በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨<...

109

Click here to load reader

Transcript of በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨<...

Page 1: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያÓw`“ T>’>eቴ`

uÓw`“¨< ²`õY`¯} ïታ” Kማካተት

በግብርና ሚኒስቴርየሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት

የተዘጋጀ መመሪያ

መስከረም 2004አዲስ አበባ

Page 2: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

2

ማውጫ ገጽ

መቅድም……………………………………………………………….. 3

ምስጋና ………………………………………………………………. 4

ክፍል 1 መግቢያ ……………………………………………………. 5

1.1. ዳራ…………………………………………………………………. 5

1.2. ሥርዓተ ፆታ የማካተት መመሪያ ዓላማና አድማስ …..………………… 10

1.2.1 የሥርዓተ ፆታ የማካተት መመሪያ አድማስ…… 101.2.2. የሥርዓተ ፆታ የማካተት አጠቃላይ ዓላማ …..……. 101.2.3. ዝርዝር ዓላማዎች…………………………………………………… 10

1.3. ስልት…………………………………………………………………….. 10

ክፍል 2፡ በግብርናው ዘርፍ ሥርዓተ ፆታን የማካተት አስፈላጊነት………………… 112.1. ሥርዓተ ፆታን የማካተት ምንነትና ፅንሰ ሀሣብ ………………………… 112.2. ሥርዓተ ፆታን በማካተት ከነባራዊ ሁኔታ ጋር የማጣጣም አስፈላጊነት……12

ክፍል 3፡ ሥርዓተ ፆታን የማካተት ትግበራ …..…………………………… 133.1 ለሥርዓተ ፆታ ማካተት አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች……………… 133.2 የሥርዓተ ፆታ ማካተት ተግባራዊ የሚሆንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች…… 153.3 በሥርዓተ ፆታ ማካተት ዋና ዋና አጋሮች …....................................... 153.4. በሥርዓተ ፆታ ለማካሄድ ከሚረዱ ዋና መሳሪያዎች ጥቂቶቹ……………………… 15

¡õM 4: uÓw`“ው ²`õ Y`¯} ïታን ለማካተት የሚረዱ SS]Áዎችና

መከታተያ ’Øx‹ ..................................................................... 17

4.1 uÓw`“ ሚኒሰቴር ሥርዓተ ፆታን ከማካተት ሂደት ጋር ግንኙነት ያላቸው

የጋራ ገፅታዎች ………………………………………………………………….. 17

4.2 ለእያንዳንዱ ንዑስ ዘርፍ ዝርዝር መመሪያና መከታተያ ነጥብ ………………. 17

¡õM 5: ÖsT> ምክረ ሃሳብ (Recommendations)………………… ……………….. 70

አባሪዎች

›v] 1. uÓw`“¨< ²`õ ¾Y`¯} ïታ የማካተት ®uà Ñ<ÇÄ‹………………… 71አባሪ 2. (በልማት ሂደት ውስጥ ሥርዓተ ፆታን ለማካተት የሚያገለግሉ ፖሊሲዎችናየሕግ ማዕቀፎች)………………………………………………………………….… 78›v] 3.ሀ. Y`¯} ïታ የማካተት }Óv^©’ƒ Teታ¨h ’Øx‹……………….. 81›v] 3.ለ. Y`¯} ïታ ለማካተት kÇT> ¾J’< ›Òa‹ ተዋናዮች Teታ¨h ’Øx‹..90›v] 3.ሐ. በግብርናው ዘርፍ ሥርዓተ ፆታን ለማካተት የሚያገለግሉ መሰረታዊመሳሪያዎች ማስታወሻ..……………………………………………………… 92›v] 4. ¾Y`¯} ïታ ’¡ /}ÁÁ»/ nLƒ ƒ”}“ ..…………………… 98

ማጣቀሻ..…………………………………………………………………………… 108

Page 3: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

3

SpÉU

ÃI ሰነድ በግብርና ሚ/ር እና በተጠሪ ተቋማት በሚከናወኑ ተግባራት ውስጥ Y`¯} ïታ”

የማካተት Y^ H>Ń” KTS‰†ƒ ¾}²ÒË መመሪያ ’¨<:: በመሆኑም መመሪያው የገጠር

ሴቶች በግብርናው ዘርፍ ያላቸው ሚና፣እየታየ ያለውን ቁልፍ የሥርዓተ ፆታ ጉዳ©ች

የመፍታት አስፈላጊነትን፣ መመሪያ፣ መከታተያ ነጥቦችን ከምክረ ሃሳብ ጋር በማቀናጀት

በሚመለከታቸው የግብርና ሚ/ር አካላትና ተጠሪ ተቋማትና ሌሎች ድርጅቶች እንዲጠቀሙበት

ሆኖ ተዘጋጅቷል፡፡

ÃI ሰነድ ›Ueƒ ¡õKA‹ ¾Á² c=J” ¾SËS]Áው ¾Ø“~ SÓu=Á c=J” G<K}—¨<

ÅÓV Y`¯} ïታ” የማካተት” î”c Gcw“ ›eðላጊ’ƒ u›ß\ ¾T>ÑMî ’¨<:: በfe}—

¨<“ በ›^}—¨< ¡õM ÅÓV Y`¯} ïታ” የማካተት }Óv^©’ƒ” ¾T>ÁÓ²<

ስልቶች፣መመሪያና መከታተያ ነጥቦች }ካƒ}ªM:: ¾SÚ[h¨< ¡õM ÅÓV }ÖnT>­‹

›eðLÑ>¨<” እ`UÍ KS¨<cÉ እ”Ç=‹K< ምክረ ሃሳቦችን የያዘ ’¨<::

u}ÚT] u›v]ነት የተካተተው ክፍል u}KÃ uÑÖ` ›ካvu= }KUÇD© ¾J’ ዝርዝር

የሥርዓተ ፆታ Ñ<ÇÄ‹ን Y`¯} ïታ” የማካተት እንቅስቃሴ }Óv^© ¾T>J”uƒ” S”ÑÉ

እ”Ç=G<U ¾IÓ“ ¾þK=c= ÉÒõ U” እ”ÅT>SeMና የሥርዓተ ፆታ ፅንሰ ሃሳብና

ትርጉማቸውን Áw^^M::

መመሪያው በግብርና ሚ/ርና በሌሎችም የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ለማስፈን መሳሪያ ሆኖ

እንደሚያገለግል ይታመናል፡፡በመሆኑም በግብርናው ዘርፍ ዘላቂና ቀጣይነት ያለው ልማት

በማምጣት የአገሪቱን ዓላማና ግብ ለማሳካት አስተዋፅዖ ያደርጋል፡፡

Page 4: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

4

UeÒ“

የመመሪያው ክለሳና የማገናዘቢያ ነጠቦች ዝግጅት በዋናነት የተካሄደው uÓw`“ T>’>eቴ`

¾c?„‹ Ñ<ÇÃ ÇÃ_¡„_ƒ ›e}vv]’ƒ ሲሆን በK?KA‹ ›Ò` É`Ï„‹“ vKÉ`h ›ካLƒ

TKƒU የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴርና በግብርና ሚኒስቴር ጉዳዩ

የሚመለከታቸው ÇÃ_¡„_ቶች ጋር የምክክር ስብሰባዎች በማካሄድ ተሳትፎ እንዲዳብር

በማድረግ ነው፡፡

በዚህ Y`¯} ïታን ማእከል ያደረገ መመሪያና መከታተያ ነጥቦች ዝግጅት ሂደት የገንዘብና

ሙያዊ ድጋፍ በማድረግ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በግብርና ሚኒስቴር

የቅድሚያ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ዳይሬክቶሬት ሌሎችም ዳይሬክቶሬቶች እንዲሁም አጋር

