2018–2019 - montgomeryschoolsmd.org 19... · ስነ-ምግባር ደንብ/Student Code of...

28
በሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ ድረ-ገጽ www.montgomeryschoolsmd.org የፌዴራል እና የስቴት ሕጎች፣ የሞንትጎመሪ ካውንቲ የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች፣ እና የሞንትጎሞሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) አስተዳደር ደንቦች፣ እና ሌሎች መመሪያዎች፣ ሊለወጡና በዚህ ሕትመት ላይ የተገለጹትን ለመተካት ይችላሉ። የተማሪ ስም ___________________________________ አድራሻ ______________________________________ ስልክ _______________________________________ የተማሪ ስነምግባር መመሪያ Rockville, Maryland 2018–2019 Amharic

Transcript of 2018–2019 - montgomeryschoolsmd.org 19... · ስነ-ምግባር ደንብ/Student Code of...

በሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ

ድረ-ገጽ www.montgomeryschoolsmd.org

የፌዴራል እና የስቴት ሕጎች፣ የሞንትጎመሪ ካውንቲ የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች፣

እና የሞንትጎሞሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) አስተዳደር ደንቦች፣ እና ሌሎች

መመሪያዎች፣ ሊለወጡና በዚህ ሕትመት ላይ የተገለጹትን ለመተካት ይችላሉ።

የተማሪ ስም ___________________________________

አድራሻ ______________________________________

ስልክ _______________________________________

የተማሪ ስነምግባር መመሪያ

Rockville, Maryland

2018–2019

Amharic

ራእይ

ለእያንዳንዱና ለማንኛውም

ተማሪ እጅግ የላቀውን የህዝብ

ትምህርት በማቅረብ ትምህርት

እንዲሰርፅ እናደርጋለን።

ተልእኮ

እያንዳንዱ ተማሪ በኮሌጅ እና

በሥራ መስክ ውጤታማ እን

ዲሆን/እንድትሆን፣ በአካደሚ

ክስ፣ ችግር የመፍታት ዘዴ/

ብልሃት ፈጠራ፣ እና የማህበ

ራዊ ስሜት ክህሎቶች ይኖሩ

ታል/ይኖሯታል።

ዋና ዓላማ

ሁሉም ተማሪዎች በወደፊት

ህይወታቸው እንዲበለጽጉ/እንዲ

ያድጉ ማዘጋጀት፡፡

ዋነኛ እሴቶች

መማር/እውቀት

ግንኙነቶች

አክብሮት

ልቀት

ፍትኃዊነት/ሚዛናዊነት

የትምህርት ቦርድ

Mr. Michael A. Durso Presidentሚ/ር ማይክል ኤ. ዱርሶ ፕሬዚደንት

Mrs. Shebra L. Evans Vice Presidentወ/ሮ ሼብራ ኤል.ኢቫንስም ፕረዚደንት

ወ/ሮ. ዣኔት ኢ. ዲክሰን Ms. Jeanette E. Dixon

ዶ/ር ጁዲዝ አር. ዶካ Dr. Judith R. Docca

ወ/ሮ. ፓትሪሻ ቢ ኦኔይል Mrs. Patricia B. O’Neill

ወ/ት. ጂል ኦርትማን-ፋውዝ Ms. Jill Ortman-Fouse

ወ/ሮ. ሬቤካ ኬይ. ስሞንድሮውስኪ Mrs. Rebecca K. Smondrowski

Ms. Ananya Tadikonda Student Memberወ/ት አናንያ ታዲኮንዳ የተማሪ ኣባል

የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) አስተዳደር

Jack R. Smith, Ph.D. Superintendent of Schoolsዶ/ር ጃክ ኣር. ስሚዝ የት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ Maria V. Navarro Ed.D. Chief Academic Officer ዶ/ር.ማሪያ ቪ. ናቫሮ የአካደሚ ዋና ኃላፊ

Kimberly A. Statham, Ph.D. Deputy Superintendent of School Support and Improvement ዶር. ኪምበርሊ ኤ. ስታታምየት/ቤት ድጋፍ እና መሻሻል ምክትል ዋና ተቆጣጣሪ Andrew M. Zuckerman, Ed.D. Chief Operating Officerዶ/ር ኣንድሩ ኤም. ዙከርማን ዋና የሥራ ኃላፊ

850 Hungerford DriveRockville, Maryland 20850www.montgomeryschoolsmd.org

ሜሪላንድ (MARYLAND)ድረ-ገጽ፡- www.montgomeryschoolsmd.org

850 Hungerford Drive ♦ Rockville, Maryland 20850

የት/ቤቶች ዋና የበላይ ኃላፊ ጽ/ቤት

ኦገስት 2018

የተከበራችሁ ተማሪዎች፣ ሰራተኞች፣ ወላጆች/ኣሳዳጊዎች፣ እና የማህበረሰብ ኣባላት፡-

የ2018–2019ን የሞንጎሞሪ ካውንቲ የህዝብ ት/ቤቶች/Montgomery County Public Schools (MCPS) የተማሪ ስነ-ምግባር ደንብ/Student Code of Conduct ሳቀርብ ደስታ ይሰማኛል። የተማሪ ስነ-ምግባር ደንብ/ኮድ ኣላማ የተማሪ ስነ-ምግባር ኣያያዝ ግልጽ፣ አግባብነት ያለው፣ እና ፅኑ ቀጣይነት ባላቸው ውጤቶች ቅንነትንና ርትአዊነትን ለማራመድ እና ተማሪዎች ከስህተቶቻቸው መማራቸውንና ስነ-ምግባራቸው ሌሎችን በሚጎዳ ሁኔታ ሲነካ ተገቢውን ማሻሻያ/ለውጥ ማድረጋቸውን ለማረጋገጥ ነው። በተጨማሪ፣ ይህ የተማሪዎች ስነ-ምግባር ደንብ በስቴት እና በፌደራል በሁለቱም ደረጃዎች የተማሪዎችን ዲሲፕሊን በሚመለከት የሚጠበቅባቸውን ህጋዊ ግዴታዎችን በኣግባቡ ያስተናግዳል።

በዚህ ዓመት፣ በት/ቤት መልካም ባህልንና ሁኔታን ለመደገፍ በሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ- MCPS’ ሚዛናዊነት/ፍትኃዊነት መሠረት ላይ በመገንባት የሚዛናዊነት/ፍትኃዊነት ተሃድሶ ስራችንን እነዚህን መርሆችና የማስተላለፊያ ሞዴሎችን በማስፋፋት እንቀጥላለን። በዚህ ረገድ የምናደርገውን ጥረት ለማስፋፋት እና ሙያን የሚያዳብር ፕሮግራምና ክህሎቶችን የሚያዳብሩ ክውነቶችን ለሠራተኞቻችን እና ለተማሪዎቻችን ለማቅረብ የሚያስችል ሪሶርስ በማግኘት፣ የተሻሻለ የመማሪያ ክፍል እና የት/ቤት አመራርን ለማሳደግ ከሌሎች ድርጅቶችም ጋር ተባብረን ሥራችንን በአንክሮና በቁርጠኝነት እንሠራለን።

ተማሪዎችን ማገድና ማባረር፣ እንደ "የመጨረሻ ምርጫ" ካልሆነ በስተቀር፣ በተማሪ ስነምግባርም ሆነ በት/ቤት ሰላም ላይ እጅግ በጣም ትንሽ ወይም ምንም አወንታዊ አስተዋፅኦ እንደማያደርግ የሚያመልክተው በማደግ ላይ ከሚገኘው ትምህርታዊ ምርምር ስራችን መረጃ ማግኘቱ ቀጣይ ይሆናል። በተጨማሪ፣ ተማሪዎች ጠቃሚ የትምህርት ጊዜ ባጡ ቀጥር፣ ስኬታማ ለመሆን ይበልጥ አስቸጋሪ እየሆነባቸው እንደሚሄድ እናውቃለን። በዚህ አመት፣በ MCPS የረጅም ጊዜ ለእኩልነት ቁርጠኝነት ላይ በመገንባት፣ የመልሶ ማቋቋም ስራዎች እና የማገገሚያ ፍትህን እንደ ትምህርት ቤቶቻችን ባሕል፣ የአካባቢ አጠቃላይ ሁኔታ፣ እና የሚጠበቁ ነገሮች አካልነት በማካተት ስራችን እንቀጥላለን። ስለዚህ ስራ ከMCPSየተማሪ ስነ-ምግባር ደንብ/ኮድ/ Student Code of Conduct የበለጠ ማንበብ ትችላላችሁ።

ሰላማዊ፣ ኣወንታዊ የትምህርት ኣካባቢዎችን የመጠበቅ ስራችን በተማሪ ተጨባጭ ወይም ይሆናል ተብሎ የሚተነበዩ/የሚታሰቡ የግል ባህሪያት ላይ የተመሰረቱ ፣ እንደ ዘር፣ ጎሳ፣ ቀለም፣ ዝርያ/ትውልድ፣ ብሄራዊ ትውልድ፣ ሃይማኖት፣ የስደት ይዞታ፣ ፆታ፣ የፆታ መረጃ፣ የፆታ ኣገላለፅ፣ የፆታ ዝንባሌ፣ የቤተሰብ/የወላጅ ይዘት፣ የጋብቻ ይዘት፣ እድሜ፣ የኣካል ወይም የኣእምሮ ስንክልና፣ የድህነት ወይም የማህበራዊ-ኤኮኖሚያዊ ይዘት፣ ቋንቋ፣ ወይም ሌላ ህጋዊ ወይም በህገመንግስት የተጠበቁ /ባህርይ፣ጠባይ፣መለያ/ ወይም ዝምድናዎችን በመሳሰሉ የትምህርት ዉጤቶች ሊተነበዩ በማይችሉበት ሁኔታዎች ሃቀኛ ርትኣዊ የት/ቤት ስርኣት መፍጠሩ እንድ እርምጃ ብቻ ነው። በት/ቤት ከተማሪዎች ጋር እንዴት ግንኙነት እንደምናደርግ እና ደህንነታቸውን እንዴት እንደምንደግፍ በተከታታይ የምናደርገው የማሻሻል ጥረት የሁሉንም ተማሪዎች ኣካዴሚያዊ ኣፈፃፀም ለማሻሻል፣ እናም በትምህርት መዛባቶችን ለማስወገድ፣ ወሳኝ ነው።

የትምህርት ቦርድ በቦርድ ፖሊሲ/Board Policy ACA ላይ በአጽኖት እንደገለጸው፣ከአድሎአዊነት የፀዳ፣ ሚዛናዊነት፣ እና ባህላዊ ብቃት {16}፣ የዲስፕሊን ዉጤቶችን በሚዛናዊነት ማስተዳደር ለትምህርት እድሎች በፍተሀዊንት መዳረስ አንድ አስፈላጊ አካል መሆኑን የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ይጠብቃል። በ2018–2019 የትምህርት አመት በሞላ፣ የተማሪዎቻችንን ደህንነትና ፀጥታ ለማረጋገጥ እና የዲሲፕሊን መምርያዎች፣ ደንቦች፣ እና ፕሮቶኮሎች ቀናና ርትአዊ ትግባሬ ለማረጋገጥ ሰራተኞቻችን ሙያዊ የመማር እድሎች ማቅረብ ይቀጥላሉ። ይህ የተማሪ ስነምግባር ኮድ ቀጣይነት ያለው/ተፈጻሚነት ያለው ሰነድ ነው፣ የመማር፣ የግንኙነቶች፣ የመከባበር፣ የልቀት፣ እና የርትአዊነት ዋነኛ እሴቶቻችንን ለማንጸባረቅ የዲሲፕሊን ልምዶቻችንን በማጥራት ረገድ MCPS ከተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ከጠቅላላ ማህበረሰባችን ጋር የመሳተፍ ጠንካራ እምነት አለው።

ከማክበር ሰላምታ ጋር

Jack R. Smith, Ph.D. ዶ/ር ጃክ ር. ስሚዝየት/ቤቶች የበላይ ተቆጣጣሪ Superintendent of Schools

ማውጫ

መግቢያ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የMCPS የሥነሥርዓት መርህ/ፍልስፍና. . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የተማሪ ስነምግባር . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የMCPS ሰራተኛ ሀላፊነቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1

የወላጅ/አሳዳጊ እና የማህበረሰብ ሃላፊነቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 2

የመልሶ ማገገሚያ/ማደሻ ተግባር/ልምምድ፣ የመልሶ ማገገሚያ/ማደሻ

ፍትሕ፣ የመልሶ ማገገሚያ/ማደሻ ት/ቤቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 2

በቅደም-ተከተል ተፈላጊ ነገሮች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

የስነምግባር ህግን በስራ ማዋል . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

በሥነሥርዓት ርምጃ/ውሳኔዎች ላይ ተፅእኖ የሚያደርጉ ታሳቢዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

የሥነሥርዓት ግብረመልሶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3

ቀጣይ ትምህርት የማግኘት መብቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 4

ወቅታዊ ሁነቶች ጋር የተያያዙ የተራዘሙ እገዳዎችና ስንብቶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 4

የአካል ጉዳተኝነት ያለባቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 4

የሥነሥርዓት ግብረመልሶች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 5

የግብረመልስ ደረጃዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 8

የሥነሥርዓት ግብረመልስ ሰንጠረዥ/Matrix . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 10

የት/ቤት መገልገያ ኃላፊዎች እና ወደ ህግ አስከባሪ ማስተላለፍ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 20

የትምህርት ቦርድፖሊሲ እና ስለ ተማሪ ሥነሥርዓት የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች . . . .(MCPS) ደንቦች

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች የፀረ-መድሎ መግለጫ . . . . . . . . . . . . . . . . . . በስተጀርባ ሽፋን

የስነምግባር ህግ/CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • i

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 1

� የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS ) የሥነሥርዓት መርህ

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች የትምህርት ቦርድ መመርያ JGA የተማሪ ሥነሥርዓት እንደተገለጠው፣ የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች ለትምህርት አመቺ ስፍራዎች እንደሚሆኑ ይጠበቃል። ከተማሪው የመኖርያ ቤት በተጨማሪ፣ ት/ቤቶች አወንታዊ ስነምግባር የሚጠበቅባቸው፣ የሚቀረጽባቸዉ እና በእርስ በርስ መከባበርና በራስ መተማመን ሁኔታ ትምህርት የሚቀሰምበት ማህበረሰቦች ናቸው።

MCPS ስነምግባር የእድገት ሂደት ነው ብሎ ያምናል፣ እናም ውጤታማ የስነ-ስርዓት ስትራተጂዎች ስልቶች/የተማሪን የተለያዩ ባህሪያት እና የእድገት ፍላጎቶች ደረጃቸውን በጠበቁ ምላሾች እና ጣልቃ-ገብነቶች ማሟላት አለባቸው። ተከታታይ የማስተማሪያ ስልቶች እና የስነምግባር ግብረመልሶች ለማስተማር እና መማር ድጋፍ ሰጪ፣ አዎንታዊ ባህሪዎችን የሚያበረታታ፣ እና የመልሶ ማገገም ዲሲፕሊን መርኆንም/ፍልስፍናን የሚያንፀባርቅ ነው። የተሃድሶ ጥረት/ልምምዶች ለተማሪዎች ከስህተቶቻቸው እንዲማሩ፣ በስነምግባራቸው መነሾ የሚደርስ ማንኛውንም ጉዳት እንዲያርሙ፣ እና በጠባያቸው ምክንያት ተረብሸው የነበሩ ግንኙነቶችን እንዲጠግኑ እድሎች ይሰጧቸዋል። የት/ቤቶቻችን ስነምግባር ልምዶች የተተለሙት ተማሪዎች ለኮሌጅና ለስራ ዝግጁ ለመሆን ክፍል ውስጥ በትምህርት እንዲጠመዱ ነው።

ፍትሀዊ፣ የፀና፣ እና ዘላቂ የስነምግባር ትግበራ ስለሚጠበቅ ተማሪዎችም ምግባረ ብልሹነት/የመጥፎ ተግባር ድርጊቶች ስለሚያስከትሉት ቅጣቶች እንዲያውቁ መደረግ አለበት። ነገር ግን፣ በተቻለ መጠን የት/ቤት ዲሲፕሊን መከናወን ያለበት ተማሪዎችን በመደበኛ የአካደሚክ ፕሮግራም እንዲቆዩ የተቻለውን ሁሉ ጥረት በማድረግ ማስተዳደር ይገባል። እገዳዎችና ስንብቶች እንደ የመጨረሻ አማራጮች ብቻ መሆን አለባቸው።

� የተማሪ ስነምግባርተማሪዎች በት/ቤት፣ ት/ቤት በሚያካሄዳቸው ፕሮግራሞች ወቅት፣ በ MCPS አውቶቡሶች እና በሌሎችም የ MCPS ተሽከርካሪዎች ውስጥ እንዴት በጨዋነት ራሳቸዉን መግዛት እንደሚጠበቅባቸው ይነገራቸዋል። ብዙ መምህራን ተማሪዎችን የመማርያ ክፍል የስነምግባር ህጎችን በማዳበር ሂደት ያሳትፏቸዋል፣ ሌሎችን እንዴት እንደሚይዙ ጥርት ባሉ የተወሰኑ አባባሎች እንዲስማሙ ለተማሪዎች እድል መስጠት፣ ከተማሪዎችም አስተያየት በመቀበል፣ ሌሎች እንዴት አድርገው እነሱን እንዲይዟቸው እንደሚፈልጉ።

ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ተማሪዎች እርስ በርስ በአክብሮትና እና በመከባበር ድባብ የሚጠበቁ አዎንታዊ ስነምግባርን በማስቀመጥ ሂደት ውስጥ የሚሳተፉበት መነሻ ነጥብ ነው፦

