ ፈረንሳይ ከዚህ ሁሉዓመታት በኋላም አፍሪካን ቅኝ መግዛቷን አላቋረጠችም»ሲሉ አስተያየት ከሰጡ በኋላ ይበልጡኑ ግሏል።ከዚህ በተጓዳኝ፤ ሳልቪኒም በመጪው የአውሮፓውያን

ምርጫ የፈረንሳይ መራጮች ከመጥፎው ፕሬዚዳንትኢማኑኤል ማክሮን ነፃ ማውጣት እንዳለባቸውና ይህምእንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው ሲናገሩ መደመጣቸውዲማዮ በፈረንሳይ የሚካሄደውን ጸረ-መንግስት ተቃውሞእንደሚደግፉና የማክሮን ተቃዋሚዎች ጋር መወያየታቸውበአገራቱ መካከል በተለኮሰው እሳት ላይ መጠኑ የበዛ ነዳጅአርከፍክፎበታል።ይህ የሮም ፖለቲከኞች ተደጋጋሚ ትችትና ወቀሳ

እያደር ሰላም የነሳት ፈረንሳይ ታዲያ መሰል ተግባርበጎረቤት አገራት መካከል ተቀባይነት እንደሌለውናየአውሮፓ ህብረት መርህም የሚፃረር መሆኑን በማስረገጥ«ጣሊያን በውስጥ ጉዳዬ ጣልቃ እየገባች ነው፤ ይህንደግሞ ፈፅሞ ልታገሰው አልችልም ስትል» ተደምጣለች።ከዚህ ተሻግራም ሮም የሚገኙትን አምባሰደሯን በመጥራት

ያልተጠበቀ እርምጃ የወሰደች ሲሆን፤ ይህም ተግባርምእኤአ 1940 ወዲህ የመጀመሪያው ነው ተብሎለታል።የፈረንሳይ መንግስት ቃል አቀባይ ቤንጃሚን ግሪቮክስ፣

አገራቸው ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው ጣሊያን ለወራትስደተኞችና ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎችን በተመለከተመሠረተ ቢስ ውንጀላ በማካሄዷ ነው፡ ፡ የጣሊያን ሰሞንኛተግባር የአውሮፓውያንን ህብረት መዋጥን ያለመ የሰነፍዲፐሎማሲ ውጤት ነው፡ ፡ እናም የህብረቱ አባል አገራትለዚህ የወረደ ተግባር ተገቢውን አፀፋ ሊመልሱ ይገባልሲልም አስታውቋል።ይህን የሰሙት ሳልቪኒም፣ ‹‹ምንም እንኳን ፖለቲካዊ

አለመግባባቶች ቢፈጠሩም በሁለቱ ሀገራት መካከልያለውን ግንኙነት አያበላሹትም፡ ፡ ›› በማለት ነገሩንማለዘብን መርጠዋል። ከፓሪስ አለቃ ጋር ለመመካከርበእግራቸው ሳይቀር ለመሄድ ዝግጁ ስለመሆናቸውአሳውቀዋል።ከሁሉ በላይ ለሁለቱ የአውሮፓ ህብረት መስራች

አገራትና ፖለቲከኞች ሽኩቻ ዋነኛ ምክንያትም ቀጣዩየአውሮፓ ፓርላማ ምርጫም መሆኑም ይነሳል።በእርግጥም ሁለቱ አገራት ህብረቱን አስመልከቶየሚያራምዱት ሃሳብና አቋም የየቅል ነው። ማክሮንበተለይ በአውሮፓ ህብረት የኢኮኖሚ ለውጥ ዘዋሪመሃንዲስ በመሆን ከፊት የተሰለፉ ሰው ናቸው።ብራስልስም ቢሆን የሰውየውን የለውጥ እንቅስቃሴ

በአድናቆትና በበጎ ጎኖ በመመልከት አስፈላጊው ድጋፍለመስጠት አልቦዘነም።ፋይቭ ስታር ሙቭመንት በሌላ በኩል፤ ጣሊያንን

ከህብረቱ እንድትፋታ በተለይም አገሪቱ የቀድሞ መገበያያገንዘብ ሊራን ዳግም እንድትጠቀም፤ የአውሮፓ ህብረትየበጀት ህገ ደንቦችን እንዲለወጡ እንዲሁም የኢኮኖሚፖሊሲ አስተዳደርና መዋቅር እንዲሻሻል ፍላጎት አለው።ማክሮን በህብረቱ አገራት መካከል ጠንካራ የውጭ

ደህንነት፣ የወታደር፣ የኢኮኖሚ ትብብር እንዲኖር ፍላጎትአላቸው። የፋይቭ ስታር አቀንቃኞች በሌላ ጎንከአውስትራሊያ፣ ከፖላንድና ከሃንጋሪ አጃቢዎቻቸውጋር ለህብረቱ ጀርባ ስለመስጠት የሚዳዱ ናቸው።ይህ በሆነበት ታዲያ ወቅታዊው ሁለቱ ወገኖች ሽኩቻ

ለአውሮፓው ፓርላማ ምርጫ ድምፅ የተቃርኖ ሃሳባቸውናአጀንዳቸው ተቀባይ ለማድረግና በተለይ የጣሊያንፖለቲከኞች በማክሮን የአውሮፓ ህልም ላይ ጫናለማሳደር የወጠኑት ዘዴ ነው የሚሉም ተበራክተዋል።የአገራቱ ልዩነትና የሽኩቻቸው ተልዕኮ ምንም ይሁን

ምን በመካከላቸው ያለው ልዩነትና መቃቃር እያየለየመምጣቱ ግን በርካቶች መጪውን እንዲሰጉያስገድዳቸው ጀምሯል። በዚህ ረገድ ሰፊ ሃተታ የሰራውየሲ.ኤን.ቢ.ሲው ዴቪድ ሬይድ፤ ‹‹በአሁን ወቅት የሁለቱአገራት ወዳጅነት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት ተቀይሯል። ይህም መጪውን

አሳሳቢ ያደርገዋል» ብሏል።የ ዘ ኢንዲፔንደንቱ ጃ ኪም ሴንጉብታ «የብሪታኒያ

ከአውሮፓ ህብረት የመፋታት ፖለቲካዊ ውጥረት በላይየወቅቱ ዋነኛ የአውሮፓውያኑ ራስ ምታት ሁለቱ ድንበርተጋሪ አገራት ትኩሳትና በመካከል ያለው እሰጣ ገባ ነው››ሲል አስነብቧል።