ድርጅቶችና ማዕከላት ላበረከቱት አስተዋፅዖ የግብርና ሚኒስቴር የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት

ምስጋና ያቀርባል ፡፡

በተለይም የዚህን መመሪያና መከታተያ ነጥቦች የመጀመሪያውን ረቂቅ ላዘጋጁት አማካሪ ወ/ሪት

እህተማርያም ታደሰና በሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት የሴቶች ጉዳይ በሁሉም የሥራ ዘርፎች

እንዲካተት የማድረግ ኬዝ ቲም አሁን ያለበትን መልክ ይዞ እንዲወጣ ላደረጋችሁት ከፍተኛ

አስተዋፅዖ የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ምስጋናችን ይድረሳችሁ ይላል፡፡

በተጨማሪም መመሪያውን ከእንግሊዝኛ ቋንቋ ወደ አማርኛ ቋንቋ ለማስተርጎም ኢልሪ/

አይፒኤምኤስ (ILRI/IPMS) ፕሮጀክት ላደረገው የገንዘብ ድጋፍ በግብርና ሚኒስቴር የሴቶች

Ñ<ÇÃ ÇÃ_¡„_ƒ ምስጋናው እጅግ የላቀ ነው፡፡

Page 5: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

5

ክፍል አንድ

1.መግቢያ

1.1. ዳራ

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ግብርና መር እንዲሆን ካስቻሉት ዋናው ጉዳይ የአብዛኛው ህዝብ

(84%) ኑሮ የተመሰረተው ለሀገሪቱ አጠቃላይ እድገት ትልቁን ድርሻ በያዘው በግብርናው ዘርፍ

በመሆኑና ለከፍተኛ የአገር ውስጥ ምርት(GDP) መሠረት በመሆኑ ነው፡፡ (2007 CSA

Report) ጥናቶች እንደሚጠቁሙት የጥራጥሬ ሰብል ምርት ከ60% በላይ የሚሆነውንና ከ60 -

75 % የሚደርሰውን የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሲሆን፣የእንሰሳት

ሀብት ደግሞ 27% ድርሻ በመያዝ 13% የሚሆነውን ድርሻ ያበረክታል፡፡ (Rural Agricultural

Development strategic plan 1999-2003 E.C.)

በገጠር ሴቶች ላይ በተደረገ ጥናት ከአጠቃላይ የሀገሪቱ ህዝብ 50% ሴቶች ሲሆኑ ለቤተሰብ

የምግብ ሰብል ምርት 70% ድርሻ አላቸው ፡፡ በዚህም በግብርና ስራ ከተሰማራው አጠቃላይ

የሰው ኃይል 48% የሚሆነው የሚከናወነው በሴት የቤተሰብ አባላት ተሳትፎ ነው፡፡ (Ministry

of Agriculture Environmental Protection and Development 1992) ይህም ገፅታ ሴቶች

በግብርናው መስክ ላላቸው አስተዋፅዖ ዝቅተኛ ግምት ሲሰጥ የነበረውን አመለካከት እንዲቀየር

አስችሏል፡፡

ተመሳሳይ ጥናቶች በግልፅ እንዳስቀመጡትም ከእንሰሳት ሀብት ጋር የተያያዙ ስራዎች

በአብዛኛው በሴቶችና በህጻናት ኃላፊነት ላይ የወደቁ ናቸው፡፡ ከሁሉም በላይ ከእለት ጉርስ

የማያልፈው የግብርና ገቢ የቤተሰቡን መሰረታዊ ፍላጎት ለማሟላት የማያስችል በመሆኑ

የገጠር ሴቶች ተጨማሪ ገቢ በማስገኘት የሚኖራቸው አስተዋፅዖ ከፍተኛ ነው፡፡

ይህን ሁሉ የተደራረበ ኃላፊነት ተሸክመው ለምጣኔ ሀብት እድገት የበኩላቸውን ድርሻ

ቢወጡም በፆታቸው ምክንያት ከወንዶች እኩል ያለመታየታቸው ሴቶች የሚደርስባቸው ችግር

አሁንም የጎላ ነው ፡፡ ፍትሀዊ ያልሆነ የሀብት ክፍፍልና ባለው ሀብት ላይ የማዘዝ ስልጣን

ውሱንነት በሴትና ወንድ መካከል ያለውን ሚዛናዊ ያልሆነ ሁኔታ መገለጫዎች ናቸው፡፡ ከዚህ

በተጨማሪም ሥር ለሰደዱ ለጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መጋለጣቸው ከዚሁ ጋር ተያይዞ

የሚደርስባቸው ፆታዊ ጥቃት አንዱ መገለጫ ነው፡፡ ሚዛናዊ ያልሆነ የጾታ እኩልነት በሰፈነበት

Page 6: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

6

በገጠሩ ህብረተሰብ ድህነት ፆታን መሰረት ያደረገ ሆኗል፡፡ ለዚህም መገለጫው በድህነት የኑሮ

ደረጃ የሚገኙ ሴቶች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ነው፡፡ ከዚህም ሌላ በሰው ሰራሽ ወይም በተፈጥሮ

በሚከሰቱ አደጋዎች ይበልጡኑ ተጋላጭ የሆኑት ሴቶች ናቸው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ አባሪ

1/አንድን ይመልከቱ፡፡

ከዚህ እውነታ በመነሳት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀመጡትን ድንጋጌዎች በመቀበል ለተጨማሪ

ማብራሪያ አባሪ 2/ሁለትን ይመልከቱ፡፡ይህንኑ መሰረት በማድረግ በተቀመጡ ግቦችና ዓላማዎች

ላይ በመመርኮዝ ገፅታውን ለመለወጥ የሚያስችሉ ሰፊ መሰረት ያላቸው ስራዎች በመካሄድ

ላይ ናቸው፡፡ በዚህ አጋጣሚ ይህም መመሪያ ሲዘጋጅ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የሚኒስቴር

መ/ቤቶች ሥልጣንና ኃላፊነት በተለይም ደግሞ ፖሊሲዎች በሁሉም ደረጃ የሥርዓተ ፆታ

እኩልነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ህጎችና ፕሮግራሞችን ለመተግበር በሚያስችል መልኩ

ነው፡፡ በዚህም መሰረት የግብርና ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባር እንደሚከተለው ተቀምጧል፡፡

የግብርና ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባር

1. የግብርና ሚኒስቴር የሚከተለው ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል:

ሀ.የግብርና ኤክስቴንሽንና የስልጠና አገልግሎቶችን ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ አደሩና ለግል