1. የራሴ ቃላት፣ ተግባር፣ እና አቋም/አመለካከት በማንኛውም ጊዜ ለራሴና ለሌሎች ያለኝን ክብር ይገልፃሉ።

መግቢያ

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ሁሉም ሰራተኞች በመተባበር ርቱዕ የሆነ ትምህርት ለመማርና ለማስተማር የተመቻቸ ሁኔታ በመፍጠር ላይ ያተኮረ ሥነሥርዓት ያለውና ሰላማዊ አካባቢ አወንታዊ የት/ቤት መስክ ለመፍጠር ይጥራል። ተማሪዎች ዘላቂነት ያለው፣ ፍትሀዊ፣ እና በርትአዊነት የሚተገበር የሥነሥርዓት አፈፀፃም ሂደት የማግኘት መብት አላቸው። እያንዳንዱ ተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ እና ሠራተኞች ጭምር ሲተባበሩና ዋጋ ሰጥተውት አንዱ የአንዱን ሚና በማክበር ሲተገብሩ፣ በጋራ ግንዛቤ ሥነሥርዓታዊ ልምምዶችን በስራ ሲተረጉሙት ት/ቤቶቻችን ለኁላችን እጅግ ሰላማዊና ስኬታማ ይሆናሉ።

2. በሰዓቱ ወደ ት/ቤት በመምጣት/በወቅቱ በመድረስ፣ በስነስርአት በመልበስ፣ እና በትምህርቴ ለማተኮር ዝግጁ በመሆን በራሴ፣ በወደፊቴ እና በት/ቤቴ ያለኝን አክብሮት/ከበሬታ/ኩራት አሳያለሁ።

3. ሁልጊዜ የምፈልገው ግጭቶችን ለመፍታት ይበልጥ ሰላማዊ መንገዶችን ሲሆን፣ ግጭቶችን በገዛ ራሴ በሰላም ልፈታቸው ካልቻልኩ የመምህራንን፣ አስተዳዳሪዎችን፣ ወይም የት/ቤት ሰራተኞችን እርዳታ ማግኘት እፈልጋለሁ።

4. በሌሎች የት/ቤት ማህበረሰብ ላይ ያደረስኩትን የሆነ ጉዳት/በደል ለማረም ዝግጁ እሆናለሁ።

5. ሰላማዊ እና ንፁህ የመማርያ አካባቢ በት/ቤቴ በማራመድ ኩራት/ከበሬታ ይሰማኛል።

� የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ስራተኛ ሀላፊነቶች

በት/ቤት ውስጥ እንክብካቤ አድራጊ አዋቂዎች መኖር ከተማሪዎች ጋር ጠንካራ ግንኙነቶች በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ሚና አለው፣ የተማሪዎችን ከት/ቤት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ያመቻቻል በረብሸኛ ስነምግባር የመሳተፍ እድልንም ይቀንሳል። ሁሉም የት/ቤት የስራ ባልደረቦች ከተማሪዎች ጋር ትርጉም ያለው ግንኙነቶች/መቀራረብ እንዲኖራቸው በተለያዩ መንገዶች ይጥራሉ፣ ምክንያቱም በት/ቤታቸው ከአዋቂዎች ጋር ትርጉም ያለው ግንኙነቶች ያሏቸው ተማሪዎች በትምህርት ክፍል ረባሽ የመሆን፣ የመቅረት፣ ወይም ት/ቤት ጥሎ የመሄድ አዝማሚያቸው ያነሰ ነው።

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) የስራ ባልደረቦች የሚከተሉትን ያከናውናሉ፡-1. ለተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን ስነምግባር በግልፅ ያስቀምጣሉ፤

ትምህርት ሰጭ የተግሣጽ አቀራረብም ይወስዳሉ/ይከተላሉ።2. የተማሪዎችን አወንታዊና ተገቢ ስነምግባር መሸለምና እውቅና

መስጠት።3. ቅጥ ያጣ ብልሹ ስነምግባርን ለይቶ ማወቅና ለማስወገድ ጥረት

ማድረግ፣ እናም የስነምግባርን ህጎች ፀንቶ፣ በትክክል፣ እና በርትአዊነት እንዲተገበር መጣር።

4. ቤተሰቦችን፣ ተማሪዎችን፣ የስራ ባልደረቦችን/ሰራተኞችን፣ እና ማህበረሰቡን አወንታዊ ስነምግባር እና የተማሪን ተሳትፎ በማሳደግ ሂደት ማሳተፍ።

5. ግልፅ የሆነ፣ ለእድገትና ለእድሜያቸው የሚመጥን/አግባብ የሆነ ስነምግባርን ማበረታታት እና በስነምግባር ብልሹነት/ጉድለት ተመጣጣኝ ርምጃዎችን በመውሰድ ለሁሉም ተማሪዎቸ እድገትና የመማር እድል በሚደግፍ አኳኋን መተግባራቸውን ማረጋገጥ።

6. የአካል ጉዳት ላላቸው ተማሪዎች፣ ተገቢ ቅደምተከተሎች እና ለሁሉም፣ከፌደራልና ከስቴት ህጎች/ተፈላጊዎች ጋር የሚጣጣሙ የፍርድ ሂደቶችን ማካተት ።

7. ተማሪዎችን ከመማርያ ክፍል ማስወጣት እንደ መጨርሻ አማራጭ ብቻ መወሰድ ይኖርበታል፣ እናም ተማሪዎችን በተቻለ ፍጥነት ወደ ክፍል እንዲመለሱ ማድረግ።

2 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

� የወላጅ/አሳዳጊ እና የማህበረሰብ ሃላፊነቶችወላጆቸ/አሳዳጊዎች ከልጆቻቻው ጋር በት/ቤት ሊኖር ስለሚገባ ተገቢ ስነምግባር ያነጋግሯቸው እናም አወንታዊ፣ የጥሩ ስነምግባር ደጋፊ፣ ሰላማዊ፣ እና ጥሩ ባህርይን የሚጋብዝ ለማስተማርና ለመማር ምቹ የሆነ የትምህርት ቤት አካባቢ በመፍጠር ልጆቻቸው ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ልጆቻቸውን ያግዟቸው።

ወላጆች/አሳዳጊዎች ልጆቻቸው ሊያጋጥሟቸው ስለሚችሉ የስነምግባር ችግሮችን ለመፍታት ከMCPS ሰራተኞች ጋር ተባብረው መስራት አለባቸው።

ወላጆች/አሳዳጊዎች ከት/ቤቶች ጋር በመተባበር በት/ቤትና ማህበረሰብ ውስጥ የምክር አገልግሎት፣ ከመደበኛ ትምህርት በኋላ የሚካሄዱ ፕሮግራሞች፣ እና የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች ወደ መሳሰሉ ደጋፊ ቡድኖች ወይም ፕሮግራሞች ልጆቻቸው እንዲሳተፉ በማገዝ ማደፋፈር/መስራት አለባቸው።

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ቀና የሆነ፣ ሰላም የሰፈነበት፣ አጋዥነት ያለው፣ እና ጋባዥ የሆነ ሁኔታ/የትምህርት አካባቢ በመፍጠር የሚያግዙ የማህበረሰብ ድርጅቶችን ከት/ቤቶች ጋር መጎዳኘት እንዲችሉ ያበረታታል። አረአያነት ያለውድጋፍ ሰጭ አገልግሎት፣ በምክርና በማሰልጠን አገልግሎት እንዲሁም ልዩ ልዩ ለት/ቤት መጠቀሚያ ነገሮችን በመለገስ የት/ቤት የስራ ባልደረቦች የማገገሚያ ልምምዶችን በመተግበር እና ቀጣይነት ያለው የተማሪዎች ስነምግባርን ለማነጽ እዚህ ላይ በተገለጸው የተማሪ ስነምግባር መመርያ ጋር የሚጣጣምድጋፍ እንዲሰጡ ያደፋፍራል።

� የተሐድሶ ተግባር/ልምምድ፣ የተሐድሶ ፍትሕ፣ የተሐድሶ ት/ቤቶች

በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች /MCPS ለእኩልነት መስፈን፣ አዎንታዊ የባህርይ ጣልቃ ገብነቶች እና ድጋፎች (PBIS)* ባለዉ ቁርጠኝነት ላይ በመመርኮዝ፣ የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) የሚያንጽ ትግበራዎች/ጠቃሚ ድርጊቶች፣ ፍትህ ማስፈንን፣ የሚያጓጉ የት/ቤቶች ባህል፣ እና የሚጠበቀውን ያህል ተስማሚና የሚያጓጓ የትምህርት መንደር ለመፍጠር መስራቱን ይቀጥላል።

ገንቢ/የሚያንፁ ድርጊቶች ጤናማ ግንኙነቶችን በመገንባት፣ ግጭቶችና መጥፎ ድርጊቶችን ለመከላከል በቁርጠኝነት ተሳታፊ ማህበረሰብ ለመፍጠር የበኩላቸውን አስተዋፆ እንዲያደርጉ በሚቀጥለው መልኩ ይረዳል

• ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ማህበረሰብ ኃላፊነት መስጠት እና እንዲሳተፉ ማድረግ፤ ነገር ግን ተሳታፊነት ምንግዜም በፈቃደኝነት መሆን አለበት

• የሚመለከታቸውን በሙሉ ስለ ሚናቸዉ፣ ዝንባሌ፣ እምነታቸዉን እና ስለ ባህርይ በተለይም ስለ መጥፎ ድርጊቶች አመለካከታቸውን እንዲፈትሹ መጠየቅ፤ እና

• ማህበረሰቡን በንቃት ለመገንባት ዘዴዎችን መጠቀም፣ ማለትም ጠቃሚ የሆኑ የማህበረሰብ ድርጊቶችን እና ባህሪዎችን እውቅና በመስጠት እና በማክበር፣ እና የማህበረሰብ የሚጠበቁ ነገሮችን ማቋቋም/መመስረት።

መልካም ስነምግባርን ለመገንባት የሚወሰዱ የእርምት ርምጃዎች መዘዙን ለመከላከል ስለሆነ አስፈላጊነቱን አይቃረንም፣ ይልቁንም ተማሪዎች ዝንባሌ/አመለካከታቸውን እና ባህርያቸውን እንዲመረምሩ/እንዲያጤኑትና በነርሱ ምክንያት የተነኩ ሰዎች ከደረሰባቸው ጉዳት ለመጠገን/ገንቢ/የተሻለ ሁኔታ ለማምጣት ጥረት እንዲያደርጉ ይረዳቸዋል። ለገንቢ ተግባራት የሚጥቅሙ በተከታታይነት ተግባር ላይ የሚውሉ የማህረሰብ ማዕቀፍ/መክብቦች፣ በተለምዶ ሁኔታ/ባህላዊ ተቀባይነት ያለው መመሪያ፣ የመከታተያ መክብቦች፣ የክብረ ዝግጅት መክብቦች፣ ሆን ተብሎ ግንኙነትን ለመገንባት/ለማጎልበት የሚደረጉ /ድርጊቶች/እንቅስቃሴዎች። በታማኝነት/በአክብሮት የሚደረግ ገንቢ ተግባራት ቀጣይነት ያለው ማስተማር እና መማርን የሚያስፋፋ አዎንታዊ የትምህርት ድባብ ያበረታታል/ያዳብራል።

ፍትኃዊ አስተሳሰብ የአንድ ትምህርት ቤት ማህበረሰብ አባላት የሚከተሉትን አስቸጋሪ/ተፈታታኝ ሁኔታዎች የሚያዩበት ፍልስፍና ነው፦

• ስለተጣሰው ህግ ከሚተኰር ይበልጥ በመጥፎ ድርጊት ምክንያት የደረሰ ጉዳት ላይ መተኰር እንዳለበት፣

• ጉዳት የደረሰባቸውን ማበረታታት እና በስነስርዓት አወሳሰድ ሂደት ዉስጥ ፍላጎታቸዉ በሚዛናዊነት መታየቱን ማረጋገጥ፤

• በሌሎች ላይ ጥፋት የፈፀሙ በግል ላጠፉት ጥፋት ኃላፊነት እንዲወስዱ፣ እንዲረዱ፣ እንዲቀበሉት/እንዲያምኑ፣ እና ያደረሱትን ጉዳት ለመጠገን የሚጠበቅባቸውን ግዴታ እንዲወጡ መደገፍ፤

• ቅጣትና ማግለል ላይ ከማተኮር ይልቅ ትብብር እና ዳግም ማበር/ሕብረት/ዉህደትን ማበረታታት፤

• በዉጤች አካባቢ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ በሌሎች ላይ ክፋት ያደረጉ/ጥፋት የፈጸሙትን ግለሰቦች እንዲሳተፉ ማድረግ፤ እና

• አካላዊ ግጭቶች ወይም በዲሲፕሊን ምክንያት ከማህበረሰብ ርቀው የነበሩ የማህበረሰብ አባላት መልሶ መቀላቀል የመሰሉ የት/ቤትን ማህበረሰብ ሊፈትኑ የሚችሉ ሁኔታዎችን መጠበቅና መፍታት።

የተለመደው ዓይነት አቀራረብ፤ ለተጣሰው ሕግ ወቀሳ/ተጠያቂነት እና የቅጣት ርምጃ ላይ ያተኩራል። ሚዛናዊ/ፍትሀዊ እርምት ሦስት በጣም የተለያዩ ነገሮችን ይጠይቃል፦• የተጎዳው ማነው?

• ጉዳት የደረሰባቸው/የጥቃቱ ሰለባ የሆኑት የሚያስፈልጋቸው ምን እንደሆነና የደረሰውን ጉዳት ለመጠገን ምን እርምጃ ነው መወሰድ ያለበት?

• የሚያስፈልጋቸውን ነገሮች ለማሟላት፣ የደረሰውን ጉዳት ለመጠገን፣ እንዲሁም ግንኙነት እንዲቀጥል ለማድረግ ኃላፊነት ያለበት ማነው?

ፍትህ የተሞላበት የእርምት ርምጃ ስነአመክንዮ/አስተሳሰብን ለማስቀየር ፈታኝ ቢሆንም በእጅጉ ጠቀሜታም አለው። የአእምሮ አስተሳሰብን መለወጥ ገንቢ የሆነ የት/ቤት ማሕበረሰብ ለመፍጠር፣ ትኩረትን በመልካም ግኙነት እና ተሳትፎ ላይ ያደረጉ ተማሪዎችን፣ ሠራተኞችን እና ቤተሰቦችን ለመፍጠር በጣም አስፈላጊ ነው በ 2018–2019፣ ስልጠናዎችን በመስጠትና አቅምን በመገንባት ፍትኃዊነትን ለማደስ የአፈጻጸም ስትራተጂ ትግበራን ለመደገፍ የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ለፍትኃዊነት ደጋፊ የሆኑ የሙከራ ት/ቤቶችን በኤለመንተሪ እና በሁለተኛ ደረጃዎች ማስፋፋት ይቀጥላል። በእኛ እምነት እናም ጥናት/ምርምር እንደሚያመለክተው የማደስ/ማቅናት ፍትሐዊነት እና ገንቢ ልምዶች በተማሪዎች መካከል ተደጋጋሚ ጥፋተኝነትን እንደሚቀንስ እና ሰራተኞች እና ተማሪዎችን የሚያጎለብት ጠንካራ ሰላማዊና ጤናማ ማሕበረሰብ ያሰፍናል።

በ 2018–2019 RAND Corporation ከተሰኘው አትራፊ ያልሆነ የምርምር ድርጅት አጋርነት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ፣ የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS)፣ የተሃድሶ ፍትህ ስልቶችን እና የገንቢ ተግባሮችን አፈፃፀም ለመደገፍ አቅምን የማጎልበት ስልጠናዎችን በመስጠት ለፍትኃዊነት ደጋፊ የሆኑ የሙከራ ት/ቤቶችን በኤለመንተሪ እና በሁለተኛ ደረጃዎች ማስፋፋት ይቀጥላል።

* አወንታዊ የስነምግባር የእርምት ርምጃ ድጋፎች/Positive Behavioral Interventions and Supports/(PBIS) በአወንታዊ የእርምት/ማቅናት እርምጃ አማካይነት የተሻለ አካባቢ በመገንባት ሰላማዊና ይበልጥ ውጤታማ ት/ቤቶች ለመፍጠር ስርአት-አቀፍ ስልት ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት፦ www.montgomeryschoolsmd.org/departments/ studentservices/mentalhealth/ ይመልከቱ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 3

የቅደም-ተከተል ሂደቶች ግዴታዎች

� የስነምግባር መመርያ/ደንብ በስራ ማዋልበሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) የተገለጸው የዲስፕሊን ውጤት የተማሪ ስነምግባር ደንብ/ኮድ ተማሪዎች በሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ንብረት ውስጥ እያሉ ወይም በ MCPS በሚካሄዱ ኩነቶች ላይ እየተሳተፉ በማናቸውም ጊዜ ተፈጻሚ ይደረጋል። የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ንብረት የሚያጠቃልለው ማናቸውንም ት/ቤቶችን፣ ወይም ሌሎች የMCPS ንብረት የሆኑ መሬት፣ አውቶቡሶች እና ሌሎች የMCPS ተሽከርካሪዎች/መኪናዎች፣ እና በMCPS ስፖንሰር በተደረጉ ተማሪዎችን ያሳተፈ ማንኛዉም እንቅስቃሴዎች የሚከናወኑበት ንብረቶች እና መሬቶች። ከትምህርት ሰዓቶች ውጭ እና ከት/ቤት ንብረት ውጭ ርቀት ቦታ ላይ የሚፈፀም የተማሪ ስነምግባር ርእሰ መምህሩ/ሯ ምክንያታዊ/አሳማኝነት ባለው ሁኔታ ካመነበት/ችበት ስነ ምግባሩ በት/ቤት ዙርያ የተማሪዎችን ወይም ሰራተኞችን ጤና ወይም ደህንነት ያሰጋል ወይም ስነምግባሩ በት/ቤት እንቅስቃሴዎች ከባድ መዛባት ወይም ቁሳዊ ጣልቃገብነት ሊያደርስ ይችለል ብሎ/ላ ከገመተ/ች የስነ-ስርዓት/ዲሲፕሊን እርምጃ ሊወሰድበ/ባት ይችላል።

በተቻለ መጠን፣ የስነ-ስርዓት/ዲሲፕሊን እርምጃ የሚያስወስደው ድርጊት ከጥፋት/ሕግ መጣስ ጋር ይዛመዳል። የዚያ እርምጃ አካል በሆነ መንገድ ተማሪው/ዋ አካዴሚያዊ ስራ ማከናወን ካለበት/ባት፣ ግቡ ከተያያዘው ትምህርት ጋር የተዛመደ አንድ ዋጋ ያለው ትምህርት እንዲማር/እንድትማር ማድረግ ነው። እርምጃ መውሰድ/ቅጣት ብቻ መሆን የለበትም። ለምሳሌ፣ አንድ መምህር/ት ተማሪው/ዋ በሚገባ እንደሚያ(ምታ)ውቃቸው በግልፅ እየታወቀ ብዙ የሂሳብ ፕሮብሌሞች በቅጣት መልክ መስጠት አይች(ት)ልም። አሰልቺ የድግግሞሽ ስራም እንደመቅጫ መፈቀድ የለበትም። አንድ/ዲት አስተማሪ አንድን ተማሪ አንድ አረፍተነገር ደጋግሞ/ማ እንዲ(ድት)ፅፍ ወይም ከመዝገበ ቃላት እንዲ(ድት)ገለብጥ ማድረግ የለበ(ባ)ትም። የአንድ ተማሪ ትግባሬዎች ለምን ልክ እንዳልነበሩ የሚገልፅ መጣጥፍ መፃፍ አንድ ተቀባይነት ያለው አካዴሚያዊ እርምጃ ነው።

አንድ/ዲት ተማሪ ምንግዜም/በፍፁም በአካል መቀጣት የለበ(ባ)ትም። ቢሆንም፣ ድብድብ ለመገላገል፣ ረብሻ/ሁከት ለመከላከል፣ ወይም በት/ቤት ግቢ ወይም ት/ቤት ባሰማራው ጉዞ ላይ የሚረብሽ/የምትረብሽ ተማሪን ለማስቆምና ለመቆጣጠር የት/ቤት ሰራተኞች የተመጣጠነ ሃይል መጠቀም ይችላሉ። በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች ደንብ "MCPS Regulation JGA-RA" የመማሪያ ክፍል አስተዳደር እና የተማሪ ስነምግባር ቁጥጥር "Classroom Management and Student Behavior Interventions"በተገለጹ የተወሰኑ ሁኔታዎች ስር ካልሆነ በስተቀር በአካላዊ እገዳ ወይም በማግለል መቅጣት ክልክል ነው፡፡ .