በሁለቱ አገራት መካከል ያለው እሰጣ ገባም

መቋጫውን ከማግኘት ይልቅ እያደር እየጋለ መምጣቱን

ያመላከተው ዘገባው፤ ይሁንና ይህ ጡዘት እያደር በጋለ

ቁጥር ቀጣዩን የአውሮፓ ፖለቲካዊ ካርታ የማሳየት

አቅሙ ግዙፍ እንደሚሆንም ግምቱን አስቀምጧል።

የጋርዲያኗ ናታሊ ኑጋያርዴ በበኩሏ፤ ‹‹በሳልቪኒና

ዲማዮ ጥምረት ማክሮን ላይ የሚቃጡ ትችቶችና ከፓሪሱ

የሚመለሱ አፀፋዎቹ በሙሉ ቲያትር ናቸው፤ ፍጥጫው

ያለመጠን መጋነን የለበትም፡ ፡ ይሁንና ውጥረቱ እያደር

ከናረ ለአውሮፓውያን ህልውና አደገኛ ነው» ብላለች።

የፎርብሷ አናሊሳ ጊራርዲ በበኩሏ፤ በሁለቱ አገራት

መካከል ያለው ፍልሚያ መቋጫውን እስካላገኘ በተለይ

በኢኮኖሚ ረገድ የሚኖረው ጫና እጅጉን ከሚታሰበው

በላይ የላቀ ስለመሆኑ አትታለች። እንደ ዘገባው ከሆነም፤

ሁለቱ አገራት በኢኮኖሚ ግንኙነት ረብጣ ቢሊየኖችን

የሚዘወር ነው። በ2017 ብቻ 76 ነጥብ 6 ቢሊዮን

ፓውንድ የንግድ ልውውጥ ተካሂዷል። በተለይ ፈረንሳይ

በጣሊያን ምድር በመገኘት ብልጫ ያላት ሲሆን፤ ከ1

ሺ 900 በላይ የንግድ ተቋማትና ከ250 ሺ በላይ

ሰራተኞችን ትዘውራለች።ወቅታዊው የአገራቱ ፍጥጫ ታዲያ ይህን የኢኮኖሚ

አጋርነት በእጅጉ እንደሚያዳክመውና በተለይም ከጣሊያንቱሪን እስከ ፈረንሳይ ሊዮን የሚዘረጋው የፈጣን ባቡርዝርጋታ ፕሮጀክትን ጨምሮ የሌሎች ፐሮጀክቶች እጣፈንታም አደጋ ውስጥ እንደሚወድቅ ያመላከተውዘገባው፤ አገራቱ ፖለቲካዊ ጥቅማቸውን ሳይሆን የነገኢኮኖሚያዊ ኪሳራቸውን ለማስቀረት ግንኙነታቸውንማደስ ግድ ይላቸዋል ብሏል።የሁለቱ አገራት መጪውን ታሳቢ በማድረግ

ከሽኩቻቸው መታቀብ ከሁለንተናዊ ግንኙነታቸውመቀጠል ባሻገር በተለይ ለአውሮፓውያኑ አንድነትመቀጠል ወሳኝ መሆኑ የተሰመረበት ሲሆን፤ ልዩነቶችንለማጥበብም በጣሊያንም ሆነ ፈረንሳይ መሪዎች በኩልየአቋም ለውጥ ሊመጣ ግድ እንደሚል ተመላክቷል።ከቀናት በፊት የፈረንሳዩ ኢማኑኤል ማክሮንና የጣሊያኑ

አቻቸው ሴርጊዮ ማታሬላ የሁለቱ አገራት ግንኙነትለሁለቱም ጠቃሚ ስለመሆኑና ልዩነቶችን ማጥበብበሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ. በስልክ መክረዋል መባሉ፤አገራቱ የጥል ግድግዳን አፍርሰው የጥላቻና የመቃቃርመጋረጃን እንደሚቀዱ ተስፋን ሰጥቷል።

የሁለቱ አገራትፖለቲከኞችበቃላትውርርፍተወጥረዋል።

Page 23: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

አዲስ ዘመን ማክሰኞ የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም8 ማስታወቂያ

ማስታወቂያቤዛዊት ረጋሳ በልዳ በ8/6/2011 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ቁጥሩ GE/18744

የሆነ የባለሙያ መታወቂያ የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው ከመሥሪያ ቤታችን

የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል።

በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር GE/18744 የሆነ የዲዛይን ባለሙያ

መታወቂያ ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን በዕዳ ይዤዋለሁ

የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን

ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጫ እና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ ይቅረብ። በተሰጠው

ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የምንሰጥ መሆኑን

እንገልጻለን።

የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የጨረታ ማስታወቂያጨረታ ቁጥር EEP/OP/NCB/03/2011

• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ግዥውንመፈፀም ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

• ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢየሆኑ መሆን አለባቸው።

• ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ዋናው መ/ቤት በድሉ ህንጻአጠገብ ኮሜርስ ጀርባ በሚገኘው መባ ህንጻ ምድር ቤት ቢሮ ቁጥር 02 ፕሮኪዩርመንት መምሪያ የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

• ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጹትን ዕቃዎች በሚመለከት የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ዝርዝር በታሸገ ኤንቨሎፕየጨረታ ቁጥር EEP/OP/NCB/03/2011 የሚል ምልክት በማድረግ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው መሠረት ማቅረብይኖርባቸዋል።

• ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን ግዥ መወዳደር ይችላሉ።

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ብቁ አመልካቾችን

አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል።

ማስታወቂያፍቅረማሪያም ጌታ ከበደ በ6/6/2011 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ የሥራ ተቋራጭ

የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት የጠፋባቸው መሆኑን ገልጸው ከመሥሪያ ቤታችን

የተሰጣቸው ስለመሆኑ እንድናረጋግጥላቸው ጠይቀዋል።

በዚህም መሠረት ለአመልካቹ የምዝገባ ቁጥር CON/11051 የሆነ የሥራ ተቋራጭ

የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት ከመሥሪያ ቤታችን የተሰጣቸው መሆኑን እያረጋገጥን

በዕዳ ይዤዋለሁ የሚል ተቃዋሚ ካለ እስከ 15 ቀን ድረስ በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች የብቃት ማረጋገጫና ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ድረስ

ይቅረብ። በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ባይቀርብ ተለዋጭ የምዝገባ ምስክር ወረቀት

የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

የንግድ ስም ስያሜቢንያም ንጋቱ ገብረዩሀንስ ብለው ላቋቋሙት ግለሰብ ነጋዴ « ውድ ማርክ ፈርኒቸር»

(WOOD MARK FURNITURE) በሚል ስም እንዲታወቅላቸው አመልክተዋል።

ተቃዋሚ ካለ የጋዜጣ ማስታወቂያ በወጣ በ15 ቀናት ውስጥ የተጠቀሰው የንግድ

ስም በመዝገብ እንዳይገባ የሚያስችል ማስረጃ ለንግድ ሚኒስቴር ካላቀረበ ስያሜውን

የምንመዘግብ መሆኑን እናስታውቃለን።

በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያየአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2011 በጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን፡ -