ባለሀብቱ የሚደርስበትን መንገዶች በማመቻቸት/በማበረታታት በሁሉም ዘርፍ የግብርና

ምርት ውጤቶችን ማሻሻል፣

ለ. የግብርና ምርቶች በጥራት ለገበያ የሚቀርቡበትን ሥርዓት በመፍጠር

ተግባራዊነቱን በየጊዜው ክትትል ማድረግ፣

ሐ. ወደ ሀገር ውስጥም ሆነ ወደ ውጭ ሀገር የሚገቡም ሆነ የሚወጡ የዕፅዋት፣ የእህል፣

ዘሮች፣ እንሰሳትና እንሰሳት ተዋጽዖ መቆጣጠሪያ ማዕከል ማደራጀት፣

መ. ድንገተኛ የእንሰሳትና የሰብል የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ ሲከሰት መቆጣጠር፣

ሠ. ለአካባቢና ለተፈጥሮ ጥበቃ ልማት ዘላቂና አስተማማኝ የግብርና ልማት ዕቅድ

ማዘጋጀትና ለአፈፃፀሙም ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር፣

ረ. አስተማማኝ የግብርና ግብአቶችን የማከፋፈልና የገቢ የገበያ አቅርቦት እንዲኖር

አስተማማኝ አቅም መገንባት፣

ሰ. ተገቢ የሆነ የጸረ-ሰብልና እንሰሳት መድሐኒቶች አስተዳደርና ቁጥጥርን ማረጋገጥ፣

ሸ. ለአጠቃላይ የግብርና ልማት እድገት መሻሻል አጋዥ የሆኑ የግብርናና ገጠር ቴክኖሎጂ

Page 7: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

7

ስልጠና ማዕከላትን መመስረትና ማደራጀት ፣

ቀ. የአደጋ መከላከል ዝግጁነት ተግባራትን በማከናወን የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ፣

በ. ለአርሶ አደሩና ለአርብቶ አደሩ ብድር አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚያስችሉ ሁኔታዎችን

ማመቻቸት፣

ተ. የግብርና ምርቱን ሊጎዱ የሚችሉ ክስተቶችን በመከታተል የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ

ሥሥርዓትን መዘርጋት፣

ቸ. የግብርና ምርምር የሚያካሄዱ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ለጋራና ለተሻለ ውጤት

የሚሰሩበትን ሥርዓት መፍጠር፣

ኀ. አነስተኛ የመስኖ እርሻ ፕሮግራሞችን በማስፋፋት የግብርና ልማቱን ማፋጠን፣

ነ. የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀምን በተመለከተ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመረጃ ሥርዓት

ለመፍጠር በሚደረግ እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣

ፕ. ከግብርና ጋር የተያያዙ ምርምሮችን፣ የብዝሀ ሕይወት ጥበቃ፣ በክልሎች ለፌደራል

መንግስት በተሰጠው ዉክልናመሠረት ለኢንቨስትመንት/ለባለሀብቶች የተዘጋጁ የእርሻ

መሬቶች ፣በአግባቡ ተፈጻሚ ስለመሆናቸው ማረጋገጥ

ቀደም ሲል የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴርን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ በአንቀፅ 21(2)

እና 26 (2) እና ሌሎች ህጎችና መመሪያዎች የተሰጠ ሥልጣንና ተግባር አሁን ግብርና

ሚኒስቴር ተብሎ በሚጠራውም ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡ ለተጨማሪ አባሪ 3ለን ይመልከቱ

Page 8: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

8

የግብርና ሚኒስቴር ተልዕኮ፣ ራዕይ እና እሴቶች

ተልእኮ

ሕብረተሰቡን ከድህነት የሚያላቅቅ፣ የላቀ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የዘርፉን እምቅ ሃብትና አቅም

የሚጠቀምና ከፍተኛ ምርታማነት ደረጃ ላይ የደረሰ፣ ለኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ መሰረት

መጣል የሚያስችል ዘመናዊ የግብርና ሥርዓት መዘርጋት::

ለዚህም ተፈፃሚነት በገበያ የሚመራ ዘመናዊ የግብርና ዘዴ ማስፋፋት፣ የተፈጥሮ ሀብትን

መንከባከብ፣ ማልማትና በዘላቂነት ጥቅም ላይ ማዋል፣ የአደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ፣ አደጋ

የመከላከልና ዝግጁነት አቅምን ማጎልበት፣ የባለሀብትን ተሳትፎ ማሳደግና በተለይም

ሴቶች፣ወጣቶችና አርብቶ አደሮችን ለልማት ማብቃትና ተጠቃሚ ማድረግ ናቸው፡፡´

ራዕይ

ዘመናዊ ግብርናና ከድህነት የተላቀቀ ህብረተሰብ መፍጠር

ዕሴቶች

በማያgርጥ የለውጥ ባህል እናምናለን፣

ድህነትን ለማጥፋት እንተጋለን፣

የመልካም አስተዳደር መርሆዎችን እናከብራለን፣

ለተገልጋዮቻችን እርካታ እንተጋለን ፣

በፍትሃዊነትና በአሳታፊነት እናምናለን፣

በጋራ የመስራት ባህልን እናጎለብታለን፣

የመረጃ ግንኙነትና ቅንጅታዊ አሰራርን እናዳብራለን፡፡

የግብርና ሚኒስቴር ድርጅታዊ መዋቅር

አዲሱ የግብርና ሚኒስቴር መዋቅር የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በግብርናው ዘርፍ በሚገኙ

የተለያዩ አካላትና አጋር ድርጅቶች ሥርዓተ-ፆታን ማዕከል ያደረገውን መመሪያ ለማስፈፀምና

አፈፃጸሙን በተመለከተ ቁጥጥር ማድረግ እንዲችል አመቺ ሁኔታን ፈጥሮለታል ፡፡ (ከዚህ

በታች የተመለከተውን መዋቅር ይመልከቱ)

Page 9: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

9

የግብርና ሚኒስቴር ድርጅታዊ መዋቅርየሚኒስትሩ ጽ/ቤት

የህግ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የኦዲት ዳይሬክቶሬት

ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎችማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ማኔጅመንት ማዕከል