የክፍል ወይም የፈተና ውጤቶች ምንግዜም ቢሆን በስነስርዓት/ዲሲፕሊን እርምጃ መልክ አይስተካከሉም። ቢሆንም፣ በMCPS ደንብ IKA-RA መሰረት፣ የክፍል/የፈተና ውጤት አሰጣጥና ሪፖርት "Grading and Reporting"፣ አንድ/አንዲት ተማሪ በአካዴሚያዊ ማጭበርበር ላይ ከተገኘ/ች፣ መምህሩ ዜሮ ሊሰጠው/ጣት ይችላል።

የመናፈሻ/እረፍት ሊታገድ የሚችለው በርእሰመምህሩ(ሯ)/ተወካይ ፈቃድ ለተማሪዎች ደህንነት የሚያሰጋ ነገር ካለ (የመገልገያ መሳርያ/እቃዎች የጥገና ስራ እየተካሄደ ካለ፣ ወይም በመጥፎ የአየር ጠባይ)፣ ወይም ተማሪው/ዋ ለራሱ/ለሌሎችም አስጊ ሁኔታ ላይ ሲሆን። በተጨማሪ፣ የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ሠራተኞች ምግብ ወይም ከምግብ ጋር የሚገናኙ ማበረታቻዎችን በዲስፕሊን ቅጣት ምክንያት አያግዱባቸውም።

ጥቂት የቡድን አባላት በፈፀሙት ድርጊት ምክንያት የቡድናቸው አባላት ተማሪዎች በሙሉ ሊቀጡበት አይችሉም። ለምሳሌ፣ አንድ ተማሪ ክፍል ውስጥ ቢ(ብት)ረብሽ፣ አስተማሪው/ዋ በክፍል የሚገኙትን ተማሪዎች በሞላ በጊዚያዊነት ማገት አይ(ት)ችልም። ለትግባሬው ተጠያቂው ሰው ባይታወቅም ይህ ህግ የፀና ይሆናል።

� በዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተፅእኖ ያላቸው ታሳቢዎች

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ሰራተኞች ግልፅነት የተሞላበት፣ በልጆቹ የእድገት/እድሜ አንፃር ተገቢ መስፈርቶችን በመጠቀም ቅጣቶች ሚዛናዊና ፅኑ መሆናቸውን እያረጋገጡ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን ያከናውናሉ። አጠቃላይ ሁኔታዎችን በመገምገም፤ የት/ቤት ሠራተኞች "የአፃፋውን ተመጣጣኝነት" ከዚህ በላይ ከተሰጡት ምሳሌዎች ጋር በማስተያየት መገምገምና የሚከተለውን መመዘኛ ከተማሪ ዲስፕሊን ጋር ማገናዘብ ይኖርባቸዋል።

1. የተማሪ ዕድሜ (ከ PreK-3 ክፍሎች፣ ማገድ/ማስወጣት እና ማባረር በአጠቃላይ ስራ ላይ መዋል የለበትም)*

2. ከዚህ ቀደም የነበሩ አሳሳቢ የዲሲፕሊን ጥፋቶች (የተቀዳሚ ግድፈት አይነት፣ የቀደሙ ጥፋቶች ብዛት፣ እና ለተመሳሳይ ግድፈት ተግባራዊ የሆኑ የዲሲፕሊን እርምጃ ደረጃዎችን በማካተት)

3. የተማሪን ባህርይ/ስነምግባር ለመገንዘብ የሚያስችሉ የበስተኋላ መረጃ ባህላዊ ወይም የቋንቋ ታሳቢዎች።

4. በክስተቱ አካባቢ የነበሩ ሁኔታዎች5. ሌሎች የሚቀንሱ/የሚያጠቡ ወይም የሚያባብሱ ሁኔታዎች6. አይቀሬ ከባድ ጉዳት የሚያደርስ ማስፈራሪያ አሳሳቢ ስጋት

* በስቴት ህግ መሠረት፣ PreK–2ኛ ክፍል ተማሪዎችን ማስወጣት እና ማባረር በከፍተኛ ደረጃ የተከለከለ ነው። ርእሰ መምህራን/ተወካዮች ለሌሎች ተማሪዎች ወይም ሠራተኞች በሌላ አይነት ጣልቃ ገብነት እና ድጋፍ በመስጠት ጉዳቱን ለመቀነስ ወይም ለመከላከል የማያስችል አይቀሬ ከባድ ጉዳት የሚያስከትል ዛቻ/ስጋት መኖሩን ለመወሰን የት/ቤት የስነልቦና ባለሙያ ወይም ሌላ የአእምሮ ጤና ባለሙያ ማማከር አለባቸው። የት/ቤት ርእሰ መምህር /ተወካይ በማስወጣት ለመቀጠል ከወሰነ(ች) የት/ቤት ርእሰ መምህር /ተወካይ በት/ቤት ድጋፍ እና ማሻሻል ጽ/ቤት አግባብ ያለውን የትምህርት፣ የአፈጻጸም፣ እና የአስተዳደር ዳይሬክተርን ማነጋገር ያስፈልጋል። የእገዳ ጊዜ ርዝመት ከአምስት የትምህርት ቀናት መብለጥ የለበትም። የማስወገድ/የማባረር ሁኔታዎች ውስንነት በፌደራል ህግ ድንጋጌ ላይ የተመሠረተ ነው። ስለ ማባረር እና ከት/ቤት ማስወጣት የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶችን ደንብ/መመሪያ MCPS Regulation JGA-RB ይመልከቱ።

� የዲሲፕሊን ግብረመልሶችMCPS ማስተማርን እና መማርን ለመደገፍ ቀጣይነት ያላቸው ትምህርታዊ ስልቶችን እና የዲሲፕሊን ግብረመልሶችን ይጠቀማል።

የሚቀጥሉት ገፆች አንደሚከተለው ለተለያዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች የት/ቤት ህግ መጣስ/የግብረመልስ ደረጃዎችን ያስቀምጣሉ፡-

1. የዲሲፕሊን ግብረመልሶች2. የግብረመልስ ደረጃዎች3. የዲሲፕሊን ግብረመልስ ሰንጠረዥ/Matrix/

4 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

� በቀጣይነት ትምህርት የማግኘት መብቶችበዲሲፕሊን እርምጃ ምክንያት ከመማርያ ክፍል መቅረት በምክንያት የሆነ መቅረት ነው። የሜሪላንድ ህግ ከት/ቤት ለተወሰነ ጊዜ የታገዱ ወይም የተሰናበቱ ተማሪዎች እኩል መራመድ እንዲያስችላቸው በተቻለ መጠን በሚከተለው አኳኋን የክፍል ስራ የመስራትና የመከታተል እድል እንዲሰጣቸው ይጠይቃል፡-

1. ከት/ቤት እገዳ የተደረገበ(ባ)ት ወይም የተባረረ(ች) እያንዳንዱ ተማሪ በአማራጭ ትምህርት ፕሮግራም ያልተመደበ(ች) ከሆነ በየቀኑ የክፍል ሥራ እና የትምህርት ስራዎችን በየሣምንቱ ታይቶ ታርሞ ለተማሪው(ዋ) የሚመለስከ ስራ ከእያንዳንዱ መምህር መሰጠት አለበት።

2. በመምህራንና ከት/ቤት-ውጭ በእገዳ ወይም በስንብት በሚገኙ የተለያዩ ተማሪዎች መካከል አገናኝ መኮንን የሚሆን እና ከነዚያ ከት/ቤት-ውጭ ከታገዱት/ከተሰናበቱት ተማሪዎችና ወላጆቻቸው/አሳዳጊዎቻቸው ጋር ስለመማርያ ክፍል ስራዎችና ከት/ቤት ጋር ግንኙነት ስለአላቸው ጉዳዮች በየሳምንቱ በቴሌፎን ወይም በኢሜይል የሚገናኝ/የምትገናኝ የት/ቤት ሰራተኛ እያንዳንዱ ርእሰ መምህር ይሰይማል/ትሰይማለች።

3. የአጭር ጊዜ እገዳ (እስከ ሶስት ቀኖች) የሚቀበሉ ተማሪዎች በእገዳ ወቅት ያመለጣቸውን የአካዴሚ ስራ ያለ ቅጣት ለመፈፀም እድል ይኖራቸዋል። ት/ቤቶች ለሁሉም የአጭር ጊዜ እገዳዎች ለተቀበሉ ተማሪዎች እና ለወላጆች/አሳዳጊዎች ተፈላጊዎቹ ነገሮች ተግባራዊ መደረጋቸውን ለማረጋገጥ ሃላፊ የሚሆነውን የት/ቤት ሰራተኛ የመገናኛ መረጃ ይሰጧቸዋል። የታገደ/የታገደች ተማሪን ያመለጠውን/ያመለጣትን ስራዎችን የመቀበል፣ ያመለጠውን/ያመለጣትን ስራዎችን የመፈጸም እና ፈተናዎችን የማካካስ ሂደት ሌሎቹ ገፅታዎች በማንኛውም በሌላ ጊዜ በምክንያት መቅረት ወቅት ስለማካካስ ስራ በያንዳንዱ ት/ቤት በተመሰረተው መመርያና ልምድ ጋር ተመሳሳይ ይሆናሉ።

� ከተራዘሙ እገዳዎችና ስንብቶች ጋር የተያያዙ ወቅታዊነት ሁኔታዎች

ከ10 ቀናት በላይ የተማሪዎችን እገዳ ወይም መባረር የጊዜ ገደብ በሚመለከት መከተል የሚያስፈልገውን አሠራር/ህግ የሜሪላንድ ህግ ይደነግጋል። MCPS እነዚህን ወቅታዊነት ክትትል የሚያደርገው በ MCPS Regulation JGA-RB፣ እገዳና ስንብት "Suspension and Expulsion" እና MCPS Regulation JGA-RC የአካል ጉዳት ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት "Suspension and Expulsion of Students with Disabilities" ነው።

MCPS አንድን ተማሪ በዲስፕሊን ምክንያት ወደ ሌላ ት/ቤት የመመደብ ወይም ወደ አማራጭ የትምህርት ፕሮግራም የመመለስ መብት እና ስልጣን አለው። አንድ ተማሪ በዲሲፕሊን ምክንያቶች ወደ አማራጭ የትምህርት ፕሮግራም ከተላከ/ከተላከች፣ በ MCPS ደንብ JGA-RC የአካል ጉዳተኝነት ያላቸው ተማሪዎች እገዳ ወይም ስንብት "Suspension and Expulsion of Students with Disabilities" በሌላ ካልተገለፀ በስተቀር እንደ ጊዜው አረዛዘም "የተራዘመ እገዳ ወይም ስንብት" ተብሎ ይታሰባል።

� የአካል ጉዳት ያላቸው ተማሪዎች እገዳና ስንብት

የፌዴራል ህግ እንዲታገዱ ወይም እንዲሰናበቱ ስለተወሰነባቸው የአካል ጉድለት ያላችው ተማሪዎች የህጋዊ አፈፃጸም መብቶችን ያስቀምጣል። እነዚህ መብቶች በሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ/MCPS Regulation JGA-RC በስፋት ተዘርዝረዋል። ስለ አካለ ስንኩል ተማሪዎች እገዳ እና መባረር

ለተጨማሪ መረጃዎች፣ እባክዎን በዚህ መለስተኛ መጽሔት የተጠቀሱትን ልዩ ህጎች፣ መመርያዎች፣ እና ደንቦች ያንብቡ። የቦርድ መመርያዎችና የMCPS ደንቦች በ www.montgomeryschoolsmd.org/departments/policy ይገኛሉ። በተጨማሪ፣ የት/ቤት አስተዳዳሪዎች የእነዚህ ሰነዶች ቅጂዎች አሏቸው በየት/ቤቱ ሚድያ ማእከልም ይገኛሉ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 5

የስነምግባር ውል/ኮንትራት አወንታዊ የስነምግባር የእርምት ርምጃዎች፣ ስልቶች፣ እና ድጋፎችን ለመስጠት በት/ቤት ሰራተኞች የተነደፈ መደበኛ እቅድ አማካይነት የተማሪን ተገቢ ያልሆነ ረባሽ ስነምግባር ማረም።

ከት/ቤት የምክር አገልግሎት ሰጭ/የመገልገያዎች ባለሞያ "School Counselor/Resource Specialists" ጋር ተገናኙ።

በት/ቤት ሰራተኞች አማካይነት ከት/ቤት የምክር አገልግሎት ሰጭ፣ የመገልገያዎች (Resource) መምህር፣ የት/ቤት ሳይኮሎጂስት፣ የት/ቤት ማህበራዊ ጉዳይ ሰራተኛ ወይም ከተማሪው/ዋ የቅርብ ግንኙነት ካለው/ላት አሰልጣኝ ጋር ተማሪው/ዋ እንዲ(ድት(ገናኝ ይደረጋል።

በመማርያ ክፍል-የሚወሰዱ ርምጃዎች

ተማሪዎችን ስለባህሪያቸው እንዲያንጸባርቁ የሚያጭር/የሚያነሳሱ የመማሪያ ክፍል ስልቶች፦ እንደ time-out፣ የመምህርና-ተማሪ ኮንፈረንስ፣ የሃሳብ መግለጫ ወንበር፣ አቅጣጫ መቀየር (ለምሳሌ፦ ሚና መጫወት/role play)፣ የመቀመጫ ለውጥ፣ ወላጆችን መድረስ፣ የክፍል ውስጥ ጥቅሞችን መንሳት፣ ወይም የይቅርታ ደብዳቤ።

የማህበረሰብ አገልግሎት ተማሪዎች ማህበረሰብን በሚጠቅሙ የተለያዩ ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ ማድረግ (ለምሳሌ፦ ሾርባ በሚዘጋጅበት ወጥቤት ማሰራት፣ በት/ቤት ወይም በሌላም ስፍራ ብዙ ሰዎች የሚጠቀሙበትን ቦታ ማፅዳት፣ ወይም የአዛውንቶች መጠቀሚያ ቦታ ላይ መርዳት)

የግጭት አፈታት (በት/ቤት የተመሰረተ ወይም ከውጭ የተቀናበረ) ግጭቶችን በሠላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችላቸውን ስልቶች በመጠቀም ተማሪዎች ኃላፊነት እንዲወስዱ መርዳት። ተማሪዎች፣ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ መምህራን፣ የት/ቤት ሰራተኞች፣ እና ወይም ርእሰ መምህራን ግጭትና ንዴትን መቆጣጠር፣ በንቃት ማዳመጥ፣ እና ውጤታማ ግንኙነትን የመሳሰሉ ችግሮችን የመፍታት ክህሎቶችና ተክኒኮችን በሚያራምዱ እንቅስቃሴዎች ላይ ይሳተፋሉ።

በቁጥጥር ስር መዋል አንድን ተማሪ ከትምህርት በፊት፣ በምሳ ወቅት፣ በነፃ የእርፍት ጊዜ፣ ከትምህርት በኋላ፣ ወይም በቅዳሜና እሁድ ለተወሰነ ጊዜ በተለየ መማርያ ክፍል እንዲገኝ/እንድትገኝ ማድረግ። ተማሪዎችን ከመደበኛው የትምህርት ሠዓት ውጭ ታግደው እንዲሰሩ ከመደረጋቸው አስቀድሞ ት/ቤቶች ለተማሪዎቹ ወላጆች ማሳወቅ አለባቸው።

ማሰናበት ተማሪዉ(ዋ)ን ከተማሪው/ዋ መደበኛ ት/ቤት ለ45 የትምህርት ቀኖች ወይም ከዚያ በላይ ማገድ፣ ለወላጅ/አሳዳጊ ማስታወቂያ ጋር፣ ይህም ሊሆን የሚችለው በሚከተሉት ሁኔታዎች ብቻ፡-

1. ዋና የትምህርት ቤቶች ሃላፊ ባለስልጣን ተወካይ ተማሪው/ዋ ከት/ቤት እንዲ(ድት(ገለል ከተወሰነው ጊዜ አስቀድሞ የተመለሰ/ች እንደሆነ በሌሎች ተማሪዎች ወይም በሰራተኞች ላይ ጉዳት ማስከተሉ አይቀሬነቱን ሲያረጋግጥ፣

2. የት/ቤቶች የበላይ ኃላፊ ተወካይ ተማሪው/ዋን የማግለል ወቅት እጅጉን ሊያጥር የሚቻለውን ያህል ይወስናል/ትወስናለች፤ እና

3. የተወገደ/ችው ተማሪ በስኬታማ ሁኔታ ወደ መደበኛ የአካዳሚ ፕሮግራሙ ሊመለስ/ልትመለስ ይችል ዘንድ የት/ቤቱ ስርአት ተመጣጣኝ የትምህርት አገልግሎቶች እና ተገቢ የስነምግባር ድጋፍ ይሰጠዋል/ይሰጣታል። COMAR 13A.08.01.11(B)(2)(a -c).

ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ እና የእርምት እርምጃ እቅድ

ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ/Functional Behavioral Assessment (FBA) (MCPS Form 336-64) ስለተማሪ አግባብነት የሌለው የሚያሰናክል ባህርይ አካሄድን መረጃ/ኢንፎርሜሽን በመሰብሰብ የት/ቤት ሠራተኞች የተማሪን ባህርይ እንዴት ለማረም ወይም ለመግራት የሚያስችሉ አቀራረቦችን ይወስናል። መረጃው/ኢንፎርሜሽኑ (MCPS Form 336-65) በመጠቀም ለተማሪው(ዋ) የሚመጥን የስነምግባር ጣልቃ ገብነት ዕቅድ ለማዳበር ይጠቅማል። FBA በመጠቀም የት/ቤት ሠራተኞች ቡድን እና የተማሪ ወላጅ/ሞግዚት ለአስቸጋሪው ባህርይ ምላሽ ለመስጠት እና ለመከላከል፣ ተገቢ የሆነ ተተኪ ወይም ተለዋጭ ባህርይ የማስተማር ግቦችን እና ጣልቃ ገብነቶችን ስልት ያዳብራሉ።

በት/ቤት-ውስጥ የሚወሰድ ርምጃ፡

አንድን ተማሪ በት/ቤት ህንፃ ውስጥ ከነሱ መደበኛ የትምህርት ፕሮግራም ማስወገድ ነገር ግን ተማሪው/ዋ የሚከተሉትን ለማድረግ እድሎች አሉ(ሏ)ት—

(i) በአጠቃላይ ስርአተ ትምህርት በአግባቡ እንዲካሄድ፤

(ii) ተማሪው/ዋ የአካል ጉዳተኝነት ያለው/ያላት ተማሪ ከሆነ/ች በህጉ መሰረት በተማሪው/ዋ IEP እንደተወሰነው ልዩ ትምህርትና የተዛመዱ አገልግሎቶች መቀበል፤

(iii) በመደበኛ የትምህርት ክፍል ሊያገኝ ከሚገባው/ልታገኝ ከሚገባት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ትምህርት መቀበል፤ እና

(iv) ተገቢ እስከሆነ ድረስ ከእኩዮች ጋር በወቅታዊ የትምህርት ፕሮግራማቸው መሳተፍ። COMAR 13A.08.01.11(C)(2)(a).

የአሰልጣኝ ፕሮግራም (ይፋዊ ያልሆነ እና/ወይም ለመከላከል በት/ቤት የተመሠረተ) ተማሪዎችን በግል ምክርና ስልጠና የሚሰጡ (ለምሳሌ፦ ካውንስለር፣ መምህር፣ የሥራ ባልደረባ፣ አብሮ ተማሪ፣ ወይም የማህበረሰብ አባል) የግል፣ አካደሚክ እና ማህበራዊ እድገታቸውን በመምራት የሚረዱ ሰዎች ጋር ማቀናጀት።

ወላጅን መድረስ ወላጆችን /አሳዳጊዎችን ስለልጃቸው ስነምግባር እና ዲሲፕሊንን በሚመለከት ማሳወቅ፣ ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባርን በማረም ረገድ እርዳታቸውን በመጠየቅ።

የዲሲፕሊን ርምጃዎች

6 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች (ተከታይ)

ወላጅ/አሳዳጊ እና ተማሪ/መምህር ስብሰባ

ተማሪዎችን፣ ወላጅ/አሳዳጊዎችን፣ መምህራንን፣ የት/ቤት ሰራተኞችን፣ እና/ወይም ርእሰመምህራንን ስለ ተማሪዎች ማህበራዊ፣ አካደሚያዊ፣ እና ከስነምግባር ጋር የተያያዙ የግል ጉዳዮችን በሚመለከቱ አይነተኛ የስነምግባር መፍትሄዎች ውይይቶች ማሳተፍ።

የእኩያ/አቻ ግልግል/ሽምግልና ስልጠና ያገኙ ተማሪዎች እንደ ገላጋይ/ሽማግሌ የሚያገለግሉበትና እኩዮቻቸው ግጭቶችን እንዲቋቋሙና መፍትሄዎችን በማዳበር እንዲያግዟቸው የሚደረግበት የግጭት መፍቻ ዘዴ ተግባራዊ ማድረግ።

ተጨማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ማቅረብ

ለረዥም ጊዜ እንዲታገድ/እንድትታገድ፣ እንዲወገድ/እንድትወገድ፣ ወደ አማራጭ የማስተማር ዘይቤ፣ ወይም ወደ ህግ አስከባሪ እንዲተላለፍ (እንድትተላለፍ) ለት/ቤት አስተዳደር (አስተዳዳሪዎች) ስለ ተማሪ አስተያየት መስጠት፣

ወደ አማራጭ ትምህርት ማስተላለፍ

ከሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ ደንብ/MCPS Regulation IOI-RA ጋር በሚጣጣም መልኩ ተማሪ ወደ አማራጭ ፕሮግራም እንዲዛወር/እንድትዛወር ለት/ቤት አስተዳደር (አስተዳዳሪዎች) አስተያየት መስጠት፣ ለአማራጭ ፕሮግራሞች የምደባ ሂደት/አፈጻጸም፡

እፆችን ያለአግባብ ስለመጠቀም/መጥፎ አጠቃቀም (Substance Abuse) ማስተላለፍ የምክር አገልግሎቶች

ከርእሰ መምህር/ት ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር፣ ወደ አካባቢ የጤና መምርያ ወይም ማህበረሰብን መሰረት ላደረገ አገልግሎት ከመጥፎ የዕፅ አጠቃቀም ጋር ለተያያዘ የምክር አገግሎት በት/ቤት ውስጥም ሆነ ከት/ቤት ውጭ አገልገሎቶች ወደሚሰጡበት ተማሪዎችን መምራት።

ወደ ማህበረሰብ አገልግሎት ድርጅት መምራት/ማስተላለፍ

ከ ርእሰመምህር ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር ከትምህርት ሠዓት በኋላ-ፕሮግራም፣ የግል ወይም የቡድን የምክር አገልግሎት፣ የአመራር እድገት፣ ግጭቶችን ማስታረቅ፣ እና/ወይም ግላዊ ስልጠና ወደሚያካትቱ የተለያዩ አገልግሎቶች ተማሪዎችን መምራት።

ወደ ጤና/ የአእምሮ ጤና አገለግሎቶች መምራት

ከ ርእሰመምህር ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር፣ ምክርና ግምገማ እንዲደረግላቸው የሚያስፈልጋቸው ተማሪዎችን በት/ቤት የተመሰረቱ ወይም በማህበረሰብ ወደ ተመሰረቱ የጤና እና የአእምሮ ጤና ክሊኒኮች ወይም ሌሎች አገልገሎቶች መምራት/መላክ። ተማሪዎች ተገቢ ወዳልሆኑ ወይም ረብሸኛ ስነምግባሮች ወይም በትምህርታቸው ላይ አሉታዊ ተፅእኖ የሚያደርጉ አሳሳቢ ጉዳዮቻቸውን ከሌሎች ገንቢ ምክር ለማግኘት በግል እንዲያጋሩ እና በግል የሚፈታተኗቸውን ነገሮች ለመቋቋም የሚያግዙዋቸውን ቴክኒኮች እንዲማሩ ይበረታታሉ። እነዚህ አገልግሎቶፕች ቁጣ-ማስተዳደር (anger-management) ትምህርቶች እና ኦፊሲዬላዊ ወይም ኦፊስዬላዊ ያልሆነ የግል ስልጠና ሊያካትቱ ይችላሉ።

ወደ ተማሪ ድጋፍ ቡድን አመራር

ከርእሰመምህር ወይም ተወከይ ጋር በመመካከር፣ የተማሪን ውጤት ለማሻሻል የመከላከያና የጣልቃገብነት ቴክኒኮችና አማራጭ ስልቶችን ለማዳበር የት/ቤት አማካሪዎች፣ የተማሪ ፐርሶኔል ሰራተኞች፣ መምህራን፣ ርእሰመምህራን፣ የማህበራዊ ሰራተኞች (social workers)፣ የጤና አገልግሎቶች፣ የጤና ክሊኒክ ሰራተኞች፣ የት/ቤት ሳይኮሊጂስቶች፣ እና የውጭ ተቋም ተወካዮችን ሊያጠቃልል የሚችል የድጋፍ ቡድን በጉዳይ አስተዳዳሪ (case manager) ስር ማሰባሰብ። የተማሪ ድጋፍ ቡድን ባዘጋጀው እቅድ አፈጻጸም የተማሪ ባህርይ/ስነምግባር ካልተሻሻለ፣ ቡድኑ ከሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ ደንብ/MCPS Regulation IOI-RA፣ ጋር በተጣጣመ መልኩ የምደባ አማራጭ ይጠይቃል፣ ለአማራጭ ፕሮግራሞች የምደባ ሂደት።

ከትምህርት ተጨማሪ እንቅስቃሴዎች መወገድ /የጥቅሞች መብት ማጣት"Extracurricular Activities"

ከ ርእሰ መምህር ወይም ተወካይ ጋር በመነጋገር፣ ተማሪ ከከሪኩለም ትምህርት ተጨማሪ እንቅስቃሴዎች ላይ የመሳተፍን መብት ለመንፈግ/፣ ስፖርት እና ክለቦችን፣ ወይም ተማሪ በት/ቤት ሁነቶች ላይ ወይም እንቅስቃሴዎች (እንደ መስክ ጉዞ ወይም በት/ቤት ዳንስ መሳተፍን የመሳሰሉ) ላይ እንዳይሳተፍ/እንዳትሳተፍ ማገድ። ስነ ምግባሩ የዚህን አይነት ምላሽ አስገዳጅ ካደረገው፣ ለጎደለው እንቅስቃሴ በተማሪው(ዋ) የተከፈሉ ገንዘቦች ካሉ፣ ከተቻለ፣ መመለስ አለባቸው።

ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ በተማሪው(ዋ) ስነምግባር ምክንያት በሌሎች ላይ ለደረሰ ጥፋት፣ ብልሽት፣ ወይም ጉዳት ተማሪው እንዲክስ መጠየቅ። ካሳው በገንዘብ ወይም ተማሪውን(ተማሪዋን) በት/ቤት ፕሮጀክት ስራ እንዲሰራ በመመደብ፣ ወይም በሁለቱም ሊከናወን ይችላል።

በ COMAR 13A.08.01.11(D) መሰረት፣ አንድ ተማሪ የስቴት ወይም የአካባቢ ህግ ወይም ደንብ ከጣሰ/ች፣ እና በዚያ ጥሰት ምክንያት የት/ቤት ንብረት ወይም በት/ቤት ንብረት ላይ በነበረ የሌላ ሰው ንብረት ያበላሸ(ች)፣ ያፈረሰ(ች)፣ ወይም ዋጋው በጣም እንዲወርድ ካደረገ/ች፣ ከተማሪው/ዋ፣ ከተማሪው/ዋ ወላጅ/አሳዳጊ፣ እና ከሌሎች አግባብ ካላቸው ግለሰቦች ጋር በጉዳዩ ውይይት ካደረገ/ች በኋላ፣ ርእሰመምህሩ/ሯ ተማሪው(ዋ)ን ወይም የተማሪው(ዋ)ን ወላጅ/አሳዳጊ ለባለቤቱ ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ ያስገድዳል/ታስገድዳለች። የገንዘብ ካሳ ከ$2,500 ወይም ከንብረቱ የገበያ ዋጋ ግምት ወይም ከሁሉቱ የአነስተኛውን ዋጋ በላይ መሆን የለበትም።

የተሐድሶ (Restorative)አፈጻጸም

(በመማሪያ ክፍል የተመሠረተ ወይም በስፔሻሊስት የተቀናበረ) የተሐድሶ ድርጊቶች መከናወን ያለባቸው በንቃት መልካም የት/ቤት አካባቢ ለመጠበቅ እና ተገቢ የማህበራዊ ክህሎትን ለማስተማር የተዋቀረ አቀራረብ ለመመስረትና ለመጠበቅ ነው። የተሐድሶ ተግባሮች የሚገለገሉባቸው እርምቶች፣ ምላሽ/አፃፋ፣ እና፣ በተጠቂው/ዋ ላይ የተፈፀመ ጉዳትን ጨምሮ፣ በአንድ ክውነት የተቀሰቀሰ ጉዳትን ለመለየትና ችግሩን ለመፍታት፣ እና ጉዳት ያስነሳውን/ያስነሳችዉን ተማሪ ሁኔታውን እንዲያርመው/እንድታርመዉ ዕቅድ ማዳበርያ ናቸው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት MCPS Regulation JGA-RB፣ እገዳ እና ማባረርይመልከቱ ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 7

የዲሲፕሊን ግብረመልሶች (ተከታይ)

በት/ቤት-የተመሰረተ ወይም የማህበረሰብ ስብሰባ

ተማሪዎችን፣ የት/ቤት ሰራተኞችን እና በግጭቱ የተሳተፉ ሌሎችን በርእሱ ለመወያየት፣ ጉዳዮችን ለመፍታት፣ እና መፍትሄዎች ለማቅረብ መሰብሰብ (ለምሳሌ፡- “Daily Rap,” “Morning Meetings”)።

እገዳ (ለአጭር ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

በርእሰመምህር አንድን ተማሪ በዲሲፕሊን ምክንያት እስከ ሶስት ቀን፣ ነገር ግን ከሱ ሳይበዛ፣ ከት/ቤት ማስወገድ፣ ለወላጅ/አስዳጊ ከማስታወቂያ ጋር።

እገዳ (ለረጅም ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

ርእሰ መምህር ለወላጆች በማሳወቅ አንድን ተማሪ በዲስፕሊን ምክንያት ከ 4 እስከ 10 የትምህርት ቀናት ከት/ቤት ማስወገድ ለወላጅ/ሞግዚትከማስታወቅ ጋር።

እገዳ (በት/ቤት ውስጥ) ለወላጅ/አሳዳጊ እያስታወቁ፣ በዲሲፕሊን ጉድለት ምክንያቶች የአንድ ተማሪ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ከወቅታዊ የት/ቤት ፕሮግራም እስከ 10 ቀናት፣ ነገር ግን ከዚያ ለማይበልጡ ቀኖች በት/ቤቱ ርእሰመምህር መታገድ።

እገዳ (ለረጅም ጊዜ፣ ከት/ቤት ውጭ)

ለወላጅ/አሳዳጊ በማሳወቅ ተማሪን ከት/ቤት መደበኛ ፕሮግራም ለተራዘመ ጊዜ ( ከ11 እስከ 45 የትምህርት ቀናት) ማገድ፣ በሚከተሉት ሁኔታዎች ምክንያት ብቻ ሊደረግ ይችላል፦

1. የት/ቤቶች የበላይ ኃላፊ ተጠሪ የሚከተሉትን ሲያረጋግጥ፡-ሀ/ የተወሰነው የእገዳ ጊዜ ከመፈፀሙ በፊት የተማሪው/ዋ ወደ ት/ቤት መመለስ በሌሎች ተማሪዎችና ሰራተኞች ላይ

ከባድ ጉዳት ያደርሳል ተብሎ የሚታሰብ ከሆነ፤ ወይም

ለ/ ተማሪው/ዋ በሙሉ ትምህርት ቀን በሌሎች ተማሪዎች የትምህርት ሂደት ያደረገው/ያደረገችው ተደጋጋሚና መጠነ ሰፊ በሆነ ረብሻ/የትምህርት ቀን መዛባት ያስከተለ፣ እናም ሌሎች በቅርብ ያሉና ተገቢ የዲሲፕሊን እርምጃዎች ተሞክረው ውጤት ያልተገኘ ከሆነ።

2. የት/ቤቶች የበላይ ኃላፊ ተጠሪ የእገዳውን ወቅት እጅጉን ሊያጥር ወደሚችልበት ጊዜ ይቀንሳል።

3. የተማሪው(ዋ)ን ወደ መደበኛ አካዴሚያዊ ፕሮግራም በስኬት እንዲመለስ/እንድትመለስ ለማድረግ ት/ቤቱ ለተወገደ(ች)ው ተማሪ ተመጣጣኝ የትምህርት አገልግሎቶች እና ተገቢ የስነምግባር ድጋፍ ያቀርብለ(ላ)ታል።

ከመማርያ ክፍል በጊዚያዊነት መወገድ

ተማሪዎችን በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ከመደበኛ የትምህርት ፕሮግራማቸው ለአንድ፣ ነገር ግን ከዚያ ለማይበልጥ፣ የትምህርት ፔርየድ ማገድ።

8 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

ደረጃ 1

በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ እርምት ምሳሌዎችእነዚህ የእርምት ርምጃዎች የተተለሙት ለተማሪዎች አክብሮትን አውቀው ለሰላማዊ አካባቢ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ አግባብ ያለው ስነምግባር ለማስተማር ነው። መምህራን የተለያዩ የማስተማርና መማርያ ክፍልን የመምራት ስልቶችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይበረታታሉ። ተገቢ ሲሆን፣ ስኬታማ መማርና የእርምት ርምጃዎችን ውጤት ዘላቂነት ለማረጋገጥ፣ እናም ለተማሪው/ዋ ተገቢ ያልሆኑ ስነምግባር ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉትን ሁኔታዎች ለመለወጥ፣ መምህራን ተማሪው/ዋን የመደገፍ ስርአት ላይ ለመሳተፍ ይችላሉ። እነዚህ የስነምግባር እርምቶች በስራ ላይ የሚውሉት ደረጃ በደረጃ መሆን አለበት።