1ኛ ለሸቀጣ ሸቀጥና ለቀላል ምግብ ሽያጭ የሚውሉ ንግድ ቤቶች ኪራይ

2ኛ የሚኒባስ መኪና ኪራይ

3ኛ የምግብ ቤት ምግብ ማብሰያ (Heating Element) ጥገና ዕቃዎች

4ኛ ደረጃውን የጠበቀ ሌዘር ቦርሳዎች ከነህትመት፣ ደረጃውን የጠበቀ እስኪሪቢቶዎች

ከነህትመት ማስታወሻ ደብተሮች ከነህትመት እና ክሪስታል ፕሌት

5ኛ. የኦርጅናል ዲግሪ መሥሪያ ወረቀት (በድጋሚ)

6ኛ.የፎቶ ኮፒ እና የፕሪንተር ቀለሞች

7ኛ . የቢሮ፣ የጠረጴዛ እና አቅጣጫ ጠቋሚ ጽሑፎች በግልጽ ጨረታ የግዢ ዘዴ

ተጫራቾችን በማወዳደር ግዢ መፈጸም ይፈልጋል፡ ፡

በመሆኑም ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ሰነዶቻቸውን

ከመወዳደሪያ የጨረታ ሰነድ ጋር፣

ሀ/ በዘመኑ የታደሰና በዘርፉ አግባብነት ያለው ህጋዊ የንግድ የሥራ ፍቃድ እና

የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣

ለ/ የግብር ከፋይነት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት (TIN)፣

ሐ/ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣

መ/ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ስለግብር አከፋፈል የሚገልጽ በጨረታ ላይ ለመሳተፍ፣

የሚያስችል የታክስ ክሊራንስ ማረጋገጫ፣

ሠ/ በመንግሥት የዕቃና የአገልግሎት ግዢዎች ላይ ለመሳተፍ በመንግሥት ግዢ

ኤጀንሲ ድረ ገጽ ላይ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡ ፡

1ኛ. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከታች በተገለጸው አድራሻ በዩኒቨርሲቲው

ፕሮጀክት ፋይናንስ ክፍል የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል

ዘወትር በሥራ ሰዓት ኮምፓውንድ ሰርቪስ ሕንጻ ቁጥር 106 ግዢና ንብረት

አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 04 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።

2ኛ. ከ1 -7ኛ ለተጠቀሱት የግዢ ዓይነቶች የጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አባሪ አድርገው

የተጠየቁትን ማስረጃዎች በማሟላት የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በሁሉም

ገጾች ላይ በማኖር ለፋይናንስ መወዳደሪያ ኦርጂናልና ኮፒ ለየብቻ በማድረግ

የታሸጉ ፖስታዎችን መመለስ ይኖርባቸዋል፡ ፡

3ኛ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ

የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይንም ለ90 ቀናት የሚቆይ የባንክ ዋስትና (ጋራንቲ) በአዳማ

ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስም አዘጋጅተው ከጨረታ ሰነዱ ጋር አባሪ

አድርገው በተሰጠው ስፔስፊኬሽን ላይ በመሙላትና የድርጅቱን ማህተምና

ፊርማ በሁሉም ገጾች ላይ በማኖር ኦርጂናል እና ኮፒ ፖስታዎችን በሰም በታሸገ

በተለያዩ ፖስታ በማድረግ መመለስ ይኖርባቸዋል፡ ፡

4ኛ. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ

በ16ኛው ወይም በ17ኛው ካላንደር ቀን የሚከፈት ይሆናል (በጨረታ ሰነድ

የመጀመሪያው ገጽ ላይ ይመልከቱ)፡ ፡

ተጫራቾች የመወዳደሪያ የጨረታ ሰነዱን ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን

ውስጥ ማስታወቂያው ይፋ ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ ጨረታው እስከሚታሸግበት

ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነዱን ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ መመለስ

ወይንም ማስገባት ይችላሉ፡ ፡

ጨረታው የሚከፈትበት 16ኛው ወይም 17ኛው ካላንደር ቀን ቅዳሜና እሁድ

ወይም የሕዝብ በአላት ቀን ላይ ከዋለ ጨረታው የሚከፈተው በሚቀጥለው የሥራ

ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ነው፡ ፡

5ኛ ዝርዝር መረጃውን በተመለከተ ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ

ገዝተው ማየት ይችላሉ፡ ፡

ዩኒቨርሲቲው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው፡ ፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ የዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽ WWW.astu.edu.et በመጎብኘት

የጨረታውን ዝርዝር መመልከት ይችላሉ። በተጨማሪም በስልክ ቁጥር

0222110003/0222110090/0222110094 ደውሎ በመጠየቅ አስፈላጊውን

መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂዩኒቨርሲቲ

የጨረታ ማስታወቂያቁጥር ግ.ጨ 04/2011

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሳ ግብርና ምርምር

ማዕከል አላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎች የፅዳት ዕቃዎች የሠራተኛ የደንብ

ልብስና ጫማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ ተጫራቾች፡ -

1ኛ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2ኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣

3ኛ በገንዘብ ሚኒስቴር አቅራቢያዎች ዝርዝር የሙያ ዘርፍ የተመዘገቡ።

ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 1 ,000 /አንድ ሺ ብር/

በCPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ቁጥር

04/2011 ከአዳማ ወደ አሰላ በሚወስደው መንገድ 17 ኪ.ሜ በሚገኘው

በመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የፋይናንስ ግዢ አስተዳደር የሥራ ሂደት

ቢሮ ከገንዘብ ቤት በማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ ብር በመግዛት

የመወዳደሪያ ዋጋቸውን በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ

መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ግልፅ ጨረታ 04/2011 የመጫረቻ

ሰነድ ተብሎ በሕግና ደንብ መሠረት ታሽጎ መግዛት ይኖርበታል። ጨረታው

በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት

እስከ ቀኑ 7፡00 ሰዓት የጨረታ ሣጥኑ ታሽጎ በዕለቱ 7፡30 ሰዓት ተጫራቾች

ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማዕከሉ አዳራሽ በግልጽ ይከፈታል።

ጨረታው የሚከፈትበት ዕለት ቅዳሜ እና እሁድ ወይም የበአላት ቀን ከሆነ

የጨረታው መክፈቻ ቀን በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይዘዋወራል። ዘግይተው

ለሚመጡ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም። ማዕከሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ

ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል መሰረት መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ፡ - በስልክ ቁጥር 022 225 02 16 ደውለው መጠየቅ

ይችላሉ።

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያቁጥር 04/2011

በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር

ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የሞተር ሳይክል እና ፔዳል ሳይክል

ተሸከርካሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡ ፡

ስለሆነም፡ -

1 . በዘርፉ የወጣ ንግድ ፈቃድ የ2011 የታደሰ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ

2. መለያ ቁጥር /ቲን/፣ የቫት ተመዝጋቢነት የተመዘገባችሁበትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ

በማድረግ ማቅረብ የምትችሉ

3. ተጫራች በቀረበው ዝርዝር መስረት የምታቀርቡበትን ከጥቅል ዋጋው ላይ 1%

CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ በአጣ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ገቢ በማድረግ ደረሰኙን

ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ

4. የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከአጣ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ት/ጸ/ቤት

መውሰድ ትችላላችሁ።

5 ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ

ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ለ15 ተከታታይ የካላንደር ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ

11 ፡ 30 ሰዓት አጣ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ዘወትር በስራ ሰዓት በመቅረብ መግዛትና

ለዚሁ በተዘጋጀው በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ትችላላችሁ

6. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከቀኑ 6:30 ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከሰዓት በኋላ 7፡30

ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡ ፡ ተጫራቾች

ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡ ፡

7. ጨረታው በ16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት

ይከፈታል

8. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ

ማግኘት ትችላላችሁ

ማሳሰቢያ፡ -

• ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው።

• መረጃ መጠየቅ ከፈለጉ በሰልክ ቁጥር 033 661 0688 ፋክስ 0336610234

ላይ ደውለው መረጃ መጠየቅ ይችላሉ

በሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ አስተዳደር

ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት አጣዬ

• ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

• ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011 -5 5819 16 / 011 -5 5806 27 መደወል ይችላሉ።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

1 . መንግሥታዊ ካልሆኑ የግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ግልጽና ስርዝ ድልዝ የሌለባቸውና የገቢግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት፡ ፡

2. የመመዝገቢያ ቀናት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ብቻ ነው፡ ፡3. በደረጃ (Level) የተመረቁ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም (COC) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡ ፡4. የምዝገባ ቦታ በዋናው መ/ቤት የሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 ይሆናል፡ ፡5. አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከዋናው ማስረጃ ጋር እና የግል ሁኔታመግለጫ (CV) ጋር በማያያዝ መመዝገብ ይችላሉ፡ ፡

6. አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ፣ በመልዕክተኛና በኢ.ሜይል መመዝገብ ይችላሉ፡ ፡7. በኢ.ሜይል የሚላኩት ማስረጃዎች ከግል ሁኔታ መግለጫ (CV) ጋር የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ብቻናቸው፡ ፡

የመ/ቤቱ አድራሻ፡ - የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ቦሌ መንገድ ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ጀርባ በሚወስደው የአስፋልትመንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል፡ ፡የመ.ሳ.ቁ፡ - 457 ስልክ ቁጥር፡ - 0118333706 ኢ.ሜይል፡ - [email protected]

የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት

Page 24: 78 ‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት የሥራ መቆም አለባቸው›› …እፀገነት አክሊሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ

ኢኮኖሚ

9የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ ዘመን

6ኛው ሀገር አቀፍ የኀብረት ስራ ኤግዚቢሽንናባዛር-2011 "የኀብረት ሥራ ግብይት ለፍትሃዊተጠቃሚነት" በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 1 እስከ 6,2011 ዓ.ም ድረስ በደማቅ ሥነስርዓት ታጅቦ በስኬታማየግብይት ትሥሥርና የእጅ በእጅ ሽያጭ ተጠናቋል፡ ፡ኀብረት ሥራ ማህበራትንና የኢንዱስትሪ አምራቾችንገጽ ለገጽ በማገናኘት በአምራቾችና ሸማቾች መካከልበግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች የገበያ ትሥሥርንመፍጠር፣ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥና የገጠርናከተማ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሥሥር ማጠናከርየኩነቱ ዋነኛ ተልዕኮ ነበር፡ ፡

በዚህ ኤግዚቢሽንና ባዛር ከ300 በላይ በየደረጃውየሚገኙ የኀብረት ሥራ ማህበራትና የኢንዱስትሪአምራቾች የተሳተፉበት ሲሆን ከ50 ሺ በላይ ጎብኚዎችናሸማቾች ተጠቃሚ መሆን ችለዋል፡ ፡ በኤግዚቢሽንናባዛሩ ከ5 ሺ ኩንታል እና ከ421 አይነት በላይ የግብርናምርቶች በዋነኛነት የተለያዩ አይነት የጤፍ ምርቶች፣እንደምሥር፣ ሽምብራ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ባቄላ፣ አተርያሉ ጥራጥሬዎች፣ ሽንኩርት፣ በርበሬ፣ ቅመማ ቅመም፣የቅባት እህሎች፣ አትክልትና ፍርፍሬ እንዲሁም ማር፣ሥጋ፣ የወተት ተዋጽኦና ሌሎችም በስፋት ለተጠቃሚዎችቀርበዋል፡ ፡

ከዚህ ባሻገር የኢንዱስትሪ ምርቶች የኤግዚቢሽኑናየባዛሩ አካል ሲሆኑ ጨው፣ የዘይት ምርቶች፣ የእንሰሳትመኖ፣ የተፈጥሮና የኬሚካል የአፈር ማዳበሪያ፣ የዘርናየእህል ማጓጓዣ ፀረ ተባይ መከላከያ ከረጢት፣ የእርሻመሣሪያዎችና ቴክኖሎጂዎች፣ የጸሀይ ብርሃን ታዳሽሀይል ምርቶች፣ የአልባሳት ምርቶች፣ ሸቀጣ ሸቀጥምርቶች ለሸማቾችና አምራቾች ቀርበዋል፡ ፡ አምራችየኀብረት ሥራ ማህበራትና የኢንዱስትሪ ምርትአቅራቢዎች ምርቶቻቸውን ለሸማቹ በአይነት፣ በመጠን፣በጥራት ደረጃና በዋጋ ያስተዋወቁበት መድረኮችተፈጥረው ከፍተኛ የግብይት ትሥሥር ማከናወንተችሏል፡ ፡ በአንዳንድ ምርቶች ላይ የዋጋ መወደድየተስተዋለ ቢሆንም በግብይት ትሥሥር መድረኮችውይይት በማድረግና የዋጋ ማሻሻያ በማድረግ ስኬታማየግብይት ትሥሥር ለማከናወን ተችሏል።

በቀኝ እጅ ግብር በግራ እጅ ማጭበርበር እንዳይኖርመንግስት መሰብሰብ የሚገባውን ያህል ገቢ

እንዳይሰበስብ ካደረጉት ምክንያቶች መካከል የታክስማጭበርበር፣ ስወራና የኮንትሮባንድ ፍሰት ይጠቀሳሉ፡ ፡እነዚህ ድርጊቶች ህጋዊ ግብር ከፋይ ነጋዴዎችንምከንግድ ውድድር ሜዳ ውጪ ሲያደርጉ ይስተዋላል፡ ፡ንግድና ኢንቨስትመንትንም በማዳከም በአገራዊ ልማትላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳርፋሉ፡ ፡ይህን ችግር ለማስወገድና ሁሉም በአግባቡ

የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እንዲወጣ ለማድረግ የገቢዎችሚኒስቴር የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ቀርፆ ወደ ስራመሰማራቱ ይታወቃል፡ ፡ ‹‹ግዴታዬንእወጣለሁ፤መብቴን እጠይቃለሁ›› በሚል መሪ ሐሳብለአንድ ዓመት የሚቆይ የታክስ ንቅናቄ ይፋ ማድረጉምእሙን ነው፡ ፡ በዚህ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትጋዜጠኞች ከኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮአዳነች አቤቤ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስእንደሚከተለው አቅርበነዋል፡ ፡

በሚኒስቴሩ ሰራተኞች ላይ የተከናወነው ተግባርስኬታማነትመስሪያ ቤቱ፤የገቢዎች ዘርፍ ችግር ምንድን ነው?