የህዝብ ግንኙነት ቢሮ

የግብርና ልማት ዘርፍ

የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የኢትዮጵያ ግብርናምርምር ኢንስቲትዩት

የሠው ኃይል ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የግብርናኢንቨስትመንት

ድጋፍዳይሬክቶሬት

የግብርና ግብዓትናግብይት

ዳይሬክቶሬት

የግብርናኤክስቴንሽንዳይሬክቶሬት

የኢትዮጵያሆርቲካልቸርልማት ኤጀንሲ

የፕላንና ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት

ዳይሬክቶሬት

የተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ

የእንሰሳትናእፅዋት ጤናናጥራት ቁጥጥርዳይሬክቶሬት

የቅድሚያማስጠንቀቂያና

ምላሽዳይሬክቶሬት

የገጠር መሬትአስተዳደርናአጠቃቀም

ዳይሬክቶሬት

የአደጋ መከላከልና ዝግጁነትእና ምግብ ዋስትና ዘርፍ

የተፈጥሮ ሀብትልማት፣ ጥበቃና

አጠቃቀምዳይሬክቶሬት

የምግብዋስትና

ማስተባበሪያዳይሬክቶሬት

ባለሙያዎች

ባለሙያዎች

ባለሙያዎችExperts

ባለሙያዎች

የብሔራዊየእንሰሳት ጤና

ምርመራማዕከል

የብሔራዊ ሰውሰራሽ እንሰሳትማዳቀያ ዘዴ

ማዕከል

ባለሙያዎችባለሙያዎች

ባለሙያዎችባለሙያዎች

የኢትዮጵያ ሥጋናወተት ቴክኖሎጂኢንስቲትዩት

ብሔራዊየአፈርምርመራማዕከል

የብዝሃ ህይወትጥበቃ

ኢንስቲትዩት

የአደጋ መከላከልናዝግጁነት

አስተዳደር ፈንድጽ/ቤት

የመጠባበቂያምግብ ክምችት

አስተዳደር

የኢትዮጵያምርጥ ዘርድርጅት

--- የተጠሪ ተቋማትን ከሚመለከታቸውየተጠሪነት ደረጃ ያመለክታል፡፡

የግብርና ዘርፍ ሪፎርም ዳይሬክቶሬት

የብሔራዊ የእንሰሳትጤና ጥበቃኢንስቲትዩት

የቡና ጥራትናምርመራ ማዕከል

የሥነምግባር መከታተያ ክፍል

Page 10: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

10

1.2 ሥርዓተ-ፆታ የማካተት መመሪያ ዓላማ እና አድማስ

በግብርና ሚኒስቴር የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ሥርዓተ-ፆታ የማካተት መመሪያን የመከለስና

መከታታያ ነጥቦችን የማዘጋጀት ተግባርን ያከናወነው ከዚህ የሚከተሉትን ዓላማዎች መሠረት

በማድረግ ነው፡፡

1.2.1. ሥርዓተ-ፆታ የማካተት መመሪያ አድማስ

ይህ መመሪያና መከታታያ ነጥቦችን በግብርና ሚኒስቴር የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬትና ተባባሪ

አጋር ድርጅቶች ባለድርሻ አካላት በሚተገብሯቸው ፕሮግራሞች በፆታ እኩልነት ዙሪያ

የሚታየውን ክፍተት ለመሙላት የሚያስችል የሥራ መመሪያ ሰነድ ሆኖ ያገለግላል፡፡

1.2.2 ሥርዓተ-ፆታን የማካተት መመሪያ አጠቃላይ ዓላማ

ሥርዓተ-ፆታን የማካተት መመሪያው ዋና ዓላማ የሥርዓተ-ፆታ ጉዳይን በግብርና ዘርፍ

ለማካተትና በሁሉም ልማትን ለማምጣት በሚደረጉ ጥረቶች ቀዳሚ አጀንዳ እንዲሆን

የሚያገለግል ተግባራዊ መሣሪያ በመሆን በሀገሪቱ ዘላቂነት ያለው የግብርና ልማት ማምጣት

1.2.3 ዝርዝር ዓላማዎች፡-

የመመሪያው ዝርዝር ዓላማዎች፡-

ሥርዓተ-ፆታን በማካተት ሂደት በግብርና ሚኒስቴር፣ በሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት

ለሚተገብሯቸው ፕሮግራሞች በቅደም ተከተልና ግልፅ በሆነ መንገድ ማስቀመጥ

አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

ሥርዓተ-ፆታን የማካተት ንድፈ ሀሳቡን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ተሞክሮዎችን

ለማካፈል እንዲቻል፣

ሥርዓተ-ፆታን ማካተትን በተመለከተ ለሚከናወኑ የድርጊት መርሃ ግብሮች የማጣቀሻ

ዋቢ ሰነድ ሆኖ እንዲያገለግል ፡

1.3 ስልት

ይህ መመሪያ ሲከለስና መከታተያ ነጥቦቹ ሲዘጋጁ ጥቅም ላይ የዋሉት ስልቶች

ሌሎች ቀድም ሲል የተዘጋጁ መሰል የሥርዓተ-ፆታን የማካተት ሰነዶች ዕቅዶች፣

ሪፖርቶች፣ ፖሊሲዎችና የፕሮጀክት ዶክመንቶችን መመርመር /መፈተሽ/

o ከሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ባለሙያዎች ጋር ውይይት ማድረግ፣

Page 11: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

11

o በረቂቅ መመሪያውና መከታተያ ነጥቦቹ ላይ ከተሰጡ የማሻሻያ ሃሶቦችና አስተያየቶች

በማሰባሰብ፣

o ዓውደ ጥናቶች በማዘጋጀት፣

ክፍል 2፡ በግብርና ዘርፍ ሥርዓተ ፆታን የማካተት አስፈላጊነት፡

ስለ ሥርዓተ-ፆታ ማካተት ትክክለኛ ግንዛቤ ለማግኘት በሥርዓተ-ፆታና በፆታ እኩልነት ላይ

ያለውን ፅንሰ ሀሳብና ጉዳዩም ለምን ትኩረት እንደተሰጠው መረዳት ያስፈልጋል፡፡

ምክንያቱም እስካሁን እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ተግባራት ትርጉም ያለው ውጤት ሊያመጡ

አልቻሉም፡፡ ምንም እንኳ ሴቶች ከልማዳዊ መንገድ ከቤት ውስጥ ተግባር ያለፈ በርካታ

የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ የሚሳተፉ ቢሆንም እስካሁን ያለው ሁኔታ ይህንን አጉልቶ

የሚያሳይ አልነበረም። የሥርዓተ-ፆታ ሚዛናዊ ያለመሆን በግብርና ምርታማነትና ውጤታማነት

ላይ ተፅዕኖ በማሳደር ሀገሪቱ በልማት ወደፊት ለመራመድ የምታደርገውን ጥረት ውሱን

እንዲሆን ያደርጋል፡፡

ሥርዓተ-ጾታን የማካተት ሥልት ከግብርናው ዘርፍ ፖሊሲ ጋር እንዲጣጣም የማድረግ ሥራ

ከአጠቃላይ የሀገሪቱ ሁሉን አቀፍ ዕድገት ጋር እንደ አንድ ሥራ የሚታይ እንጂ በአንድ ወቅት

በሚደረግ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ስኬታማ ይሆናል ተብሎ አይጠበቅም፡፡

2.1 ሥርዓተ-ፆታ የማካተት ምንነትና ፅንሰ-ሀሣብ

ሥርዓተ-ፆታን የማካተት አካሄድ የሚያረጋግጠው፡-

ሁሉም የልማት ጥረቶች የሴቶችንና የወንዶችን ልምድና ፍላጎት፣ ቅድሚያ የሚሹ

ጉዳዮቻቸውን ከመፍታት አንፃር የሚያተኩሩ እንዲሆኑ ያስችላል

ሴቶችና ወንዶች በእኩል ደረጃ የውጤቱ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ ማመቻቸት ፤

የፆታ አድሎአዊነትን/እኩል ያለመሆን ማስቆም ወይም እንዳይባባስ ማድረግ

ሥርዓተ-ፆታን ማካተት የፆታ እኩልነትን ለማረጋገጥ የሚያግዝና እንደ አንድ መንገድ

የሚወሰድ እንጂ በራሱ ግብ አይደለም፡፡ ሥርዓተ-ፆታን ማካተት በፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞች

በፖሊሲ ቀረፃ፣ ጥናት በማካሄድ ፣በውይይት፣በህግ ማውጣት፣ በሃብት አመደደብ፣ በዕቅድ

ዝግጅት ፣በትግበራ፣በክትትልና ግምገማ ተግባራት የሁለቱ ፆታዎች እኩልነት ለማምጣት

መረጋገጥ ትኩረት መስጠትን ማረጋገጥ ነው፡፡

Page 12: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

12

በመሆኑም ሥርዓተ ፆታን በማካተት ሥርዓተ-ፆታ የልማት ቀዳሚ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ

እንዲሆን ከማስቻሉም በላይ የሥርዓተ-ፆታ ጉዳይ የሁሉም ተቋማት ጉዳይ እንዲሆን

የሚያስችል ስልት ነው፡፡ ይህ የሚያሳየው የወቅቱ የልማት አጀንዳ ከሥርዓተ-ፆታ ጋር

በተጣጣመ መልኩ መለወጡን ነው፡፡

2.2 ሥርዓተ-ፆታን በማካተት ከነባራዊ ሁኔታ ጋር የማጣጣም አስፈላጊነት

አድሎአዊ የሆነውን የፆታ እኩልነት ለመቋቋም በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተደነገጉ

ፖሊሲዎችና የህግ ማዕቀፎች እያተመዘገቡ ያሉት ጅምር ለውጦች ምስክሮች ናቸው፡፡ አባሪ

2/ሁለትን ይመልከቱ፡፡ ሆኖም አሁን እየተመዘገበ ባለውና ትርጉም ያለው ለውጥ ለማምጣት

በሚታሰበው መካከል ያለው ሰፊ ክፍተት እስካሁን ተግባራዊ የተደረጉት እንቅስቃሴዎች

የተጠበቀውን ውጤት አለማስገኘታቸውን ያመለክታል፡፡ ስለዚህ ለተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት

የተለያዩ የሚጣጣሙ መንገዶች መቀየስ የግድ ይላል፡፡ ከነዚህም መካከል ሥርዓተ-ፆታ

የማካተት ስልት አንዱ ነው፡፡

ለሥርዓተ-ፆታ ማካተት ልዩ ትኩረት የተሰጡበት ምክንያቶች ከዚህ በታች በዝርዝር ቀርበዋል፡፡

ሴቶችና ወንዶች የህይወት ተሞክሮአቸውና ፍላጎታቸው የተለያየ ሲሆን በልማት

ፕሮግራሞችና ፖሊሲዎች ትግበራ ወቅትም እንዲሁ የተለያዩ ተፅዕኖዎች በተናጠል

ይደርስባቸዋል፡፡ ሴቶች ከህብረተሰቡ 50 በመቶውን እጅ የያዙ ሲሆን አብዛኞቹ በከፋ ድህነት

ኑሯቸውን የሚገፉና ከዚህ አልፎም ለተለያዩ ጥቃቶች ሰለባ የሆኑ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ

ከወንዶች ጋር ሲነፃፀር በትምህርት በእጅጉ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ሲገኙ ይህ ደግሞ የተሻለ

ሕይወት ለመምራት የሚያስችል አቅም እንዳይኖራቸው አድርጓል፡፡

ሴቶች ተኮር ከሆኑ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ወደ ሥርዓተ-ፆታ ማካተት ሽግግር የተደረገበት

ዐቢይ ምክንያት የሥርዓተ ፆታን እኩልነት ለማረጋገጥና ለፆታዊ አድልዎ ምክንያቶች መፍትሄ

መሆን ስላልቻለ ነው፡፡ የሥርዓተ-ፆታ ማካተት ያልተመጣጣነ ፆታዊ ልዩነትና ፆታዊ አድልዎ

በሁሉም ሴክተሮችና የህብረተሰብ ክፍሎች በየደረጃው እንደሚንፀባረቅ ያስገነዝባል፡፡

ስለዚህም የሥርዓተ ፆታ ጉዳይ የሴቶች ጉዳይ ብቻ አድርጎ ማሰብ ከማይቻልበት ደረጃና

ጉዳያቸውም በትምህርትና በጤና በሚደርሰባቸው ተፅዕኖ ላይ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን ግብርናን

ጨምሮ ሁሉንም ሴክተሮች ያቀፈ ነው፡፡ የሥርዓተ ፆታ ማካተት ዓላማው አጠቃላይ

የማህበረሰቡን አመለካከት በመለወጥ ለሚጠበቀው ውጤት ተጨማሪ ኃይል ለመፍጠር ማስቻል

ነው፡፡ የሥርዓተ ፆታ ማካተት በወንዶችና ሴቶች መካከል ያለውን ግንኙነት በጥልቀት

Page 13: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

13

በመመርመር፣ የተለየ ትኩረትና ግምት በመስጠት የሴቶችን እኩልነትና አቅም ማጎልበት

ያረጋግጣል፡፡

ሥርዓተ ፆታን ማካተት ትርጉም ያለው ልማት ለማምጣት እንዲሁም የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና

ፖለቲካዊ ማዕቀፉን በእኩል ደረጃ ላይ ለመመሥረት የሚያስችል ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው ፡፡

በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ በግልፅ እንደሚታየው የግብርናው ልማትና የሥርዓተ ፆታ

ቁርኝት በድህነት ቅነሳና የተፈጥሮ ሀብት ዘላቂነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያሳድራሉ፡፡ ስለዚህ

የሴቶች ሚና በሁሉም የልማት አጀንዳዎች አስፈላጊና ወሳኝ ነው፡፡

ክፍል 3፡ ሥርዓተ ፆታን የማካተት ትግበራ

ይህ ክፍል ሥርዓተ ፆታን የማካተት ንደፈ-ሀሳብ ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚያስችሉ የተለያዩ

መንገዶችን ያሳያል፡፡ ሥርዓተ ፆታን ማካተት መርህ በግብርና ሚኒስቴር ከየትኛውም

ፕሮግራም ወይም ፕሮጀክት ዕቅድ ጋር በማጣጣም ሥርዓተ ፆታን የማካተት መርህን በቀላሉ

ለመተግበር እንደሚቻል የሚያሳዩ ማብራሪያዎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል

3.1. ለሥርዓታ ፆታ ማካተት አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ-ሁኔታዎች

ሥርዓተ ፆታን ለማካተት የሚደረግ መነሳሳት በራሱ አንድ እርምጃ ወደ ፊት እንደመሄድ

ይቆጠራል፡፡ ቢሆንም የሥርዓተ ፆታ ማካተትን በተግባር ላይ ለማዋል ከመሞከር በፊት

መሟላት የሚገባቸውን ጉዳዮችን በደንብ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ ይህም ጠንካራ በሆነ ተቋማዊ

ባህል ላይ የሚያጠነጥን ሆኖ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁለት መሠረታዊ መርሆዎች ሊገለፅ