• በመማርያ ክፍል- የተመሰረቱ ርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የቃል እርምት፣ በፅሁፍ ይቅርታ፣ ማስታወስ/ሌላ እቅጣጫ መቀየስ፣ ገፀ-ባህርይ መስራት፣ እለታዊ የክንውን ማስታወሻ)

• በቁጥጥር ስር ማዋል• የማገገሚያ ተግባሮች (በመማርያ ክፍል የተመሰረቱ)• የእኩያዎች የእርቅ ሽምግልና• በት/ቤት የተመሰረተ ግጭት የማስወገድ መፍትሄ

• በት/ቤት የተመሰረተ ስብሰባ • ወላጅን/አሳዳጊን ማግኘት (ወለጅ/አሳዳጊን በቴሌፎን፣

በኢሜይል፣ ወይም በቴክስት መገናኘት)• ይፋ ያልሆነ እና/ወይም በት/ቤት የተመሰረተ የመከላከል

ምክር/ክትትል ማድረግ • ከት/ቤት የምክር አገልግሎት ሰጭ/የመገልገያ ባለሙያዎች

ክትትል ማድረግ

2ኛ ደረጃ

በመምህር-የሚመሩ/በአስተዳደር የተደገፉ የእርምት ምሳሌዎችእነዚህ የእርምት ርምጃዎች የተተለሙት ተማሪዎች አክብሮትን አውቀው ለሰላማዊ አካባቢ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ተገቢ ስነምግባር ለማስተማር ነው። ከነዚህ አብዛኛዎቹ እርምት ርምጃዎች የተማሪውን/የተማሪዋን የስነምግባር ማሻሻል ድጋፍ ዘዴዎችን በማዋሃድ እና ለተማሪው/ዋ ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ለመለወጥ የተተለሙ ናቸው። እነዚህ ግብረመልሶች፣ ባንድ በኩል ተማሪውን/ተማሪዋን ከት/ቤት እንዳይለይ እየተደረገ፣ በጉዳዩ አስከፊነት ላይ በማተኮር እና ወደፊት ሊያደርስ የሚችለውን ከፍተኛ ጉዳት አስተዋጽኦ በመግለፅ ስነምግባርን የማረም አላማ አላቸው። እነዚህ ግብረመልሶች አገልግሎት ላይ የሚውሉት ደረጃ በደረጃ መሆን አለበት። ለማንኛውም ከባድ ክውነት ወይም የተማሪዎችን ጤንነት ወይም ደህንነት ሊነካ የሚችል ሁኔታዎችን መምህሩ/ሯ ወደ አስተዳደራዊ ድጋፍ ማስተላለፍ አስፈላጊ ነው።

በመምህር-የሚመራበመማርያ ክፍል ደረጃ ሊከናወን ይችላል

• በትምህርት ክፍል ውስጥ የተመሰረቱ እርምቶች (ለምሳሌ፣ የቃል እርምት፣ የፅሁፍ ይቅርታ፣ ማስታወስ/ሌላ አቅጣጫ መቀየስ፣ ገፀ-ባህርይ መጫወት/መስራት፣ እለታዊ ክንውን መመዝገብ)

• የስነምግባር ስምምነት • ወላጅ/አሳዳጊን ማግኘት (ወለጅ/አሳዳጊን በቴሌፎን፣

በኢሜይል፣ ወይም በቴክስት መገናኘት) • ከት/ቤት የምክር አገልግሎት ሰጭ/የመገልገያ ባለሙያዎች

ክትትል ማድረግ • ቁጥጥር ስር ማድረግ • ከመማርያ ክፍል በጊዜያዊነት ማስወገድ• የወላጅ/አሳዳጊ እና የተማሪ ስብሰባ (ከመምህር ጋር) • ይፋ ያልሆነ እና/ወይም በት/ቤት የተመሰረተ የመከላከል

ተመክሮ መስጠት• የተሐድሶ ትግበራ (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም

በባለሙያ የሚስተናገድ)

ከመምህር የተላለፈከአስተዳደር ድጋፍ ጋር የተከናወነ

• ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት እቅድ• ስለ አደንዛዥ እፅ አላግባብ መጠቀም ለምክር አገልግሎቶች

ማስተላለፍ • ወደ ማህበረሰብ አገልግሎት ድርጅት መምራት/ማስተላለፍ • ወደ ጤና/የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች መላክ/ማስተላለፍ • የተሐድሶ ተግባሮች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም

በባለሙያ የሚሰጥ) • ልዩ የተሳትፎ መብቶችን ማጣት/ከትምህርት ውጭ

እንቅስቃሴዎች መወገድ • ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ• የማህበረሰብ አገልግሎት • በት/ቤት የተመሰረተ ወይም በውጭ የተካሄደ የግጭት መፍትሄ • በት/ቤት የሚካሄድ ወይም የማህበረሰብ ስብሰባ • በእኩዮች የሚደረግ የእርቅ ሽምግልና • ወደ ተማሪ ድጋፍ ቡድን ማስተላለፍ

የግብረመልሶች ደረጃዎች

እንደየሁኔታዎቹ ለደረሰው መዘዝ የሚመጥን የማስተካከያ ርምጃ ለመውሰድ እንደሚከተለው ከአንድ በላይ ደረጃዎች ተመዝግበዋል።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 9

3ኛ ደረጃ

በአስተዳደር የተደገፉ እና ወይም የማስወገድ አፃፋ/ምላሽ ምሳሌዎች እነዚህ አፃፋዎች ስኬታማ መማርን ለማረጋገጥና እና ለተማሪው/ዋ ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሸኛ ስነምግባር አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ለመለወጥ ያገለግላሉ። የእነዚህ እርምቶች ዓላማ፦ ባንድ በኩል ተማሪውን/ተማሪዋን ከት/ቤት እንዳይርቅ/እንዲቆይ እያደረጉ፣ ነገር ግን ያደረሰው/ችው ጥፋት ላይ በማተኮር እና ወደፊት ሊያደርስ የሚችለውን ከባድ ጉዳት በመግለፅ ስነምግባርን የማረም አላማ አላቸው። እነዚህ እርምቶች በት/ቤት-ውጥ ከክፍል ማገድ ወይም በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ ክትትልን ሊያካትቱ ይችላሉ። ለስነምግባር ርምጃ ተገቢ ምላሽ የመስጠት ብቃቱ ቸል ሳይባል የዚህ አይነቱ እገዳ በተቻለ መጠን መቀነስ አለበት። እነዚህ የእርምት ርምጃዎች በተግባር ላይ መዋል ያለባቸው ደረጃ በደረጃ ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር መሆን አለበት።

• በትምህርት ክፍል ውስጥ የሚወሰዱ የእርምት ርምጃዎች(ለምሳሌ፣ የቃል እርምት፣ በፅሁፍ መግለጥ/ይቅርታ፣ ማስታወሻ/ሌላ አቅጣጫ መምራት፣ ገፀ ባህርይ-መስራት፣ የእለታዊ ክንዋኔ ማስታወሻ)

• የስነምግባር ስምምነት • የማህበረሰብ አገልግሎት • የወላጅ/አሳዳጊ እና የ ተማሪ ስብሰባ (ከአስተዳዳሪ ጋር)• ይፋ ያልሆነ/መከላከያ/ይፋ ስልጠና/ማማከር • ወደ ማህበረሰብ አገልግሎት ድርጅት መምራት/ማስተላለፍ • ወደ ተማሪ ድጋፍ ቡድን ማስተላለፍ • ቁጥጥር ስር ማድረግ • ከትምህርት ክፍል በጊዚያዊነት መወገድ • ት/ቤት ውስጥ መታገድ• ት/ቤት ውስጥ ጣልቃ ገብ ክትትል

• የማህበረሰብ መሰባሰብ• ተግባርዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት እቅድ• በት/ቤት ወይም በውጭ የተስተናገደ ግጭት መፍታት • ሱስ የሚያስይዙ ነገሮችን በአግባብ አለመጠቀም ለምክር

አገልግሎቶች ማስተላለፍ • ወደ ጤና/የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች መላክ/ማስተላለፍ • የተሐድሶ ተግባሮች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም

በባለሙያ የሚሰጥ)• ልዩ የተሳትፎ መብቶችን ማጣት/ከትምህርት ውጭ

እንቅስቃሴዎች መወገድ • ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ

4ኛ ደረጃ

በአስተዳደር የተደገፉ እና ለአጭር ጊዜ ከትምህርት ቤት ውጪ የመወገድ የእርምት ርምጃ ምሳሌዎች፦

እነዚህ የእርምት ርምጃዎች ተማሪው/ዋ ት/ቤት ውስጥ እያለ/ች አሳሳቢ የስነምግባር ጉድለቶችን ማረምን ይመለከታሉ። ሲያስፈልግ፣ እንደ ስነምግባሩ ሁኔታ ሆነ ወይም ለወደፊት ለሚደርስ ከፍተኛ ጉዳት ምክንያት፣ ተማሪው/ዋ ከት/ቤቱ አካባቢ ሊወገድ/ልትወገድ ይችላል/ትችላለች። እነዚህ የእርምት ርምጃዎች ራስን በራስ የማበላሸትና የአደገኛ ስነምግባር ሁኔታዎችን በመቆጣጠር የት/ቤትን ደህንነት ያራምዳሉ፣ እናም ደረጃ በደረጃ እና ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር መተግበር አለባቸው።

• የወላጅ/አሳዳጊ እና የተማሪ ስብሰባ (ከአስተዳዳሪ ጋር)• ልዩ የተሳትፎ መብቶችን ማጣት/ከትምህርት ውጭ

እንቅስቃሴዎች መወገድ • ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ • በት/ቤት ውስጥ መታገድ • ተግባራዊ የስነምግባር ግምገማ/የስነምግባር ጣልቃገብነት እቅድ

• ይፋ የማማከር/ማሰልጠን/ማበረታታት ዕቅድ • የአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ እገዳ (1-3 ቀኖች)• የማገገም ድርጊቶች (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም

በባለሙያ የሚስተናገድ)

ደረጃ 5

ለረጅም ጊዜ በአስተዳደር የተደገፉ እና ከት/ቤት-ውጭ የማስወገድ፣ እና ወደ ሚመለከተው የማስተላለፍ ርምጃ ምሳሌዎች

እነዚህ የእርምት ርምጃዎች በስነምግባሩ ከባድነትና ለወደፊት ያስከትላል ተብሎ የሚገመት ከባድ ጉዳት ምክንያት አንድን ተማሪ ከት/ቤት አካባቢ ለተራዘመ ጊዜ ማስወገድ። ተማሪው/ዋ/ን ተጨማሪ የተደራጀ መዋቅርና አገልግሎቶች ባሉበት በደህና አካባቢ ማቆየትን ሊያካትት ይችላል። እነዚህ የሥነ-ሥርዓት ርምጃዎች ራስን በራስ የበማበላሸትና የአደገኛ ስነምግባር ሁኔታዎችን በመቆጣጠር የት/ቤትን ደህንነት ያራምዳሉ፣ እናም ደረጃ በደረጃ እና ከአስተዳደር ድጋፍ ጋር ተግባር ላይ መዋል አለባቸው።

• የማቅናት/የማገገም ተግባር (በመማርያ ክፍል የተመሰረተ ወይም በባለሙያ የሚስተናገድ)

• ተጨማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ማስተላለፍ • ወደ አማራጭ ትምህርት መምራት• ወደ ተማሪ የድጋፍ ቡድን መምራት • ወደ ቦታው መመለስ/ካሳ• ልዩ የተሳትፎ መብቶችን ማጣት/ከትምህርት ውጭ

እንቅስቃሴዎች መወገድ

• ከት/ቤት ውጭ እገዳ• ረጅም ጊዜ (4-10 ቀኖች)• የተራዘመ (11-44 ቀኖች)

• ማባረር (ከመደበኛ የትምህርት ፕሮግራም ለ 45 ቀናት ወይም ለሚበልጥ ጊዜ ማስወገድ)

ምላሽ የሚሰጥባቸው ደረጃዎች (ተከታታይ)

10 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

የዲሲፕሊን ርምጃ ሰንጠረዥ

የዲሲፕሊን እርምጃ ሰንጠረዥ/Matrix በሜሪላንድ ስቴት የትምህርት ቦርድ የስነምግባር ህግ ላይ ተመሰረተ ነው። ከMCPS ወቅታዊ ተግባር እና የዲሲፕሊን ፍልስፍና፣ እንዲሁም ከሚመለከታቸው ወገኖች አስተያየት ጋር ለማቀናጀት የተወሰኑ ክለሳዎች ተደርገዋል። ሰንጠረዡ/Matrix ተገቢ ላልሆነ ረባሽ የተማሪ ስነምግባር ደረጃቸውን የጠበቁ መወሰድ ያለባቸው ተከታታይ ሃሳቦችን ያቀርባል፤ የት/ቤት ሰራተኞች የሁኔታዎችን አጠቃላይ ይዞታ በማገናዘብ የቦርድ መመርያዎችን፣ የMCPS ደንቦችን፣ እንዲሁም አግባብ ያላቸው የፌደራልና የስቴት ህጎችን የዲሲፕሊን ፍልስፍና የሚያከብር የዲሲፕሊን እርምጃዎችን መውሰድ ይችላሉ። ሰንጠረዡ ሊደርሱ የሚችሉ ተገቢ ያልሆኑ ወይም ረብሻ-ነክ ስነ ምግባሮች (በስቴት ማገጃ ኮድ የተለዩ) እና ተገቢ ጣልቃገብነት እርምጃዎች ወይም ውጤቶችን ዝርዝር ይዟል። አላማው አምስት የተለያዩ እርከኖች ያሉት የድጋፍ፣ የማስወገጃ፣ እና ለተማሪዎች ተገቢ ያልሆኑ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባሮች አስተዳደራዊ እርምጃ ቀደም ብሎ ከተሰጠው መግለጫ እና ሰንጠረዥ ጋር አብሮ ስራ ላይ እንዲውል ነው።

በዲሲፕሊን እርምጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተገለፁት የዲሲፕሊን ደረጃዎች በሚከተለው አኳኋን ስራ ለይ መዋል አለባቸው፡-

• ተገቢ ላልሆነ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባር አንድ ወይም ከዚያ በለይ የዲሲፕሊን እርምጃ ሲመረጥ፣ የት/ቤቱ ሰራተኛ ያንን የስነምግባር እርምጃ በሰንጠረዡ ውስጥ ማግኘት አለበት/አለባት። ሊደርሱ የሚችሉ ጥሰቶች የተጠቀሱ ምሳሌዎችን፣ ነገር ግን በነሱ ሳይወሰን፣ ያካትታል።

• ተገቢ ያልሆነ ወይም ረብሻ-ነክ ስነምግባር የመጀምርያ ሲሆን፣ የት/ቤት ሰራተኛ የመጀመርያ ሲሆን፣ የት/ቤት ሰራተኛ መጀመርያ ማገናዘብ ያለበ/ባት የዲስፕሊን እርምጃ ከሰንጠረዡ ውስጥ ለዚያ ስነምግባር ከሁሉም አነስተኛውን ደረጃ ነው (አንድ ወይም ከዚያ በላይ ከሁሉም በታች ደረጃ ከሚገኙት ጣልቃ-ገብ ወይም የዲሲፕሊን እርምጃዎች)።

• ይኸው ስነምግባር በዚያው የትምህር ዘመን ተደግሞ ከሆነ፣ የት/ቤት ሰራተኛ ማገናዘብ ያለበት/ያለባት በሰንጠረዡ ከተመለከተው የሚቀጥለው ከፍ ያለ ደራጃ ውስጥ በአንዱ ወይም ከዚያ በላይ ጣልቃ-ገብ ወይም የዲስፕሊን እርምጃዎችን ነው።

• ሰራተኞች ተማሪውን ከመማርያ ክፍል ማስወገድን ሊያካትቱ ከሚችሉ ከፍተኛ ደረጃዎች ከመሄዳቸው በፊት በርካታ ዝቅተኛ ደረጃ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይበረታታሉ።

• ርእሰ መምህራን የተለዩ ሁኔታዎች መኖራቸውን ካረጋገጡ፣ ወይም በተማሪዎች ወይም በሠራተኞች ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል አይቀሬ ማስፈራሪያ በመሆኑ፣ ጣልቃ በመግባት የዲስፕሊን ምላሽ መሰጠት ያለበት በ Matrix ላይ እንደተገለጸው ከከፍተኛውም በላይ ከፍተኛ ደረጃ ወይም ከዝቅተኛው በታች ዝቅተኛ ደረጃ ከሆነ ርእሰ መምህራን እርምጃ ከመውሰዳቸው አስቀድሞ የአካባቢያቸውን ተባባሪ ሱፐርኢንተንዳንት በት/ቤት ድጋፍ እና ማሻሻል ጽ/ቤት ማነጋገር አለባቸው።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 11

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

ክፍል/ትምህርት ማቋረጥ (101) ት/ቤት ከደረሱ በኋላ የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ከክፍል መቅረት።1፣2

ት/ቤት ከደረሱ በኋላ በተከታታይ የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ከክፍል መቅረት።

መዘግየት/ማርፈድ (102) የሚዘገዩ/የሚያረፍዱ የኤሌሜንታሪ ተማሪዎች የከበደ ቅጣት ወይም የማግለል ርምጃ መሰጠት የለባቸውም፣ ነገር ግን ወላጆቻቸው/አሳዳጊዎቻቸው እንዲያውቁት መደረግ አለበት።

የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር ወደ ክፍል ወይም ወደ ት/ቤት ከአንድ ጊዜ በላይ ዘግይቶ መድረስ።1,2