ለምንድን ነው ውጤታማ መሆን ያልተቻለው? መፈታትየሚገባው ችግርስ አለ ወይ? የሚሉ ትልልቅ አጀንዳዎችነበሩት፡ ፡ ይህንን መሰረት በማድረግም እቅድ ተነደፈ፡ ፡እነዚህ ስራዎች ካልተሰሩ በስተቀር እቅዱ ሊሳካእንደማይችል ታምኖበታል፡ ፡ ጎን ለጎንም የግብርስብሰባውን በማካሄድ በሌላ በኩል የፊዚካል ስራዎችመዋቅርን በድጋሚ በማጥናት የማደራጀት ስራተሰርቷል፡ ፡ ይህ በሁለት ምክንያት ነው የተደረገው፡ ፡አንዱ ምክንያት ጉሙሩክ ኮሚሽን ተጠሪ መስሪያ ቤትሆኖ እንዲወጣ የተወሰነ በመሆኑ ሲሆን፣ ሁለተኛውምክንያት ደግሞ አደረጃጀቱ ራሱ እና ሰራተኛውይጠቁም የነበረው በየጊዜው ውይይት ሲደረግበት የነበረለስራ እና ለውጤታማነት አመቺ ያልሆኑ ነገሮች የነበሩትበመሆኑ ነው፡ ፡ ስለዚህም ይህ እንዲጠና እና እንደገናእስከታች ጣቢያ ድረስ እንዲዋቀር ተደርጓል፡ ፡ ስራውእስከ ታክስ ማዕከላት እንዲዘልቅ ተደርጓል፡ ፡ ክልልቅርንጫፍ ድረስ ያሉትንም እንደገና የማዋቀር ስራተካሂዷል፡ ፡

መዋቅሩ ከፀደቀ በኋላ ሰራተኛውን መልሶ በአዲሱመዋቅር መሰረት የመደልደል ስራ ተከናውኗል፡ ፡ሰራተኛውን የመደልደሉ ተግባር ራሱን የቻለ ህግናስርዓት ያስፈልገው ነበር፡ ፡ ይህ ከመተግበሩ በፊትመርሁ ምን መሆን መቻል አለበት የሚለውንም ለማየትተሞክሯል፡ ፡

አንዳንዱ ዘንድ አላስፈላጊ የስራ መርሆዎችተቀምጠው ረጅም የስራ ልምድ የሚጠይቁ፣ ነገር ግንደግሞ በስራ ውጤታማነት ላይ በመካከለኛ ልምድሊሰራ የሚችል አዳዲስ ሰራተኞችን እንዲሁም ወጣቶችንወደፊት እንዲወጡ የማይጋብዝ አይነት የስራ መስፈርትአመላመሎችን ማስተዋል ተችሏል፡ ፡ የሰራ መዘርዝርምለማየት ተሞክሯል፡ ፡

አጠቃላይ መመሪያዎቹን በመከለስ ሊያሰራይችላል የተባለውን በማፅደቅ፤ ሰራተኛውም ለራሱይወክለኛል የሚለውን ሰው እንዲመረጥ በማድረግናበማናጅመንቱም በመወሰን ከዳይሬክተር እስከ ጣቢያማዕከል ድረስ ያለው ሰራተኛ በዚህ መሰረት መልሶእንዲደለደል ተደርጓል፡ ፡ይህን መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት በጣም ወሳኝ

ነው፡ ፡ በጥቅሉ በዚህ ሂደት ውስጥ ያለፈው ከ7ሺ780በላይ ሰራተኛ በላይ ነው፡ ፡ ይህን ያህል ሰራተኛበኢትዮጵያ ቢሮክራሲ ታሪክ እንደ አዲስ መመደብናመደልደል ስልትን ይጠይቃል፡ ፡ ምክንያት ቢባልደግሞ አንድን ሰው በአዲስ መልክ መደልደል ቀርቶከቦታ ቦታ እንኳ እንዲቀየር ሲደረግ ብዙ ቅሬታ

ይቀርባል፡ ፡ሚኒስቴሩ ግን በረሃ በሚባሉት ጣቢያዎች ያሉትን

ጨምሮ የማቀያየር ስራ ሰርቷል፤ በዚህም በረሃ ያሉትንአምጥቷል፤ ሌሎችን ደግሞ ወደ በረሃ ልኳል፡ ፡በክልሎች ላይም እንዲሁ ከፍና ዝቅ የማድረግ ስራተፈፅሟል፡ ፡ ይህም ስራን ማዕከል ባደረገ መንገድ ብቻነው የተተገበረው፡ ፡ በዚህም 99 በመቶ በሚባል ደረጃውጤታማ መሆን ተችሏል፡ ፡

በእጅ ያለ አቅምን ማወቅሌሎች ከዚህ ጋር ተያይዞ የተከናወኑት ተግባሮች

ግብር በትክክል የማይሰበሰበው ለምንድን ነው? ከምንስነው አሁን መሰብሰብ የሚገባው? ባለፈው ሁለተኛውሩብ ዓመት ሶስት ወራት፤ ገና ነጋዴውን በማሳመን እናረጅም መንገዶች በመሄድ ከሆነ ግብሩ የሚሰበሰበውገቢው መቼ ይሰበሰባል ? የሚሉትን ለመመለስምበእጅ ያለውን አቅም እና ወደ ገንዘብ ያልተቀየሩ ብዙነገሮችን መመልከት ውስጥ ተገብቷል፡ ፡

በዚህም መጀመሪያ ማየት የተቻለው ውዝፍ ግብርነው፡ ፡ ከውዝፍ ብቻ ወደ ከ9 ሚሊዮን ብር በላይመሰብሰብ ተችሏል፡ ፡ ከኦዲት ጋር ተያይዞ ያለው ጉዳይሲታይ ደግሞ ሁሉንም ኦዲት ማድረግ ትክከልአይደለም፡ ፡ ኦዲት መደረግ ያለበት የስጋት መሰረትየሚባል አለ፡ ፡ ማለትም በተጋላጭነታቸው፣ በፋይላቸውውስጥ የተለያዩ ማጭበርበሪያ ደረሰኝ የሚያስገቡ ወይምደግሞ በሚደረገው ክትትል የንግድ እንቅስቃሴያቸውውስጥ ደረሰኝ እንደማይቆርጡ በማየት ኦዲትየሚደረጉትን ቅደም ተከተል በማስያዝ በያዙት ገንዘብትልቅነትም ጭምር ለአገር ያለውን ጠቀሜታ ቅድሚያበመስጠት የኦዲት ስራ ተሰርቷል፡ ፡