ይችላል፡፡

በተቋሙ ራእይ፣ ተልዕኮ፣ላይ በግልጽ በማስቀመጥና ይህንንም እሴት ከመላው ሠራተኛ

ጋር ለመጋራት ዝግጁ መሆን ሥርዓተ ፆታ ያገናዘቡ ተግባራትን ለማከናወን የጋራ

መግባባት እንዲኖር አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር

ምቹ የሆነ የሥራ አካባቢ መኖር ሌላው ከግምት ውስጥ የሚገባ አስፈላጊ ጉዳይ ሲሆን

የድርጅቱ ባህል የሥርዓተ ፆታ ማካተት ሂደትን በማመቻቸት በኩል የራሱ የሆነ

ተፅዕኖ አለው፡፡

የግብርና ሚኒስቴር ምቹ የሥራ አከባቢን ከሥራው ባህርይ ጋር የሚጣጣም አድርጎ

የቀረፀው የድርጅቱ ባህል በጠንካራና በማይነቃነቅ መሠረት ላይ እንዲገነባ ማድረጉ

ለአፈፃፀሙ የሰጠውን ልዩ ትኩረት ያሳያል፡፡ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሳጥን ቁጥር 1

እና 2 ውስጥ በሥራ አካባቢ አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖ የሚፈጥሩ ዋና ዋናዎቹ

ጉዳዮች ተጠቅሰዋል፡፡

Page 14: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

14

ሣጥን ቁጥር 1. ምቹ በሆነ የሥራ አካባቢ የሚንፀባረቁ ቁልፍ ተግባራት ጥቂቶቹየሚከተሉት ናቸው፡፡

ፖሊሲው ግቦችን፤ ሥልቶችንና የሚጠበቁ ውጤቶችን በግልፅ የሚያብራራ መሆን ፤

አመራሩ በማስተዋወቅ በመጠየቅ በመከታተል ያለው ቁርጠኝነት

በሥራ ፕሮግራሞች ለሥርዓተ ፆታ እኩልነት የተሰጠው ትኩረት፣

ከአጠቃላይ ግብ አንፃር በድርጅቱ የሚገኙ ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ

የጋራ መግባባት ለመድረስና ውጤታማ ለመሆን ያሳዩት መነሳሳት፤

የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ጉዳይ በተመለከተ የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎች ለሌሎች

ሠራተኞች ለማጋራት ያላቸው ዕውቀትና ብቃት /አቅም/፤

የእኩልነት ጉዳይ በድርጅቱ ውስጥ እንደ አንድ የብቃት ማወዳደሪያ የሚታይ መሆኑን፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳይ በመመሪያዎች፣ በማኑዋልና በአስተዳደር መመሪያዎች በማካተት

ለባለሙያ አቅጣጫ የሚያሳይ መሆኑን፤

ለባለሙያዎች በድርጅቱም ሆነ ከድርጅቱ ውጪ የሥርዓተ ፆታ እኩልነት ጉዳይ ውጤታማ

እንዲሆን በቂ የሆነ የመረጃ ምንጭ ባለሙያዎች የማግኘት ዕድል የተመቻቸ መሆን፤

ሣጥን 2፡ ከድርጅቱ ባህል ጋር በተያያዘ ውጤታማ የሆነ ሥርዓተ ፆታ የማካተት ሥራለማከናወን እንቅፋት ከሆኑ ችግሮች ጥቂቶቹ፡

ግትርነት፤

በሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ላይ ያለውን መሠረታዊ የተዛባ የአመለካከት ችግርን እንደ ችግር

ያለመገንዘብ

የታቀዱ ሥራዎች ከሚያበረክቱት ስልታዊ ጠቀሜታዎች ይልቅ ለሪፖርት ፍጆታ ሲባል

በተጠቃሚው ቁጥር ላይ ብቻ ያተኮረ መሆን፤

ከጅምሩ ትኩረት ሳይሰጡ በመቅረት ለእይታ ሲባል ብቻ የይስሙላ ሥራ ማከናወን፤

የድህነት ቅነሳ ጉዳይ ግለሰቦች ራሳቸውን የሚችሉበትን ድጋፍ ከመስጠት ይልቅ ለየቤተሰቡ

በተናጠል የሚደረግ የድጎማ አቅርቦትን የተሻለ አማራጭ አድርጎ የማየት አመለካከት ፤

ስለዚህ የሥርዓተ ፆታ ማካተት ዋናው ጉዳይ ሥር ነቀል የባሕል ለውጥ

ማምጣት፣የፍቃደኝነትና የግንዛቤ ማነስ ችግርን መፍታት ነው፡፡

Page 15: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

15

3.2 የሥርዓተ ፆታ ማካተት ተግባራዊ የሚሆንባቸው ዋና ዋና አካባቢዎች:-

በግብርና ሚኒስቴር ተጨባጭ ሁኔታ የሥርዓተ ፆታ ማካተት የሚተገበርባቸውን ሁለት

ደረጃዎች መረዳት በጣም ጠቃሚ ሲሆን፤ እነዚህም አንደኛው በመሥሪያ ቤቱ የአሠራር

ሥርዓት ማለትም የተቋሙ ግቦች፣ ዓላማዎች፣የሰው ኃይል ልማት በፆታ መመጣጠን፣

የተቋሙ ባህል፣ ቴክኒካዊ አቅም፣ ፖሊሲዎች፣ሂደቶች፣ መዋቅርና አስተዳደር ሲሆኑ፤

ሁለተኛው ደግሞ የአፈጻጸም ብቃት ደረጃ ነው፡፡ የሁለተኛው ደረጃ የሚያተኩረው

በፕሮግራሞች/ፕሮጄክቶች ፍላጎትን ተደራሽ በማድረግ የሴቶችና የወንዶች በተሳትፎና

በተጠቃሚነት በእኩል ደረጃ በሴክተሩ የልማት ፕሮግራም ተጠቃሚ ማድረግ ላይ ነው፡፡

ከዚህም በተጨማሪ የሀብት አመደደብና/ክፍፍልና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በድርጅቱ

የአሠራር ሥርዓትና አፈጻጸም ደረጃ ልዩ ትኩረት የሚሰጣቸው ናቸው፡፡ ይህ በመደረጉም

ለሴቶች ተደማጭነትና በሴክተሩና በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶችን እኩልነት በማረጋገጥ በኩል

አስተዋጽዖ ይኖረዋል፡፡ የዚህም ዝርዝር በአባሪ 2 ተገልጿል፡፡

3.3 በሥርዓተ ፆታ ማካተት ዋና ዋና አጋሮች

የሥርዓተ ፆታ ማካተት በተቋሙ ደረጃ የማስፈጸም ኃላፊነት የተጣለው ከበላይ ኃላፊዎች

ጀምሮ እስከ በህብረተሰብ ደረጃ ባሉና በቀጥታ የፕሮግራሙ አስፈፃሚ በሆኑት ሰዎች ላይ

ነው፡፡ የባለድርሻ አካላት ማለትም ሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ሀገር በቀልና

ዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣ የማህረሰቡ ድርጅቶች የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቶች እያደረጉ

ያለው እንቅስቃሴ የሚመሰገን ቢሆንም ፕሮግራሙን እስከሚፈለገው ደረጃ የተሳካ ለማድረግ

የሁሉንም አካላት የተቀናጀ ጥረት የሚጠይቅ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በአባሪ 2 በድርጅት ደረጃ ዋና ዋናዎቹ የግብርና ሚኒስቴር አጋሮች እነማን

እንደሆኑ በዝርዝር ተቀምጧል፡፡

3.4. የሥርዓተ ፆታን ማካተት ለማካሄድ ከሚረዱት ዋና መሳሪያዎች ጥቂቶቹ:

የሥርዓተ ፆታ ማካተት ከተጨባጭ ሁኔታው ጋር እንዲስማማ አድርጎ ሥራ ላይ ለማዋል

ከሚረዱ መንገዶችና ስልቶች መካከል (ለግብርና ሚኒስቴር ተስማሚና ሥራ ላይ ሊውሉ

የሚችሉት የሚከተሉት ናቸው፡፡

Page 16: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

16

በሁሉም አቅጣጫዎች ማለትም በሰው ኃይል ፕሮጀክትና/በፕሮግራም ተጠቃሚዎች

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ተግባር ላይ ማዋል፤

ችግሩን ለይቶ ለማወቅና የተገኘውንም ውጤት ለመለካት የሥርዓተ ፆታ ትንተና

ማካሄድ፣

ሥርዓተ ፆታን በሁሉም ተግባራት ውስጥ ለማካተት የሚያስችል በሥርዓተ ፆታ ጉዳይ

ላይ ሙያዊ አቅም መገንባቱን ማረጋገጥ

ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረጉ ጠቋሚዎችን ሥራ ላይ ማዋል፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት ምላሽ የሚሰጥ በጀት አመዳደብን ተግባራዊ ማድረግ፤

የሥርዓተ ፆታ ምርመራ/Gender Audit/ ማካሄድ

ለሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ትኩረት የሚሰጥ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ተግባራዊ

ማድረግ፤

አቅም ግንባታ (በአባሪ 3ሀ-3መ ለግብርናው ዘርፍ ጠቃሚ መረጃዎችን ይመልከቱ)

Page 17: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

17

ክፍል-4 በግብርናው ዘርፍ ሥርዓተ ፆታን ለማካተት የሚረዱ መመሪያዎችና

መከታተያ ነጥቦች

በሁሉም ዘርፎች እየታዩ ያሉት የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ችግር ምንጩ የተወሳሰበ ቢሆንም

በዋነኛነት የሚጠቀሰው ችግሮችን ሥርዓት ባለው ሁኔታ የመፍታት ችሎታ ማነስ ነው፡፡

ስለዚህ ከዚህ በታች በቅደም ተከተል የተቀመጡት ንዑስ ክፍሎች ፕሮግራሙን ስናስፈፅም

በሁሉም ደረጃዎች ምን እርምጃ መወሰድ እንዳለበት የሚያሳዩ ስልቶች ቀጥለው ተዘርዝረዋል፡፡

4.1 በግብርና ሚኒስቴር ሥርዓተ ፆታን ከማካተት ሂደት ጋር ግንኙነት ያላቸው የጋራገፅታዎች:

በግብርና ዘርፎች እንደሚያጋጠሙ ሌሎች ጉደዮች ሁሉ ከሥርዓተ ፆታ ጋር የተያያዙ

ጉዳዮች ብዙና ምንጫቸውም ውስብስብ የሆኑ ናቸው፡፡ ቢሆንም ትኩረት የተሰጠው በታሳቢነት

ለተቀመጡት ቁልፍ ጉዳዮች ሲሆን የሌሎቹም ጉዳዮች አሰራር በዚሁ መልክ ሳይለወጥ

የሚታይ ይሆናል፡፡

ሌላው ካለፈው ልምድ የምንማረው በተሳካ ሁኔታ የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ተደራሽ

በማድረግ ሂደት የሚገጥሙ ችግሮችን ሥርዓት ባለው ሁኔታ ለመፍታት ማነቆ ከሆኑት

ጉዳዮች አንዱ የችሎታ ወይም የግንዛቤ ማነስ ነው፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት

መንገዶች ሥርዓተ ፆታን የማካተት ስልት በፌደራል፣ በክልልና ወረዳ እንዴት ሥራ ላይ

ሊውል እንደሚችል ያስረዱናል፡፡ ይህ አቀራረብ በአራት ዋና ምሶሶዎች ዙሪያ ያጠነጥናል ፡፡

እነሱም ቁልፍ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች፣ መመሪያዎች፣ መከታተያ ነጥቦችና አመላካቾች

ሲሆኑ በሁሉም የእቅድ አዘገጃጀት እንደአስፈላጊነቱ የሚካተቱ ናቸው፡፡

4.2 ለእያንዳንዱ ንዑስ ዘርፍ የሚገለግሉ መመሪያዎችና መከታተያ ነጥቦች በግብርናው

ዘርፍ ባሉ የተለያዩ የስራ ክፍሎች ተግባራት ውስጥ ሥርዓተ ፆታን ለማካተት የሚያግዙ

መመሪያዎችና መከታተያ ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡

Page 18: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

18

ሀ. የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች ለሴቶች የኤክስቴንሽን አገልግሎት ተደራሽነት ከወንዶች እኩል ባለመሆኑ ምርታማ

እንዳይሆኑ ተፅዕኖ ፈጥሮባቸዋል

የሴቶችን የአጭርና የረጅም ጊዜ ፍላጎታቸውን እንዲሟላ የሚያስችል የተቋማት ድጋፍ

አለመኖር፣

የብዙሀኑን የገጠር ሴቶች ፍላጎት ሊያሟሉ የሚችሉ የሴት የኤክስቴንሽን ሠራተኞች

ቁጥር ውሱንነት፣

በአሁኑ ወቅት አብዛኛው ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ያለውን የሴቶችን ዝቅተኛ

የትምህርት ደረጃንና የባህል ተጽእኖን ያገናዘበ (ከግምት ያስገባ) ባለመሆኑ ተጠቃሚ

እንዳይሆኑ አድርጓቸዋል /ከልክሏቸዋል/፣

በእማወራ በሚተዳደደሩ ቤተሰቦች ከሚታየው ተደራቢ ችግር ባሻገር በአባወራ

በሚተዳደሩ ቤተሰቦች ያሉ፤ ሴቶች ፍላጎት ጎልቶ ስለማይወጣ የግብርና ኤክስቴንሽን

ተጠቃሚ እንዳይሆኑ አሉታዊ ተፅእኖ አድርጎባቸዋል

በሴክተሩ ባለሙያዎች ባላው አነስተኛ የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና ክህሎት ምክንያት

በዕቅድ ዝግጅት፣ አፈፃፀም፣ ክትትልና ግምገማ ወቅት ሊተኮርባቸወ የሚገቡ የሥርዓተ

ፆታ ጉዳዮች ባለመካተታቸው ለአጠቃላይ ፕሮግራሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ

ሊያበረክቱ የሚችሉ ሥራዎች እንዳይፈፀሙ እንቅፋት ሆኗል፡፡

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ አለመኖር፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳይን በተመለከተ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የውሳኔ ሰጪዎችና

ባለሙያዎች ቁርጠኝነት ማነስ፣

በፌደራልና በክልል ቢሮዎች መካከል ሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ ደካማ የሆነ የመረጃ

ልውውጥ መኖር፣

የግብርና ፕሮጀክቶች ለአርሶ አደር ሴቶች የሚሰጡት ጠቀሜታ አናሳ መሆንና

በተለይም የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች በግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና

ኮሌጆች እና እና በግብርና ማሰልጠኛ ማዕከላት ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ በበቂ ሁኔታ

ያለመካተት፣

በቴክኒክ ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን በተመለከተ የእውቀትና ክህሎት ክፍተትን