ወደ መማርያ ክፍል ወይም ት/ቤት የተፈቀደ ምክንያት ሳይኖር አዘውትሮ ዘግይቶ መድረስ። 1,2

ወስላታነት/ዋልጌነት (103) የአንደኛ ደረጃ እና የመካከለኛ ደረጃ ተማሪዎች ሕጋዊም ይሆን ሕጋዊ ባልሆነ ምክንያት በተደጋጋሚ የሚያረፍዱ፣ ወይም የሚቀሩ ከሆነ ተገቢ ጣልቃ-ገብነት መደረግ አለበት። በርእሰመምህሩ/ሯ ወይም በእርሱ/ሷ ተወካይ ፈቃድ፣ ደጋግሞ የመቅረት አዝማሚያ ያሳዩ ተማሪዎች በት/ቤት በመደበኛነት መገኘትን ለመጨመር የተቀረጹ ከበድ ያለ የጣልቃ-ገብነት አገልግሎቶች እንዲያገኙ ለማድረግ ወደ ተገቢው ሠራተኛ ወይም ከት/ቤት ውጭ ወደ ሚገኙ ሌላ ኤጀንሲዎች ሊላኩ ይችላሉ። አምስት ቀኖች ወይም ከዚያ በላይ ከት/ቤት ያለፈቃድ የቀሩ ተማሪዎች ት/ቤት ቀሪ መሆናቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ይሰጣቸዋል።*ይመልከቱ፡- MCPS ደንብ JEA-RA{98}፣ Student Attendance/የተማሪ ክትትል

ባልተፈቀደ ምክንያት ከት/ቤት መቅረት።1፣2

ወስላታ/ዋልጌ መሆን።3

1አንድ ተማሪ "ከክትትል (ት/ቤት መገኘት) ጋር በተያያዙ ጉድለቶች ምክንያት ብቻ" ከት/ቤት ሊታገድ/ልትታገድ ወይም ከት/ቤት ሊሰናበት/ልትሰናበት አይችልም/አትችልም። MD ANN CODE, EDUCATION § 7-305. ይህ በዚህ ገፅ በተዘረዘሩት ሁሉም ስነምግባሮች ላይ፡- ከክፍል መቅረት፣ መዘግየት፣ እና ዋልጌነት ተግባራዊ ይሆናል። 2ለመቅረት ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች የሚያካትቷቸው የተማሪ ህመም፣ የተማሪ የቅርብ ዘመድ መሞት፣ እደገኛ የአየር ሁኔታዎች፣ አስቸኳይ ሁኔታዎች፣ የሀይማኖት በአላት፣ እና ሌሎች ተለይተው የሚታወቁ አጋጣሚዎች ናቸው። COMAR. 13A.08.01.03. 3አንድን ተማሪ "ዋልጌ" የሚያሰኘዉ በማንኛውም ሩብ አመት ከ8 ቀኖች በላይ፣ በአንድ ሴሚስተር 15 ቀኖች፣ ወይም በትምህርት አመት ውስጥ 20 ቀኖች (በግምት 10%) በላይ ያለፈቃድ/ከህግ ውጭ ሲቀር/ስትቀር ነው። MD ANN CODE, EDUCATION § 7-355.

12 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

ብልግና/ድፍረት* ታዛዥ አለመሆን ከድፍረት ጋር ተጠቃልሏል።

ተገቢ ያልሆኑ ወይም ጎጂ የማፌዝ ምልክቶች ፣ የቃል ወይም የፅሁፍ አስተያየቶች፣ ወይም ምልክቶች ለሌሎች ማድረግ (ለምሳሌ፣ የቃል ስድብ፣ እርግማን፣ መልሶ መጨቃጨቅ)።

በተደጋጋሚ ወይም ያለማቋረጥ የመምህራን፣ የሰራተኞች ወይም የአስተዳዳሪዎች መመሪያዎችን መቃወም ወይም አለመታዘዝ።

ረብሻ (704)ስነምግባሩ የማያቋርጥና ልምድ ከሆነ እናም በመማርያ አካባቢ ታላቅ ተጽእኖ ካደረገ አጉል ድፍረት ወደ ረብሻ ሊሸጋገር ይችላል።

የመማር አካባቢን ሰላም በሚነሳ መለስተኛ መጥፎ ስነምግባር መጠመድ።

ያለማቋረጥ ወይም አዘውትሮ ከትምህርት ትኩረት በሚነሳ ስነምግባር መሳተፍ/ማከናወን (ለምሳሌ፣ ያለተራ መናገር፣ ትናንሽ ነገሮች መወርወር፣ መራገጥ)።

ከማስተማርና ከመማር የሚያዘናጋ እና የሌሎችን ደህንነት የሚነካ (ለምሳሌ፣ ጎጂ ነገሮችን መወርወር፤ አነሳሽ ቴክስቶች/የማህበራዊ ሚድያ መልእክቶችን መላክ ወይም መለጠፍ፤ ቪድዮዎች፤ የእሳት አደጋ ልምምድ/ስልጠና መረበሽ፤ በፈተና ወቅት ማቋረጥ፤ ሰራተኞችን መዝለፍ) ከመካከለኛ ወደ አሳሳቢ ስነምግባር መሳተፍ።

በግል ኤሌክትሮኒካዊ መሳርያዎች አላግባብ መጠቀም (802)በአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ወይም አስቀድሞ በተፈቀደ ምክንያት የመገልገያ ዕቃ መጠቀምን ማስወገድ። በስልክ/ኢንተርኔት በመሣሰሉት ነገሮች ማስፈራራት ወይም በማህበራዊ መገናኛ አውታሮች ማስፈራራት በሌሎቹ የስነምግባር ሁነቶች ተካትቷል።4

* ይመልከቱMCPS Regulation COG-RA፣ የግል ሞባይል መገልገያዎች

የግል ሞባይልን መጠቀም ወይም ክፍት ማድረግ ተማሪው/ዋ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው/ከተሰጣት በኋላ

የት/ቤትን ህግ ለመጻረር ወይም በት/ቤት መጥፎ ባህርይ ፎተግራፎችን/ቪድዮችን ለማሳየት የግል ሞባይል/ተንቀሳቃሽ መገልገያን በግትርነት መጠቀም።

4የሌሎችን የግል ሕይወት የሚነኩ ነገሮች፤ የተማሪዎችን ጤንነት ወይም ደህንነት የሚጎዳ፣ ነውር/አስፀያፊ ነገር ወይም ስም የሚያጎድፍ ነገር፣ የት/ቤትን ሥራ የሚያደናቅፍ ከሆነ፣ የሌሎችን ሥራ የሚያሰናክል ከሆነ፣ ወይም የንግድ ማስታወቂያ ከሆነ የግል ሞባይል በመጠቀም መረጃ ማስተላለፍ አይቻልም። 5 A PMD ማለት፤ ማናቸውም ከሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች ውጭ (non-MCPS) የተገኘ በቃል፣በቪድዮ፣ ወይም በቴክስት መልክቶችን ለማስተላለፍ እና ለመቀበል/ለመለዋወጥ መጠቀሚያ/መገልገያ ነው። ሞባይል ስልኮች፣ e-readers፣ ታብሌቶች (tablets)፣ የግል ኮምፒውተሮች፣ ወይም ሌሎች ድምፅ መቅጃና/ማጉያ ያላቸው፣ ካሜራዎች እና የመሳሰሉት ሁሉ እንደ PMDs ይቆጠራሉ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 13

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

የአለባበስ ኮድ (706)የMCPS ደንብ JFA-RA፣ የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች፣ የአለባበስ ስነ-ስርዓቶችን ይገልፃል።

ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው/ከተሰጣት በኋላ የአለባበስን ስነ-ስርአት የሚጥስ/የምትጥስ ተማሪ።

ማስጠንቀቂያ ከተሰጠው/ከተሰጣት በኋላ የአለባበስን ስነ-ስርአት ደጋግሞ የሚጥስ/የምትጥስ ተማሪ።

አልኮሆል (201)እንደማናቸውም የዲስፕሊን ሁኔታ ምላሽ ለመከላከል እና ለህክምና፣ ት/ቤቱ ወደ ሞንትጎመሪ ካውንቲ የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎት መምሪያ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት ወይም MCPS ፕሮግራም መምራት አለበት። * ይመልከቱ፦ የ MCPS ደንብ IGO-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የአደንዛዥ እፅ መጥፎ አጠቃቀም ስለሚመለከታቸው ተማሪዎች መመርያ

በአልኮል ተጽእኖ ስር መሆን።6፣8

አልኮል መጠቀም ወይም ይዞ መገኘት6,8

አልኮል ማሰራጨት/መሸጥ።7

የሚጨሱ እፆች(202)እንደማናቸውም የዲስፕሊን ሁኔታ ምላሽ ለመከላከል እና ለህክምና፣ ት/ቤቱ ወደ ሞንትጎመሪ ካውንቲ የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎት መምሪያ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት ወይም MCPS ፕሮግራም መምራት አለበት። * ይመልከቱ፦ የMCPS ደንብ IGO-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የአደንዛዥ እፅ መጥፎ አጠቃቀም ስለሚመለከታቸው ተማሪዎች መመርያ

በሚጨሱ እፆች ተጽእኖ ስር መሆን።6፣8

በሚጤሱ እፆች መጠቀም ወይም ይዞ መገኘት። 6,8

የሚጤሱ እፆች ማሰራጨት/መሸጥ7

6 አንድ(ዲት) ልጅ በአልኮል፣ እፆች፣ ወይም በሌሎች ነገሮች ተጽእኖ ስር ሁኖ/ና ከተገኘ/ች፣ እናም በት/ቤቱ ውስጥ የጤና አገልግሎቶች ከሌሉ፣ ልጁን/ልጂቱን ወደ ቤት መላክና ወደ ሞንጎሞሪ ካውንቲ (Montgomery County) የጤናና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ ወይም ወደ ማህበረሰብ የጤና አገልግሎት ማስተላለፍ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል። ተማሪው(ዋ)ን ወደ ቤት ከመላክ በፊት፣ ተማሪው(ዋ) የት/ቤቱን ግቢ ሲለቅ/ስትለቅ በአንድ የቤተሰብ አባል ወይም ለመርዳት በሚችል ግለሰብ መታጀቡን/መታጀቧን ለማረጋገጥ ት/ቤቱ ጥንቃቄ መውሰድ ያስፈልጋል። የሞንትጎመሪ ካውንቲ የህዝብ ፐብሊክ ስኩልስ ደንብ MCPS Policy IGN አልኮል፣ ትምባሆ፣ እና ሌሎች ጎጂ መድሃኒቶች ህገ-ወጥ አጠቃቀም በሞንጎሞሪ ካውንቲ ት/ቤቶች መከልከል Preventing Alcohol, Tobacco, and Other Drug Abuse in Montgomery County Public Schools በተጨማሪ ይመልከቱ።

14 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

እፆች/የተከለከሉ ነገሮች (203)እንደማንኛውም የስነስርአት ርምጃ፣ ለመከላከልና ለማረም/ለማከም፣ ት/ቤቱ የ Montgomery County የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ ወይም ወደ አንድ የMCPS ፕሮግራም ማስተላለፍ ይኖርበታል።* ይመልከቱ፦ የ MCPS ደንብ IGO-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ፣ ሌላ የአደንዛዥ እፅ መጥፎ አጠቃቀም ስለሚመለከታቸው ተማሪዎች መመርያ

ያልተፈቀደ አጠቃቀም፣ መያዝ/ይዞ መገኘት፣ ወይም ህጋዊ ባልሆኑ መድሀኒቶች መበከል/መመረዝ/መስከር 6,8,9 (ለምሳሌ፣ በሀኪም የታዘዘ ወይም ያልታዘዘ መድሀኒት)።

ሕገ-ወጥ መድኃኒቶችን መያዝ/ይዞ መገኘት ወይም መበከል/መመረዝ/መስከር6,8,9,10

ህገ-ወጥ ያልሆኑ ወይም ህገ-ወጥ መድሀኒቶችን ማሰራጨት ወይ መሸጥ። 6,7,10

ትምባሆ (204)እንደማንኛውም የስነስርአት ርምጃ፣ ለመከላከልና ለማረም/ለማከም፣ ት/ቤቱ ለሞንጎሞሪ ካውንቲ (MCPS) የጤና እና የሰብአዊ አገልግሎቶች መምርያ፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ ወይም ወደ አንድ የMCPS ፕሮግራም ማስተላለፍ ይኖርበታል።* ይመልከቱ፦ MCPS ደንብ IGO-RA፣ ተማሪዎችን የሚያካትት የአልኮል፣ ትምባሆ፣ የሌላ አደንዛዥ እፅ/መድኃኒት ህገወጥ አጠቃቀም እና MCPS ደንብ COF-RA፣ አልኮል፣ ትምባሆ እና ሌሎች እፆች በMCPS ንብረት

ትምባሆ እና/ወይም ኢ-ሲጃራ/e-cigarettes መጠቀም ወይም መያዝ።

በትምህርት ማጭበርበር/አለመታመን (801)* ይመልከቱ፦ MCPS ደንብ IKA-RA፣ ማርክ አሰጣጥና ዘገባ/Grading and Reporting ስለማርክ ውጤቶች

የሌላ ሰውን ስራ ወይም ሀሳብ መውሰድን የመሰለ የራስ እስመስሎ ማቅረብ (3ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎች)፤ የመምህር ወይም የወላጅ/አሳዳጊ ፊርማ የመሰለ የሀሰት ተግባር፣ ወይም ማታለል።

በግምገማዎች ወይም በሌሎች ማርክ የተሰጠባቸው ስራዎች ላይ የተያዙ መረጃዎች መጋራት ወይም ማሰራጨት።

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶችን (MCPS) የኮምፒውተር አውታር ወይም ፈተናዎችን ያለፈቃድ መጎርጎር/መፈተሽ ወይም ሌላዉ/ዋን ያለፈቃድ መጎርጎር/መፈተሽን ማገዝ።

በተደጋጋሚ ወይም በስፋት ግምገማ/ፈተና የሚሰጥባቸውን መረጃዎች/ኢንፎርሜሽን ማሠራጨት፡፡

9 ለመረጃ አያያዝ እንዲመች፣ የአካል ጉዳት ላላቸው ልጆች ብቻ፣ በ21 U.S.C. § 812; 21 C.F.R. pt. 1308 ቁጥጥር የሚደረግባቸው መዳኒቶች ዝርዝሮች ውስጥ የተለዩ እፆች ወይም ነገሮች ስለመሽጥ በኮድ ቁጥር 891 ይጠቀሙ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 15

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

ስርቆሽ (803)ት/ቤቶች የሚከተሉትን ታሳቢዎች ማገናዘብ አለባቸው።

• የተማሪ እድሜ

• ንብረቱን ለመውሰድ የተማሪው/ዋ አላማ

• የንብረቱ ዋጋ በገንዘብ ቢተመን፣

• ተማሪው/ዋ ሆን ብሎ/ላ አስቀድሞ የጠነሰሰ/ችው ሳይሆን፣ በወቅቱ አጋጣሚ ሁኔታ ፈፅሞት/ማው እንደሆነ

• ተማሪው/ዋ ንብረቱ ዋጋ ያለውና ለመተካት ውድ መሆኑን ያ/ታውቅ እንደሆነ

• ንብረቱ ተመልሶ ወይም ተገኝቶ እንደሆነ

ባለቤቱ ሳይፈቅድ እና/ወይም ሳያውቀው የሌላን ንብረት መውሰድ ወይም ማግኘት።

ያለማቋረጥ ወይም በዘልምድ የሌላን ሰው ንብረት ያለ ባለቤቱ ፈቃድ እና/ወይም ባሌቤቱ ሳያውቅ መውሰድ ወይም ማግኘት።

ስርቆቱን በተለይ ከባድ የሚያደርገው በተዘረዘሩት ታሳቢዎች ሆኖ፣ የሌላን ሰው ንብረት ያለ ባለቤቱ ፈቃድ እና/ወይም ባለቤቱ ሳያውቅ መውሰድ ወይም ማግኘት።

የንብረት መውደም (806)ት/ቤቶች የሚከተሉትን ታሳቢዎች ማገናዘብ አለባቸው፡-

• የወደመው ንብረት የገንዘብ ዋጋ

• ተማሪው/ዋ ንብረቱ ዋጋ ያለውና ለመተካት ውድ መሆኑን ያ/ታውቅ እንደሆነ

• የተማሪው እድሜ

• ተማሪው/ዋ ሆን ብሎ/ላ አስቀድሞ የጠነሰሰ/ችው ሳይሆን፣ በወቅቱ አጋጣሚ ሁኔታ ፈፅሞት/ማዉ እንደሆነ

• ተማሪው/ዋ ንብረቱን ያወደመ/ችበት ምክንያት

ድንገተኛ ጉዳት ማድረስ።

የሚወሰደው የሥነ-ሥርዓት ርምጃ የሚወሰነው በተዘረዘሩት ታሳቢዎች መሰረት ሆኖ፣ በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS)፣ ሰራተኞች፣ ወይም ሌሎች ተማሪዎች ንብረት ላይ ሆን ብሎ ጉዳት ማድረስ።

ወሲባዊ ተግባር (603)እንደማንኛውም የስነስርአት ርምጃ፣ የት/ቤቱ ሰራተኞች ተማሪዎችን ወደሚመለከተው የምክር አገልግሎት መምራት አለባቸው።

ተገቢ ያልሆነ ወሲብ ቀስቃሽ ባህርይ (ለምሳሌ፦ ሰውነት መጋለጥ፣ ወሲባዊ ቴክስቶችን መጻጻፍ፣ ወሲባዊ ድርጊቶችን በት/ቤት ንብረት ውስጥ ማድረግ)።

16 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

የግብረስጋ ጥቃት (601)እንደማንኛውም የስነስርአት ርምጃ፣ የት/ቤቱ ሰራተኞች ተማሪዎችን ወደሚመለከተው የምክር አገልግሎት መምራት አለባቸው።

በአካላዊ፣ በጾታዊ በሚያስገደድ ዓይነት በሌላዉ ስነምግባር ውስጥ መሳተፍ። በአካላዊ በጾታዊ ጥቃቅን በሆኑ ሌሎች አካላዊ ባህሪያት ውስጥ መሳተፍ።