በእንዲህ አይነት መንገድ ከ2ሺ400 በላይ ትልልቅድርጅቶችን ወይም ደግሞ ፋይሎችን በዚህ ጊዜ ውስጥኦዲት በማድረግ የታክስ መጭበርበሩ እና ግብር ስወራውየቱ ላይ የተሰራው ? የሚለውን መለየት ተችሏል፡ ፡

ብዙ የተጭበረበረ ደረሰኝም አጋጥሟል፡ ፡ ከዚህምበመነሳት ሌላ ስራ ተሰርቷል፡ ፡ ይህ ደረሰኝ ከየት ነውየሚመጣው የሚለው ተጠንቷል፤ ማስተዋል የተቻለውምበቀኝ እጅ በመክፈል በግራ እጅ ደግሞ ተመላሽየሚያደርግ አካል መኖሩን ነው፡ ፡ በዚህም መሰረት ወደ124 የሚሆኑ ድርጅቶች ህገ ወጥ ደረሰኝ የሚያሳትሙ፣የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያን በመጠቀም በሀሰተኛማንነታቸው የሚቸረችሩ እንዳሉ ተደርሶባቸዋል፡ ፡ሌሎች ችግሮች መኖራቸውም ታውቋል፡ ፡በተከናወኑ ተግባሮች እንዲህ አይነቱ እንቅስቃሴ

አልቋል፤ ተገቷል ባይባልም መገታት ደረጃ ላይ ግንተደርሷል፡ ፡ በዚሁ መንገድ ትልልቅ ድርጅቶች ላይክትትል አድርገናል፤ 40 የሚሆኑ ትልልቅ ድርጅቶች

ያለደረሰኝ ሲነግዱ መቆየታቸውን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡እነሱን ለህግ በማቅረብ ምርመራ እንዲካሄድባቸውተደርጓል፡ ፡በተጨማሪም በግብር ስወራና ማጭበርበር

በተጠረጠሩ ወደ 55 በሚሆኑ ድርጅቶች ላይ ልዩኦፕሬሽን ተደርጓል፡ ፡ በእነዚህ ድርጅቶች ላይ ወደእርምጃ የተወሰደው በኢንተለጀንሱ ስራ እና በሀዝብጥቆማ ነው፡ ፡ ወደ 64 የሚደርሱ ተጠርጣሪዎችምእጅ ከፍንጅ ተይዘዋል፡ ፡ በእዚህ አይነት መንገድ በህግማስከበሩ በኩል እየተሰራ ነው፡ ፡

በኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የመጣው ለውጥሚኒስቴሩ፣ ከየትኛውም በላይ ለውጥ አመጣሁ

የሚለው ኮንትሮባንድ ላይ ነው፡ ፡ ኮንትሮባንድ ላይለውጡን እየገመገመ ያለው በያዘው ገንዘብ ልክ ብቻሳይሆን ኮንትሮባንድን የሚይዝ አካል እየበዛበመምጣቱም ጭምር ነው፡ ፡ በአሁኑ ወቅት በጉምሩክሰራተኞች ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃት ተፈጥሯል፡ ፡በሰራተኛው ላይ የተካሄደው የመዋቅር ድልድልሰራተኛው በቁጭት ስራውን እንዲያከናውን አድርጓል፡ ፡በሰራተኛው ዘንድ መነቃቃትም ማስተዋል ተችሏልናይበል የሚያሰኝ ነው፡ ፡ በተለይ በምስራቁ ክፍልወደጥቅምት መጨረሻ ውይይት ተካሂዶ ነበር፤በውይይቱም ከባለድርሻ አካላትም ሆነ ከህዝቡ የተገኘውግብረ መልስ መልካም የሚባል ነው፡ ፡

የጥቅም ትስስሩ አሁን ተበጣጥሷልአጠቃላይ መስሪያ ቤት ውስጥ የተለያየ የሌብነት

ትስስር አለ በማለት በውጭ ሲነገር እንደነበርይታወቃል፤ በሰራተኛውም ዘንድ በተለያዩ ምክንያችጥፋት ሲታይ እንዳላየ ማለፍ ይታይ ነበር፡ ፡ ለዚህምክንያቱ ደግሞ ‹‹ብንጮህ አንሰማም፤ እኛው እንደወንጀለኛ እየተቆጠርን ስለነበር ቢያንስ አይተን እንዳላየማለፍ ይሻላል›› የሚለው አመለካከት ነው፡ ፡ ወደጣቢያዎች ወረድ ሲል አንዳንዶች ‹‹ሌላውእየተጠቀመ…›› የሚል ስሜት ተፈጥሮባቸው እንደነበርገልፀዋል፡ ፡ በኮንትሮባንድ ውስጥ ከፍተኛ የሌብነትመረብ ይታይ ነበር፡ ፡ በአሁኑ ወቅት ግን ትስስሩተበጣጥሷል፡ ፡በጥቅሉ ግን ስራው በሚታይበት ወቅት ሊሰራ

የሚችል ነው፡ ፡ በክረምት አካባቢ ፣ጥቅምትና ህዳርበሚታይበት ወቅት አንዱ ፈተና የሆነው ግብር ከፋዩአካባቢ ያለው እንቅስቃሴ ጤነኛ አለመምሰሉ ነው፡ ፡በተለይ በትልልቅ ነጋዴዎች ዘንድ ግብር ላለመክፈልየሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ነበሩ፡ ፡ከንቅናቄው በፊት በየዘርፉ ውይይት ተጀምሮ

ነበር፡ ፡ በከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ በተለይበአዲስ አበባ ሶስት ቅርንጫፎች ጠንከር ያሉ ውይይቶች

ተካሂደዋል፡ ፡ በወቅቱም ጤነኛ የነበረውን በመለየትወደአጋርነት የማምጣት ስራ ተከናውኗል፡ ፡

ከግብር ከፋዩ ጋር ጥሩ ግንኙነት ላይ ተደርሷልከሚል ድምዳሜ የሚያደርስ ነገር ባይኖርም፤ ቢያንስ80 በመቶ ያህሉን ገንዘብ መሰብሰብ ተችሏል፡ ፡ቀደም ሲል አጠቃላይ ኢኮኖሚውን የማቀዝቀዝ፣ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ግብር እንዳይሰበስብየማድረግ ሁኔታ የታየበት ነበር፡ ፡አንዳንዴም ግብር ከፋዩ ግብር ሰብሳቢው ዘንድ