ፆታዊ ወከባ (602)እንደማናቸውም የዲስፕሊን እርምጃ፣ ት/ቤቶች በጣልቃገብ ስልቶች ላይ ማተኮርና ተማሪዎችን ተገቢ ካውንስሊንግ ወደሚያገኙበት መምራት አለባቸው።* ይመልከቱ፦ Board Policy ACF and MCPS Regulation ACF-RA,ፆታዊ ጥቃት/ማስፈራራት Board Policy JHF and MCPS Regulation JHF-RA በጉልበት ማጥቃት/መጨቆን፣ ትንኮሳ፣ ማስፈራራት/ማስገደድእና MCPS Form 230-35, የጥቃት፣ የትንኮሳ፣ የማስፈራራት/ማስገደድ ጥቆማ ቅጽ

ያልተፈለጉ የፍትወት ሙከራዎች፤ ለፍትወተ ስጋ ለመፈጸም ማባበል፣ እና ወይም ሌላ ተገቢ ያልሆነ የቃል፣ የፅሁፍ፣ ወይም ወደ ግብረስጋ የሚያነሳሳ አካላዊ ስነምግባር፤ ወደ ሌሎች የተነጣጠረ በተመሳሳይ ተገቢ ያልሆነ የኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች/ማህበራዊ ሚድያ አጠቃቀም። (ለእድሜ፣ ለክፍል ደረጃ፣ ለእድገት/የብስለት ደረጃ፣ለቀድሞ ጥፋቶች፣ ሆን ተብሎ እና አልያም ለአጋጣሚ ሁኔታዎች፣ ተገቢውን እርምጃዎች እና ውጤቶችን ለመወሰን ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል።)

ማሸማቀቅ/ወከባእንደማናቸውም የዲስፕሊን እርምጃ፣ ት/ቤቶች በጣልቃገብ ስልቶች ላይ ማተኮርና ተማሪዎችን ተገቢ ካውንስሊንግ ወደሚያገኙበት መምራት አለባቸው።* ተመልከቱ፡- የቦርድ መመርያ JHF፣ የMCPS ደንብ JHF-RA፣ ማሸማቀቅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት፣ እና የ MCPS ቅጽ230-35{181}፣ የማሸማቀቅ፣ ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ

በሜሪላንድ ህግ መሠረት፣ ስነምግባር፣ የቃላት፣ የአካል፣ ወይም የጽሑፍ ስነምግባር፣ ሆንተብሎ የሚደረግ የኤሌክትሮኒክስ ግንኙነት ወይም በትምህርት አካባቢ ላይ ጥላቻን የሚፈጥር፣ በተማሪ የትምህርት ጥቅማጥቅሞችን፣ እድሎችን፣ ወይም የትምህርት ድርጊትን የሚያደናቅፍ፣ ወይም በተማሪ አካላዊ ወይም ስነልቦናዊ ደህንነት ላይ መሰናክል የሚሆን፣ በመሆኑ-

(1) ወይም (a) በትክክለኛው ወይም በይሆናል ግምታዊ የግለሰብ ባህርይ፣ ዘር፣ ጎሰኝነት፣ ቀለም፣ ዝርያ፣ ብሔራዊ ማንነት፣ ኃይማኖት፣ የፍልሰት/የስደተኝነት ሁኔታ፣ ጾታ፣ የጾታ መገለጫ፣ የጾታ ዝንባሌ፣ የቤተሰብ/የወላጆች ሁኔታ፣ የጋብቻ ሁኔታ፣ እድሜ፣ የአካል ወይም የአእምሮ ስንክልና፣ ድህነት እና የማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ አቋም/ሁኔታ፣ ቋንቋ፣ ወይም ሌላ በህጋዊነት ወይም በህገመንግስት ጥበቃ የተደረገላቸው መለያዎች፣ (b) ጾታዊ ባህርይ ያላቸው፣ ወይም (c) ዛቻ ወይም ከባድ ማስፈራራት።

እና(2) ወይም (ሀ) በትምህርት ቤት ውስጥ የሚፈጸም፣ ት/ቤት በሚያስተዳድረው ንብረት/

ዝግጅት ላይ የሚፈጸም፣ ወይም በት/ቤት አውቶቡስ ውስጥ፣ ወይም (ለ) በከፍተኛ ደረጃ የት/ቤትን ሥራ ማስተጓጎል።

በማናቸውም የኤሌክትሮኒክ ሚዲያ በመጠቀም "Cyberbullying" ማካሄድ የትንኮሳ፣ ማጥቃት፣የማስፈራራት ሁኔታ ነዉ። “ሳይበር ቡሊይንግ/Cyberbullying” ማለት በኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎች አማካይነት የሚተላለፍ ግንኙነት እና የሶሻል ሚድያ መጠቀምን ያካትታል። ሳይበርቡሊይንግ "የኤሌክትሮኒክ መገናኛዎች" ስር የሚውሉ ማናቸውንም የወደፊት መተግበርያዎችን ይጨምራል። "ኤሌክትሮኒክ ኮሙኒኬሽን" ማለት በኤሌክትሮኒክ መገልገያዎች ፣በስልክ፣ በሞባይል ስልክ፣ በኮምፒውተር ወይም ፣ ታብሌትን በመጨመር የሚተላለፍ ግንኙነት ነው።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 17

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

በጎልማሳ ላይ የሚደረግ ዛቻ (403)

በተማሪ ላይ የሚደረግ ዛቻ (404)

የዛቻ ቋንቋ (የቃል ወይም የፅሁፍ/ኤሌክትሮኒክ፤ በውስጠታዋቂ ወይም በግልፅ) ወይም በ ሰራተኛ አባል፣ ተማሪ፣ ወይም ሌላ ላይ ያተኮረ አካላዊ እንቅስቃሴ።

ማስገደድ/ማስፈራራት (406)ት/ቤቶች የዛቻ ሁኔታ መገምገም አለባቸው።

አንድ ሰው ንብረቱን እንዲያስረክብ በዛቻ፣ ማስፈራራት፣ ወይም በሃይል (ያለመሳርያ) መጠቀም።

አንድ ሰው ንብረቱን እንዲያስረክብ በዛቻ፣ ማስፈራራት፣ ወይም በሃይል (በመሳርያ) መጠቀም።

የውሸት አደጋ ጥሪ (502)

ያለምንም ምክንያት የእሳት ወይም ሌላ አይነት አደጋ ማስጠንቀቂያ መቀስቀስ፣ በቴሌፎንም ሆነ በግለሰብ ደረጃ (ለምሳሌ፣ የእሳት ኣደጋ ማስጠንቀቂያ መጥርያ በመለኮስ፣ በ911 ያለአግባብ መደወል)፤ የእሳት ማጥፍያ መሳርያ ያለምንም ምክንያት መርጨት/ማርከፍከፍ።

የቦምብ ዛቻ (502)ት/ቤት የዛቻ ግምገማ ማካሄድ እና ተማሪዎችን ለምክር ማስተላለፍ።

የቦምብ ዛቻ ማድረግ ወይም በት/ቤት ተኩስ የመክፈት ማስፈራራት።

ህግ/ደንብ/ድንበር መጣስ/መተላለፍ (804)

በእገዳ ወቅትም ሆነ ከስንብት በኋላ፣ ያለፈቃድ በት/ቤት ንብረት ላይ መገኘት።

በጎልማሳ ላይ ጥቃት/አደጋ (401)

የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ሠራተኛን ወይም ሌላ ጎልማሳ ሰው በአካል ማጥቃት፣ በድብድብ ወይም ሌላ መሰናክል መሃከል ለግልግል ጣልቃ በሚገባ/በምትገባ የሥራ ባልደረባ ላይ ሆን ተብሎ የሚፈጸም ድብደባ።

18 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

ድብድብ/ግጭት (405)

ተማሪ ላይ አደጋ/ጥቃት (402)

ት/ቤቶች የሚከተሉትን ጨምረው በርካታ ታሳቢዎችን ማገናዘብ አለባቸው፡- • ተማሪው/ዋ አስቀድሞ/ማ ያሰበ(ች )ው/ያቀደ(ች(ው ሳይሆን በወቅቱ ባጋጠመ ሁኔታ ተነሳስቶ/ታ ፈፅሞት ፈጽማዉ እንደሆነ

• ተማሪው/ዋ በቃል ተገፋፍቶ/ታ ከሆነ ወይም ተማሪው/ዋ ሌሎችን ለጠብ/ለድብድብ ገፋፍቶ/ታ ከሆነ

• ተማሪው/ዋ ራስን ለመካላከል አድርጎት/ጋዉ አንደሆነ

• ተማሪው/ዋ በድብድብ ጠብ ውስጥ ጣልቃ ገብቶ/ታ ነበር ወይ

* ይመልከቱ፦ Board Policy JHF, MCPS Regulation JHF-RA, ማስፈራራት፣ ትንኮሳ፣ ማስገደድእና MCPS Form 230-35,ማስፈራራት፣ ትንኮሳ፣ ማስገደድ ሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ

* * MCPS Regulation JHG-RAውንብድና፣ የውንብድና ተግባር፣ ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቡድን የወሮበልነት ባህርይ ስለመከላከል MCPS Form 230-37 ከውንብድና ጋር የተገናኘ-የተያያዘ ሁኔታ ሪፖርት ቅጽ

ሌላ ሰው ላይ መገፍተር፣ መግፋት ወይም አካላዊ ጉዳት መፈፀም (ለምሳሌ፣ የሰውነት ፍተሻ፣ ሆን ብሎ መጋጨት፣ ነገር ግን እርግጫን አይጨምረም)።

ድንገተኛ እና/ወይም አጭር፣ እና በመለስተኛ ቆረጣ፣ ጭረት፣ እና ሰንበር በሚያስከትል ጠብ ወይም ድብድብ መሳተፍ።

መጠነ ሰፊ፣ በቅድሚያ የታቀደ እና ተከታታይ ከውንብድና ጋር ** የተገናኘ ድብድብ/ግጭት ላይ መሳተፍ እና ወይም ከባድ ጉዳት ያስከተለ፣ ካልሆነም በተለይም አደገኛ/አስጊ በተዘረዘሩት ሁኔታዎች መሰረት።

ከባድ የአካል ጉዳት (408)ት/ቤቶች በርካታ ታሳቢዎችን ማገናዘብ አለባቸው። በ"ድብድብ/ግጭት" ስር የሚገኙ ታሳቢዎችን ተመልከቱ።

ሳይታሰብ ከባድ የአካል ጉዳት፣ ወይም ልቦና/ህሊና/አእምሮ መሳት የሚያስከትል ስነምግባር ላይ መሳተፍ።

ሆን ተብሎ ከባድ የአካል ጉዳት፣ ወይም ልቦና/ህሊና/አእምሮ የሚያስት ድርጊት ላይ መሳተፍ።

ንብረት ማጥፋት/ማቃጠል (501)

በሌሎች ላይ አደጋ ለማድረስ ታስቦ ሳይሆን እሳት መለኮስ ወይም ለመለኮስ መሞከር ወይም ሌሎች ሲሎኩሱ ማገዝ።

ሆን ብሎ ሌሎች ላይ አደጋ ለመጣል ወይም ንብረት ለማውደም እሳት መለኮስ ወይም ለመለኮስ መሞከር ወይም ሌሎች ሲሎኩሱ ማገዝ።

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 19

11በፌደራል እና በሜሪላንድ ስቴት ህግ መሰረት፡-የጦር መሳርያ ይዞ/ዛ ወደ ት/ቤት የመጣ/ች ተማሪ "ቢያንስ ለ1 አመት ከት/ቤት ይወገዳል/ትወገዳለች፣ ነገር ግን አንድ የካውንቲ የበላይ ተቆጣጣሪ "የካውንቲው ቦርድ የትምህርት አማራጮችን ካፀደቀ፣ እያንዳንዱን ጉዳይ በየቅል እየለየ፣ አጠር ያለ የማሰናበቻ ጊዜ ወይም የትምህርት አማራጭ ሊወሰን ይችላል።" MD ANN CODE, EDUCATION § 7-305(f)(2)-(3); COMAR 13A.08.01.12-1። የሆነ ሆኖ፣ የጦር መሳርያ ይዞ/ዛ ወደ ት/ቤት ንብረት የመጣ/ች የአካል ጉዳት ያለው/ያላት ተማሪ ዲሲፕሊን፣ እገዳ፣ ስንብት፣ ወይም ጊዜያዊ አማራጭ ምደባ የሚፈፀመው የIDEA ግደታዎችን በመከተል ነው። MD ANN CODE, EDUCATION § 7-305(g); COMAR 13A.08.01.12-1(C)። ለመረጃ አይያዝ አንዲመች፣ የአካል ጉዳተኝነት ላላቸው ተማሪዎች ኮድ 893 ይጠቀሙ።

በመጀመርያ ደረጃ ከዝቅተኛው ደረጃ መነሳት ያስፈልጋል፣ ከዚያም እንደ ጥፋቱ ከፍተኛነት እና ውስብስብነት፣ ከእድሜ እና ድግግሞሽ ካለ

የተመጣጠነ የእርምት እርምጃ ይወሰዳል።

(ያገናዝቡ፦ Disciplinary Response Matrix ገጽ 10 ላይ የሚገኘውን መመሪያ)

ተገቢ ያልሆነ ወይም አዋኪ ስነምግባር (በስቴት እገዳ ኮድ

የተለየ)

ደረጃ 1በመማርያ ክፍልና በመምህር የሚመሩ ርምጃዎች (ለምሳሌ፡ በፅሁፍ ይቅርታ መጠየቅ፣ ከት/ቤት የምክር አገልግሎት

ሰጭ ጋር መወያየት፣ መታሰር)

ደረጃ 2በመምህሩ(ሯ)-የሚመራ/

ወደ ቀጣይ ደረጃ ማስተላለፍ እና በአስተዳደር የተደገፉ እርምጃዎች (ለምሳሌ፣

የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የጓደኞች ገላጋይነት፣ ከመማርያ

ክፍል ጊዝያዊ እገዳ )

ደረጃ 3በአስተዳደር የተደገፈ እና

ወይም የማስወገድ እርምጃዎች (ለምሳሌ፡ የተሐድሶ

ተግባሮች፣ በት/ቤት ውስጥ እገዳ፣ በት/ቤት ውስጥ ጣልቃ-ገብ እርምጃዎች)

ደረጃ 4 በአስተዳደር የተደገፉ እና

ለአጭር ጊዜ ከት/ቤት ውጭ የማሰናበት እርምጃዎች (ለምሳሌ፣ የተሐድሶ ተግባሮች፣ የመምከር/

የማሰልጠን ፕሮግራሞች፣ የአጭር ጊዜ እገዳ)

ደረጃ 5 በአስተዳደር የሚደገፍ የረዥም-ጊዜ ከት/ቤት

ውጭ ማግለል እና ወደሌላ ማስተላለፍ ምላሾች (ለምሣሌ፦

ለረዥም-ጊዜ መታገድ፣ ማባረር)

የጦር መሳርያዎች (301)11

በ18 U.S.C. § 921 በተገለፀው መሰረት፣ የጦር መሳርያ መያዝ (ለምሳሌ፣ ሽጉጥ/ጠመንጃ)

ሌሎች ጠመንጃዎች (302)

የሚተኮስ አይነት መሣሪያ ይዞ መገኘት፣ መጠቀም፣ እና/ወይም ለመጠቀም መዛት፣ ሽጉጥ/ጠመንጃ አይነት አሻንጉሊቶች፣ እና/ወይም ሌላ ተመሣሣይነት ያላቸው ነገሮች ውኃ የሚረጭ ጠመንጃ/ሽጉጥ የመሳሰሉ።

የማይተኮስ መሣሪያ ይዞ መገኘት፣ መጠቀም፣ እና/ወይም ለመጠቀም መዛት፣ (BB, pellet, cap, ወይም airsoft gun የመሣሠሉትን)፣ ወይም መሳሪያ በማስመሰል የተሰራ አሻንጉሊት።

ቢላዎችና ሌሎች ጦር መሳርያዎች (303)* ይመልከቱ፦ የ MCPS ደንብ COE-RA፣ የጦር መሳርያዎች/Weapons/

በመሳርያ የመጠቀም አላማ ሳይኖር፣ በሰው አካል ላይ ከባድ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ቢላዋ ወይም ሌላ መሳርያ መያዝ።

ሆነ ብሎ እንደመሳርያ ለመጠቀም፣ በሰው አካል ላይ ከባድ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ቢላዋ ወይም ሌላ መሳርያ መያዝ።

ቢላዋ ወይም ሌላ መሳርያ ይዞ በአካል ላይ ጉዳት ለማድረስ ማስፈራራት።

ፈንጂዎች (503)

በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ የሚችሉ፣ ከጠመንጃ ሌላ፣ የሚፈነዳ መሳርያ፣ ነገር ወይም የሆነ የሚቃጠልና የሚፈነዳ ነገሮች መያዝ (ለምሳሌ፣ ርችት፣ የጢስ ቦምብ፣ ብልጭታ ነገሮችን፤ እንደ ረብሻ የሚቆጠሩትን ነገር ግን “snap pops” አያካትትም)።

እላይ እንደተገለጸው፣ ፈንጂ ወይም የሚፈነዳ ነገር መሳርያ ወይም ማፈንዳት ወይም መያዝና ለማፈንዳት ማስፈራራት።

20 • 2018–2019 • CODE OF CONDUCT

ለት/ቤት መገልገያዎች ሃላፊዎች እና ወደ ህግ አስከባሪ ማስተላለፍየሞንጎሞሪ ካውንቲ የህዝብ ት/ቤቶች (MCPS) የስነምግባር ህግ የተቀረጸው ለMCPS ሰራተኞች ስለተማሪ ስነምግባር በት/ቤት ውስጥ መወሰድ ስላለባቸው ተገቢ የእርምት ርምጃዎች መመርያ ለመስጠት ነው። እነዚህ የሥነ-ሥርዓት እርምጃዎች ፖሊስ ወይም ለሌሎች ሕግ