በመምጣት ‹‹አልከፍልም፤ ምን ታመጣላችሁ፤ልታስሩኝትችላላችሁ፡ ፡ ›› የሚል ድፍረት የተቀላቀለበት ሁኔታየተስተዋለበት ጊዜም ነበር፡ ፡ በአሁኑ ወቅት ግን ያሁኔታ የለም፡ ፡እንዲያም ሆኖ አሁንም ገቢን ያለማሳወቅ፣ግብር

መሰወር፣ ገቢን መቀነስ እንዲሁም መሸሸግይስተዋላል፡ ፡ እንደ ቀድሞው አይን ያወጣ ነገር ግንአይታይም፡ ፡ ክትትሉና እየተወሰደ ያለው እርምጃሁሉም ላይ በጅምላ የሚፈጸም አይደለም፡ ፡ ጥፋትያለበት ላይ ያነጣጠረ መሆኑ ግንዛቤ እየተወሰደበትይገኛል፡ ፡

የጨለማ ኢኮኖሚ ሲባል

የጨለማ ኢኮኖሚ ወይም ህቡዕ ኢኮኖሚ የተባለው

የግብር እና የንግድ ስርዓቱ ተመዝግቦ ያልተገኘበትን

ሁኔታ ነው፡ ፡ ግብር መክፈል ከሚገባው አጠቃላይ

ማህበረሰብ ወስጥ እየከፈለ ያለው ከእነ ችግሩም ቢሆን

60 በመቶ ያህሉ ነው፡ ፡ 40 በመቶ ያህሉ እየከፈለ

አይደለም፡ ፡ ይህንን ነው የጨለማ ኢኮኖሚ አለ

ለማለት የተፈለገው፡ ፡ የንግድ እንቅስቃሴው በትክክል

ተመዝግቦ ግብር የማያሳውቅ ከሆነም ምድቡ ከእዚሁ

ነው፡ ፡

ስለዚህ ይህ ኢኮኖሚ ከጨለማ ወደ ብርሃን

መውጣት ይኖርበታል፡ ፡ ወደ ብርሃን ይውጣ ሲባልም

ወደ ህግና ስርዓት፣ ወደ ግብር ስርዓት ይግባ ማለት

ነው፡ ፡የግብር ንቅናቄ

አሁን በተያዘው የታክስ ንቅናቄ ግብር የሁሉም፣

የአገርም ብሄራዊ አጀንዳ መሆን አለበት፡ ፡ ያለ ግብር

መንግስት የለም፡ ፡ ሰው ኮራ ብሎና አንገቱን ቀና

አድርጎ የሚሄድበት ሁኔታ አይታሰብም፡ ፡ በዚህ ጉዳይ

ላይ ህዝቡ ተመሳሳይ ግንዛቤ መያዝ አለበት፡ ፡ ግንዛቤው

ሲፈጠር ነው ደረሰኝ የሚጠይቅና እንዲሰጠውም

ግፊት የሚያደርግ ማህበረሰብ መፍጠር የሚቻለው፡ ፡

በጎ ተፅዕኖ የሚያሳድረው የማህበረሰቡ ጫና ደግሞ

ህገ ወጡን ስርዓት ውስጥ ያስገባዋል፡ ፡

በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትና በፌዴራል ኅብረት ሥራ

ኤጀንሲ ትብብር በየሳምንቱ ተዘጋጅቶ የሚቀርብ

ተልዕኮበገጠርናበከተማየሚኖረውኅብረተሰብ የአካባቢውን ሀብትመሠረት አድርጎ በፈቃደኝነትላይ ተመስርቶ በተለያየ ዓይነትናደረጃየኅብረትሥራ ማኅበራትን በማደራጀት፤አቅማቸውን በመገንባት፤ የገበያድርሻቸውን በማሳደግበሕግናደንብ እንዲመሩ በማድረግየአባላትን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ የኅብረትሥራ ማኅበራትንመፍጠር ነው፡፡

ራዕይበ2017ዓ.ም. የአባላትን ኑሮያሻሻሉናበሀገርኢኮኖሚ ግንባታ ላይ የላቀ

ሚናያላቸውኅብረትሥራ ማኅበራት ተፈጥረውማየት ነው፡፡

ስኬታማው የአረንጓዴው ገበታ የኀብረት ሥራ ኤግዚቢሽንና ባዛርበዚህም መሰረት ከ30ሺ ኩንታል በላይ የሚሆኑ

የግብርና ምርቶችን በ70 ሚሊዮን ብር በቀጣይ ለመገበያየትየግብይት ትሥሥር ውል የተፈጸመ ሲሆን በዚህ አጭርግብይት በሰብል ምርቶች በኩንታል ከ150 እስከ 2800ብር፣ በቅመማ ቅመም ከ1000 እስከ 3200 ብር፣በአትክልትና ፍራፍሬ ከ250 እስከ 500 ብር በላይ የዋጋልዩነት በማሳየት የአምራችና ሸማች ተጠቃሚነትበተጨባጭ እንዲረጋገጥ አስችሏል፡ ፡ እንዲሁምበኤግዚቢሽንና ባዛሩ የአዲስ አበባና የዙሪያዋ ነዋሪዎችታድመው የእጅ በእጅ ግብይት ከ15 ሚሊዮን ብር በላይአከናውነዋል፡ ፡ በተጨማሪም ምግብ በሚያቀርቡ ሸማችየኀብረት ሥራ ማህበራት ከ27 ሰንጋዎች በላይ ታርደውለምግብነት የዋሉ ሲሆን በአራት ባንኮች ደግሞ ከ11ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ልውውጥ በማድረግኤግዚቢሽንና ባዛሩን ሙሉዕ ማድረግ ተችሏል፡ ፡

ለአብነት ያህል አንዳንድ ተሳታፊ አምራችና ሸማችየኀብረት ሥራ ማህበራትን አነጋግረን ምሥክርነታቸውንሰጥተዋል፡ ፡ በደብረብርሀን የሚገኘው ወደራ የገበሬዎችኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬን የተለያየ ጤፍና ሌሎችሰባት አይነት የሰብል ምርቶች ወደ410 ኩንታል ይዞቀርቧዋል፡ ፡ አቶ ለአለም ቀለመወርቅ የወደራ የገበሬዎችኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬን የግብይት ክፍል ኃላፊናቸው፡ ፡ በኤግዚቢሽኑ ስላላቸው ተሳትፎ ሲናገሩ "በዚህባዛርና ኤግዚቢሽን ምርቶቻችንን በእጅ ለእጅ ግብይትበመሸጥ ላይ ነን፡ ፡ በግብይት ትሥሥር እንደዚሁ ከልደታሸማቾች የኀብረት ስራ ማህበር ጋር ነጭ ጤፍ ከ3000ኩንታል በላይ የግብይት ውል ፈጽመናል፡ ፡ እንዲሁምከየካ እና አጋር አራዳ ሸማቾች የኀብረት ሥራ ማህበራትጋር የጤፍ ግብይት ውል አድርገን አንዳንዶቹ ገንዘብያስገቡበት ሁኔታ አለ፡ ፡ በአጠቃላይ ወደ 5000 ኩንታልጤፍ ትስስር አድርገናል፡ ፡ ትንሽ ትሥሥሩ ደከም ያለብንበጥራጥሬ ምርቶቻችን ላይ ነው፡ ፡ " ብለዋል።

አቶ ማሬ ጥላዬ የድሬዳዋ ቀበሌ 02 የሸማቾችኀብረት ሥራ ማህበር ሊቀመንበር ናቸው፡ ፡ በኤግዚቢሽንናባዛሩ ስላላቸው ተሳትፎ ሲገልጹ "የግብይት ሁኔታው ጥሩነው፡ ፡ የምንፈልጋቸው ምርቶች አሉ፡ ፡ እነዛን እየተዋዋልንናግብይት እያከናወንን እንገኛለን፡ ፡ በዚህ መሰረት ከተለያዩየኀብረት ሥራ ማህበራት ጋር የግብይት ትሥሥር መፍጠርችለናል፡ ፡ ከአማራ ክልል ከጎዛምን የገበሬዎች ኀብረት ስራ

ማህበራት ዩኒዬን በጤፍና ጥራጥሬዎች ላይ ግብይትፈጥረናል፡ ፡ ጤፍ 600 ኩንታል፣ በቆሎ ወደ 200ኩንታል፣ ስንዴ እንደዚሁ ወደ 200 ኩንታል ተዋውለናል፡ ፡እንዲሁም ከምንጃር የገበሬዎች ኅብረት ስራ ማህበራትዩኒዬን ጋር ውል አድርገናል፡ ፡ ከወሊሶ ኀብረት ስራማህበራት ዩኒዬን ጋር ደግሞ ምንጣፍ ተዋውለናል፡ ፡ "

የትግራይ የኀብረት ስራ ማህበር የግብይት ባለሙያወ/ሮ አዝመራ የትግራይን ምርቶች ለማስተዋወቅና በአማራ፣ኦሮሚያ ከሚገኙ አቻ ኀብረት ሥራ ማህበራት ጋር ትሥሥርለመፍጠር ዓላማ አድርገው መምጣታቸውን ተናግረውበባዛሩ የግብርና ምርቶች በብዛትም በጥራትም መቅረባቸውንገልጸዋል፡ ፡ ማር፣ ጥሬ ምሥር እና ለውዝ በኛ በኩል ይዘንቀርበናል የሚሉት ባለሙያዋ በጥሩ ሁኔታ የእጅ በእጅግብይት ማከናወናቸውንና ትሥሥር ለመፍጠር ጥረትበማድረግ ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡ ፡ ወ/ሮ አዝመራየፈጠሩትን የገበያ ትሥሥር አስመልክተው እንደተናገሩት"አንድ የመቀሌ ሸማች ኀብረት ስራ ማህበር ከበቾ ወሊሶኀብረት ስራ ማህበራት ዩኒዬን ጋር 1500 ኩንታል ጤፍ

የግብይት ትሥሥር አድርጓል" ብለዋል፡ ፡የሞጣ ሁለገብ የገበሬዎች ኀብረት ሥራ ማህበራት

ዩኒዬን የግብይት ባለሙያ የሆኑት አቶ ጌታቸው አበባይ"እኛ አምራች የኀብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬንእንደመሆናችን ይህ ኤግዚቢሽንና ባዛር ከአባሎቻችንየሰበሰብነውን የሰብል ምርቶች ለመሸጥ ትልቅ የገበያመዳረሻ በመሆን ይጠቅመናል" ብለዋል፡ ፡ ነጭ ጤፍ፣ስንዴ፣ በቆሎ፣ ባቄላ፣ ቦሎቄና አተር ያቀረቧቸው ምርቶችሲሆኑ በአካባቢያቸው የሚመረቱት እውነተኛ ምርቶችምን እንደሆኑ ለማሳየትና በምን ያህል ዋጋ እንደሚሸጥለመሀል አገር ሰዎች እንዲያውቁትና ተጠቃሚ እንዲሆኑለማድረግ አላማ አድርገው መምጣታቸውን ባለሙያውተናግረዋል፡ ፡

በግብይት ትስስር ያገኙትን ውጤት ሲገልጹ "በችርቻሮያደረግነው ግብይት ያን ያህል ቢሆንም ከዚህ በፊት ከነበሩንእንደ ልደታና ጉለሌ ሸማቾች የኀብረት ሥራ ማህበራትጋር ትሥሥር ፈጥረናል፡ ፡ አዳዲስ ሸማቾችም ለትስስርየአድራሻ ልውውጥ አድርገናል፡ ፡ በጤፍ ምርት ከጉለሌ

ሸማቾች ኀብረት ስራ ማህበር ጋር 300 ኩንታል ጤፍበ2200 ብር እንዲሁም ከልደታ ሸማቾች ጋር ደግሞ60 ኩንታል በቀጣይ የሚታደስ የውል ስምምነትፈጽመናል" ብለዋል፡ ፡ በሰሜን ጎንደር የሚገኘው ፀሀይየገበሬዎች ኀብረት ስራ ማህበራት ዩኒዬን ተወካይ ደግሞ"ወደኤግዚቢሽንና ባዛሩ ከመምጣታችን በፊት የትኛውምርት በምን ያህል መጠንና ዋጋ በህብረተሰቡ ይፈለጋልየሚለውን ለይተን ነው የመጣነው፡ ፡ ስለዚህ አምናያፈራናቸው የቅመማ ቅመም ደምበኞች ስላሉን አሁንያመጣነውን ሸጠን አጠናቀናል" በማለት ይገልጻሉ፡ ፡

በአጠቃላይ ኤግዚቢሽንና ባዛሩ ከመቼውም ጊዜበላቀ ሁኔታ የተለያዩ የግብርና ምርት ውጤቶች፣ ሸቀጣሸቀጦች፣ የተሻሻሉ የግብርና ምርት ማሳደጊያመሣሪያዎችና ቴክኖሎጂዎች፣ የኢንዱስትሪ ውጤቶችበአንድ ቦታ አሰባስቦ የያዘ፣ በአይነትና በመጠን የሁሉንምሸማቾች ፍላጎት ያሟላ፣ ማኅበራትና ኢኮኖሚያዊእሴቶቻችንን ህብረ ብሄራዊ አንድነታችንን፣ ባህላችንንናቋንቋችንን በማስተሳሰር አረንጓዴ ገበታን በጋራ በልተንበጋራ የተገበያየንበት ሀገራዊ ማዕድ በመሆን ተጠናቋል።

አስቴር ኤልያስ

በአለምነህ ቸርነት

የአውደ ርዕዩ ከፊል ገፅታ

ወ/ሮአዳነችአቤቤ

ፎቶ-በገባቦገብሬ