ከሁሉ በፊት፣ በት/ቤት የሚገኙ የህግ አስከባሪ መኮንኖች የሚጠቀም ት/ቤት ወይም ዲስትሪክት የት/ቤት ጥበቃ ጥረቶችን በሚመለከት በት/ቤት ውስጥ የመኮንኖቹ ሚናዎችና ሀላፊነቶችን እንዲሁም ደግሞ የት/ቤት ደህንነትን ለመጠበቅ በሚደረግ ጥረት በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን በግልፅ መቀመጥ አለበት። ይህ ሚና በት/ቤት ደህንነት ላይ ማተኮር ያለበት ሆኖ፣ በት/ቤትና በህብረተሰቡ አካላዊ ደህንነት በሚያንዣብቡ ከባድ፣ ተጨባጭ፣ እና አስቸኳይ አደጋዎችን የመቋቋምና የመከላከል ሃላፊነትን ጨምሮ በመያዝ ነው። በአንፃሩ፣ የት/ቤት አስተዳዳሪዎችና ሰራተኞች የት/ቤት ስነ ስርአት የመንከባበብና እለታዊ የዲሲፕሊን ጉዳዮችን የመከታተል ሚና እንዲኖራቸው ያስፈለጋል። የመኮንኖችን ሚናዎች በወሳኙ የደህንነት ጉዳይ በማተኮር እና አግባብ የሌለው የመኮንኖች በጥቃቅን የዲሲፕሊን ጉዳዮች መሳተፍን በማስወገድ፣ ት/ቤቶች የት/ቤት ደህንነት እየተሻሻለ ተማሪዎች በወጣት ጥፋተኝነት የመዳኘት ሁኔታ መቀነስ እና የአካዴሚያዊ ውጤቶች መሻሻሉን ተገንዝበዋል። SROs፣ በካምፐስ ውስጥ የሚኖራቸው ሚና በተለይም ሶስት ክፍሎችን ያካትታል፡- ህግ አስከባሪ፣ የምክር አገልግሎት፣ እና አስተማሪ። እንደ አማካሪና አስተማሪነታቸው፣ ከተማሪዎችና ሰራተኞች ጋር አወንታዊ ግንኙነቶች በማዳበር ሰላማዊ፣ ሁሉ አቀፍ፣ እና አወንታዊ የመማርያ አካባቢ በማራመድ፣ አወንታዊ የት/ቤት ግቦችን SROዎች መደገፍ ይችላሉ፣ ማድረግም አለባቸው።

www2.ed.gov/policy/gen/guid/school-discipline/guiding-principles.pdf ይመልከቱ።

ለተጨማሪ መረጃ፣ እባክዎን የMCPS SRO ፕሮግራምን እና ሌሎች በት/ቤት የህግ ማስከበር ሥነ-ሥር ዓቶችን አፈጻጸም በሚመለከት በ MCPS፣ Montgomery County የፖሊስ መምርያ፣ በMontgomery County የስቴት አቃቤ ሕግ ፅ/ቤት፣ እና በሌሎች የህግ ማስከበር ወኪል ድርጅቶች መካከል የተገባውን Memorandum of Understanding/የጋራ ስምምነት (MOU) ይመልከቱ። በ2017 ተሻሽሎ የወጣው MOU፣ በwww.montgomeryschoolsmd.org/departments/security/ ይገኛል።

በMOU ውስጥ፣ የሚመለከታቸው ወገኖች የጋራ እወቅና በመስጠት የሚከተሉትን ይገልፃሉ፡-

• አብዛኛው የተማሪ መጥፎ ስነምግባር በይበልጥ ሊፈታ የሚችለው፣ አወንታዊ የመማርያ አካባቢ በሚንከባከቡ እና ተማሪዎች ከስህቶቻቸው እንዲማሩ፣ በስነምግባራቸው ምክንያት የሚመጡ ጉዳቶችን እንዲያርሙ፣ በመጥፎ ጠባያቸው ምክንያት የተበላሹ ግንኙነቶችን መልሶ ለመገንባት የሚችሉት በመማርያ ክፍል እና በት/ቤት ውስጥ ስልቶች አማካይነት ነው።

• ሰላማዊ፣ ሁሉ-አቀፍ፣ እና አወንታዊ የመማርያ አካባቢ ለማራመድ እና በMCPS ት/ቤት ለተመሰረቱ ክውነቶች የእርምት ርምጃ አወሳሰድ ተግባራዊ ስለማድረግ ቡድኑ በጋራ ይሰራል። በተጨማሪ፦ SRO MOU እና የሜሪላንድ ስቴት ደንቦች በት/ቤት ክልል ውስጥ ስለመታሠር (COMAR 13A.08.01.12)፣ እና ተማሪን በሚመለከት በት/ቤት ውስጥ የሚደረግ የፖሊስ ምርመራ/ተማሪዎችን መጠየቅ (COMAR 13A.08.01.13).

የሚያስከብሩ ኤጀንሲዎች የሚገለጹ ቢሆንም፣ ነገር ግን ልዩና ፈፅሞ ግንኙነት አይኖራቸውም። የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ከሞንጎሞሪ ካውንቲ የፖሊስ መምርያ (Montgomery County Police Department) ከሞንጎሞሪ ካውንቲ የስቴት አቃቤ ሕግ ጽ/ቤት (Montgomery County State’s Attorney Office)፣ እና ሌሎች የህግ አስከባሪ ወኪል ድርጅቶች (other law enforcement agencies) ጋር በመሆን ለት/ቤት መገልገያ ተቆጣጣሪዎች (SROs) እና ሌሎች ህግ አስከባሪ ሰራተኞች ጋር በመደጋገፍ አወንታዊ የት/ቤት አካባቢ እንዲኖር ስለሚኖራቸው ሚና እና ስላላቸው ሃላፊነት/ግዴታዎች ግልጽ መመሪያ በማስቀመጥ አብሮ ይሰራል።

በጃኑዋሪ 2014፣ የዩ.ኤስ. የትምህርት ዲፓርትመንት (ሚንስቴር)፣ ከዩ.ኤስ. የፍትሕ ዲፓርትመንት (ሚንስቴር) ጋር በመሆን፣ SROዎች በት/ቤት አካባቢ ስለሚጫወቷቸው ሚናዎች አስፈላጊ መመርያ ሰጥተዋል፡-

CODE OF CONDUCT • 2018–2019 • 21

ስለ ተማሪ ዲስፕሊን የትምህርት ቦርድ ፖሊሲዎች እና የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ደንቦች/መመሪያዎች።

Policy ACA, አድሎ የሌለበት፣ እኩልነት/ሚዛናዊነት/ፍትሃዊነት፣ እና የዳበረ ባህል

Policy ACF, ጾታዊ ጥቃት

Policy EEA, ስለተማሪ መጓጓዣ

መመርያ IGN፣ በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (Montgomery County Public Schools) የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና ሌላ እፅ መጥፎ አጠቃቀም መከልከል

መመርያ JFA፣ የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች/Student Rights and Responsibilities/

መመርያ JGA፣ የተማሪ ዲሲፕሊን/Student Discipline/

መመርያ JHF፣ ጥቃት፣ ትንኮሳ/ወከባ፣ ወይም ማስፈራራት/Bullying, Harassment, or Intimidation/

መመሪያ/Regulation ACA-RA, ሰብአዊ ግንኙነቶች/Human Relations

ደንብ ACF-RA፣ ፆታዊ ማዋከብ/Sexual Harassment/

ደንብ ACG-RB፣ የማገገሚያ አዋጅ ክፍል 504 መሰረት ለሚገባቸው ተማሪዎች ተገቢ መገልገያዎችና ማሻሻያዎች "Reasonable Accommodations and Modifications for Students Eligible Under Section 504 of the Rehabilitation Act of 1973/በ1973"

ደንብ COC-RA, የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶችን (MCPS Property) ንብረት መድፈር/የንብረት ድንበር መተላለፍ እና ሆን ተብሎ ረብሻ /Trespassing or Willful Disturbance/

ደንብ COE-RA፣ የጦር መሳርያዎች

ደንብ COF-RA፣ በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች ንብረት ላይ የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና ሌሎች እፆች/መዳኒቶች በMontgomery County Public Schools

ደንብ/Regulation COG-RA, የግል ተንቀሳቃሽ መገልገያዎች/Personal Mobile Devices

ደንብ ECC-RA፣ በሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች ንብረት (Montgomery County Public Schools Property) መጥፋት ወይም መበላሸት

Regulation EEA-RA, የተማሪ መጓጓዣ

Regulation EEB-RA, የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ አውቶቡሶችን በጥንቃቄ ማሽከርከር/Operation of Care of MCPS Buses

ደንብ IGO-RA፣ ተማሪዎችን የሚያካትቱ የአልኮል፣ ትምባሆ፣ እና የሌላ እፅ መጥፎ አጠቃቀም ክውነቶች መመርያዎች

ደንብ IGT-RA፣ የኮምፒውተር አጠቃቀም፣ ኤሌክትሮኒክ መረጃዎች፣ እና የመገናኛ አውታር ደህንነት የተጠቃሚ ሀላፊነቶች

Regulation IOI-RA, ለተለዋጭ/አማራጭ ፕሮግራሞች የምደባ ሂደት/Placement Procedures for Alternative Programs

ደንብ JEA-RA፣ የተማሪ ክትትል (Attendance)

Regulation JEE-RA, የተማሪ ዝውውሮች እና አስተዳደራዊ ምደባዎች/Student Transfers and Administrative Placements

ደንብ JFA-RA, የተማሪ መብቶችና ሀላፊነቶች/Student Rights and Responsibilities/

ደንብ JGA-RA፣ የመማርያ ክፍል አስተዳደር እና የተማሪ ስነምግባር ጣልቃገብነቶች

ደንብ JGA-RB, እገዳና ስንብት/Suspension and Expulsion/

ደንብ JGA-RC፣ የአካል ጉዳተኝነት ያላቸውን ተማሪዎች እገዳና ስንብትSuspension and Expulsion of Students with Disabilities/

ደንብ JGB-RA፣ Search and Seizure/ፍተሻ እና መያዝ

ደንብ JHF-RA፣ መጨቆን፣ ጥቃት/ትንኮሳ፣ ወይም ማስፈራራት/Bullying, Harassment, or Intimidation/

ደንብ JHG-RA፣ ወንበዴዎች፣ የውንብድና እንቅስቃሴ፣ ወይም ሌላ ተመሳሳይ የጥፋት ወይም ህገወጥ የቡድን ስነምግባር መከላከል/Gangs, Gang Activity, or Other Similar Destructive or Illegal Group Behavior Prevention/

ደንብ JNA-RB፣ ከተማሪ የገንዘብ ክፍያ /ፋይናንስ ግዴታዎችን/ መሰብሰብ

This Student Code of Conduct in

Montgomery County Public Schools is available in

Spanish, French, Chinese, Korean, Vietnamese, and Amharic

on the MCPS web at: www.montgomeryschoolsmd.org/students/rights/

Código de Conducta de los Estudiantes (español)

學生行為守則 (中文)

Code de Conduite de l’Élève (Français)

학생의 행동 규범 (한국어)Quy Tắc Hạnh Kiểm Học Sinh (tiếng Việt) የተማሪ ስነምግባር ኮድ በአማርኛ (Amharic)

Rockville፣ Maryland

ሕትመት፦ Department of Materials Management for the Office of Student and Family Support and Engagement

ትርጉም፦ Language Assistance Services Unit • Department of Communicatiions

1182.18ct • Editorial, Graphics & Publishing Services • 8/18 • NP

የሞንጎመሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) የፀረ-መድሎ መግለጫ

MCPS Nondiscrimination Statement

የሞንጎሞሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS) ዘርን፣ ጎሳ፣ ቀለም፣ የዘር ሃረግ፣ የብሔር ማንነት፣ ኃይማኖት፣ የስደተኝነት ሁኔታ፣ ጾታ፣ ስነ-ጾታ፣ የጾታ ማንነት (gender identity)፣ የጾታ አገላለጽ (gender expression)፣ የጾታዊ ግንኙነት ዝንባሌ/ምርጫ (sexual orientation)፣ የቤተሰብ/የወላጆች የኑሮ ደረጃ/አቋም/ሁኔታ፣ የጋብቻ ሁኔታ፣ እድሜ፣ ድህነት፣ እና የማህበራዊ ኤኮኖሚያዊ አቋም፣ ቋንቋ፣ የአካል ወይም የአእምሮ ጉዳተኝነት፣ በህገመንግስት ጥበቃ የተደረገላቸው ሁኔታዎችን ባህሪያትን ወይም ተዛማጅነት ያላቸውን (affiliations) መሠረት ያደረገ ሕገ-ወጥ አድሎ/መድሎ ይከለክላል። መድሎ ወይም አድሎአዊነት፤ በሕብረተሰባችን ለረዥም ጊዜ እኩልነትን፣ ፍትሕ፣ አብሮነት፣ሁሉን አቀፍነትን፣ ለመፍጠርና ለማሳደግ/ለመንከባከብ፣ ሲደረግ የቆየ ትጋትን ይሸረሽራል/ያበላሻል። አድልዎ የሚከተሉትን የተወሰኑ ምሳሌዎችን ያካትታል፦ጥላቻ፣ ሁከት፣ ደንታቢስነት፣ ወከባ፣ ማስፈራራት፣ ማሸማቀቅ፣ ንቀት፣ ወይም ማጥቃት። የበለጠ መረጃ ለማግኘት፣ እባክዎ የሞንጎመሪ ካውንቲ የትምህርት ቦርድ ደምብ/Policy ACA ስለ ጸረ-መድሎ፣ ፍትህ፣ የዳበረ ባህል ይመርምሩ። ይህ መመርያ እያንዳንዱ ተማሪ አስፈላጊ/ተፈላጊ መሆኑ(ኗ)ን፣ በተለይም የትምህርት ውጤቶች የሚረጋገጡት በምንም ዓይነት ግለሰብ ባለበት(ባለባት) ምክንያት ወይም ይሆናል ተብሎ የሚገመት ግላዊ ጠባዮች የሚተነበዩ አለመሆናቸውን የቦርዱን እምነት ያረጋግጣል። ፖሊሲው በቅድሚያ መወሰድ ስላለባቸው የፍትህ እርምጃዎች የተዛባ አመለካከትን፣ ማረጋገጫ የሌላቸው የማዳላት/ልዩነት አፈጻጸሞችን የሚያስከትሉትን አሉታዊነት፣ የትምህርት እና የሥራ መቀጠር እኩልነትን የሚያሰናክሉ መዋቅራዊ እና ድርጅታዊ አሠራር ደንቃራዎችን በተለይ ያስገነዝባል።

በMCPS ሰራተኛ* ላይ ስለደረሰ መድሎዎ ጥያቄዎች ወይም ቅሬታዎች ለማቅረብ

በMCPS ተማሪዎች ላይ የአድልዎ ጥያቄዎች ወይም ቅሬታዎች ካላችሁ*

የሰራተኛ ተሳትፎ እና የሥራ ግንኙነት ጽ/ቤትየአፈጻጸም እና የክትትል/የምርመራ መምሪያ Department of Compliance and Investigations 850 Hungerford Drive, Room 55Rockville, MD [email protected]

የት/ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት የአፈጻጸም ክፍልOffice of School Administration Compliance Unit850 Hungerford Drive, Room 162Rockville, MD [email protected]

* ክትትል፣ ቅሬታ/ስሞታ፣ ወይም ስንክልና ላለባቸው ተማሪዎች አመቺ ስፍራ ለመጠየቅ፤ ወደ ልዩ ትምህርት ተቆጣጣሪ ጽ/ቤት፣ የቅሬታ ሰሚና መፍትሔ ሰጪ ን/ክፍል በ ስልክ ቁጥር 240-740-3230 ሊቀርብ/ሊመራ ይችላል። ለሰራተኞች መገልገያዎች ወይም ማሻሻያዎች በሚመለከት የሚቀርቡ ጥያቄዎች ወደ Office of Employee Engagement and Labor Relations, Department of Compliance and Investigations/ የሰራተኛ ተሳትፎ እና የስራ ግንኙነት የአፈጻጸም እና የክትትል (የምርመራዎች) መምርያ፣ ስልክ፦ 240-740-2888 ሊመሩ ይችላሉ። በተጨማሪ፣ አድሎአዊነት ቅሬታዎች ለሌሎች ኤጀንሲዎችም ፋይል ሊደረጉ ይቻላል። እነርሱም፦ the U.S. Equal Employment Opportunity Commission, Baltimore Field Office, City Crescent Bldg, 10 S. Howard Street, Third Floor, Baltimore, MD 21201, 1-800-669-4000, 1-800-669-6820 (TTY); ወይም U.S. Department of Education, Office for Civil Rights, Lyndon Baines Johnson Dept of Education Bldg., 400 Maryland Avenue, SW, Washington, DC 20202-1100, 1-800-421-3481, 1-800-877-8339 (TDD), [email protected], ወይም www2.ed.gov/about/offices/list/ocr/complaintintro.html.

ይህ ሠነድ ካስፈለገ በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ከእንግሊዝኛ በሌሎች ቋንቋዎችና በሌላ አማራጭ ቅርፀት ሊገኝ ይችላል። በአካል ጉዳተኝነት ስለሚኖሩ አሜሪካውያን ደንብ የሞንጎመሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች የህዝብ ኢንፎርሜሽን እና የድረ-ገጽ አገልግሎት ክፍልን በስልክ ቁጥር፦ 240-740-2837, 1-800-735-2258 (ሜሪላንድ ማዞሪያ), ወይም [email protected]. የምልክት ቋንቋ ትርጉም የሚፈልጉ ግለሰቦች ወይም የንግግር ትርጉም/ምልክት አገልግሎት ለማግኘት የሞንጎመሪ ካውንቲ የህዝብ ት/ቤቶች የትርጉም አገልግሎት ጽ/ቤት በስልክ ቁጥር፦ 240-740-1800, 301-637-2958 (VP) ወይም [email protected] መገናኘት ይችላሉ። የሞንጎመሪ ካውንቲ የሕዝብ ት/ቤቶች (MCPS)፤ ወጣት ስካውቶችን (ወንድ/ሴት) እና ሌሎችም የሚመለከታቸውን ወጣት ቡድኖችን በእኩል ያስተናግዳቸዋል።