ለመሙላት የሚያስችል በቂ ሥልጠና ያለማግኘት፣

Page 19: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

19

ተጠያቂነት በሌለበት ሁኔታ ሥርዓተ ፆታን የማካተትና የማስፈጸም ኃላፊነት በውሳኔ

ሰጪዎችና በቴክኒክ ባለሙያዎች ሙሉ ኃላፊነት ብቻ የሚከናወን መሆኑ፣

የሥርዓተ-ፆታን ማካተት የሚያረጋግጥና /የሚከታተል/ በኃላፊነት የሚመራ ባለሙያ

ያለመመደብ

መመሪያዎች

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ ሀገር አቀፍ የኤክስቴንሽን ስርዓት መቅረጽ /መዘርጋት/፤

በሁሉም ደረጃዎች የሚገኙ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት

ለሥርዓተ ፆታ የሰጡትን ትኩረት በተመለከተ ተጠያቂነትንና ኃላፊነታቸውን በአግባቡ

መወጣታቸውን ማረጋገጥ፤

የግብርና ፕሮጀክት ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑ ሴት አርሶ አደሮችና በአባወራ በሚተዳደሩ

ቤተሰቦች የሚገኙ ሴቶችን ቁጥር መጨመር፤

በኤክስቴንሽን ፓኬጅ በፌዴራልና በክልሎች የሚኖሩ የገጠርና የከተማ ሴቶችን የዕለት

ደራሽ/ድርጊታዊና ስልታዊ/ዘለቄታዊ ፍላጎት ለማሟላት አግባብ ያለው የአፈፃፀም ስልት

ተቀርፆ ተግባራዊ መሆኑን ማረጋገጥ፤

በፕሮግራሙ የታቀፉ ሁሉም ባለድርሻ አካላትን በተሟላ የቴክኒካዊ ድጋፍ ለማብቃት

እንዲያስችል በሁሉም ስልጠናዎች የሥርዓተ-ፆታ ጉዳይ በበቂ ሁኔታ መካተቱን

ማረጋገጥ፣

በፕሮግራሞች እቅድ አፈፃፀም፣ ክትትልና ግምገማ ተግባር በሁሉም ሠራተኞች

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን ማረጋገጥ ፣

የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት ለወንዶችና ሴቶች እኩል ተደራሽ መሆኑን ማረጋገጥ

ለሴቶች ምቹና ተደራሽ የሆነና በስፋት ሊሰራጭ የሚችል ቴክኖሎጂ መፍጠር፤

ወንድና ሴት የኤክስቴንሽን ሠራተኞች በእኩል/በተመጣጠነ ቁጥር መመደባቸውን

ማረጋገጥ፤

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ የመረጃ አሰባሰብ ሥርዓት መዘርጋት፤

በየተመደቡበት የሥራ ኃላፊነት ሠራተኞች/ባለሙያዎች የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ

ግንዛቤ ማስጨበጥ እንዲሁም የእቅድ አወጣጥ፣ አፈጻጸም፣ ክትትልና ግምገማ ክህሎትን

ለማሳደግ በሚያስችል መንገድ ሥልጠና መካሄዱን ማረጋገጥ፤

የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ እና የገበXዎች ማሰልጠኛ

ሥርዓተ ትምህርት ሥርዓተ ፆታ ተኮር እንዲሆን ማድረግ

Page 20: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

20

መከታተያ ነጥቦች

የብሔራዊና የክልል ኤክስቴንሽን ፕሮግራሞች የሥርዓተ ፆታን ጉዳይ በሚገባ ያካተቱ

ናቸውን?

የሀገር ሀቀፍ /ብሔራዊ/ የግብርና ኤክስቴንሽን ፓኬጅ /ፕሮግራም የዕለት

ደራሽ/ድርጊታዊና ስልታዊ/ዘለቄታዊ ፍላጎቶችን ለመድረስ በሚችል መልኩ የተዘጋጁ

ናቸው?

ሁሉም የግብርና ኤክስቴንሽን ሥልጠናዎች የሥርዓተ ፆታን ጉዳይ በበቂ ሁኔታ

ተደራሽ ያደረጉ ወይም የግንዛቤ ክፍተትን ለመሙላት የሚያስችሉ ናቸው?

በየደረጃው የሚገኙ ኃላፊዎችና የግብርና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ

ጉዳዮች በቂ ግንዛቤ፣ እውቀት፣ ክህሎትና ቁርጠኝነት አላቸውን?

ሴቶችና በግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት እኩል ተጠቃሚ ናቸውን?

ተስማሚ የሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለሴቶች አመቺና ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ትኩረት

የሰጡ ናቸውን?

የሴቶችን ፍላጎት እውን የሚያደርግ ተስማሚ የቴክኖሎጂ ስርጭት አለን?

ተመጣጣኝ የሆነ ሴትና ወንድ የግብርና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ምደባ አለን?

የሥልጠናው አቀራረብ ሴቶች በተደራራቢ ሥራ ጫና ምክንያት ያለባቸውን የጊዜ

እጥረትና መረጃ የማግኘት ዕድል ውሱንነት ከግምት ውስጥ ያስገባ ነውን?

በተለያየ ደረጃ የሚገኙ ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ፅንሰ ሃሳብና ሥርዓተ ፆታን

ባገናዘበ መልኩ ዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ በቂ ሥልጠና አግኝተዋል?

የግብርና ኤክስቴንሽን የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ሥርዓተ ፆታን ባገናዘበ መልኩ

ነው ?

የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ እና የገበሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከላት

ሥርዓተ ትምህርት ሥርዓተ ፆታ ተኮር ነው?

አመላካቾች በሴትና ወንድ አርሶ አደሮች ላይ ተጨባጭ የሆነ የሕይወት ለውጥ መታየት /ለምሳሌ

በቤተሰብ ደረጃ ከዕለት ፍጆታ ተርፎ ለቁጠባ ወደ የሚተርፍ ሀብት ማደግ፣ ትምህርት

የሚከታተሉ ልጆች ቁጥር መጨመርና የቤተሰቡ ጤንነት የተሻሻለ መሆኑ፣

በተለያዩ የግብርና ፕሮጀክቶች ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑ የሴትና ወንድ አርሶ አደሮችና

አርብቶ አደሮች ቁጥር

Page 21: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

21

በሀገር አቀፍና በክልል የግብርና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ዕቅድና ትግበራ ለሥርዓተ ፆታ

ጉዳይ ምላሽ የሚሰጥ መሆኑ፣

ለሴቶችና ወንዶች ተስማሚ የሆነ የግብርና ኤክስቴንሽን ፓኬጅ፣እቅድና ፕሮግራም

አፈፃፀም መኖር፣

የተዋወቁና የተሰራጩ ተስማሚ የሆኑ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ዓይነት

በሥርዓተ ፆታ ጽንሰ ሃሳብ ላይ የተሰጡ ሥልጠናዎች ብዛት፣ ዓይነትና ድግግሞሽ

የሠልጣኞች ብዛት በፆታና በሥራ ኃላፊነት ደረጃ

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና የወሰዱ ወንድና ሴት ሠልጣኞች ቁጥር፣

የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት ዕድሉን ያገኙ ተጠቃሚ ወንዶችና ሴቶች ቁጥር፣

የወንድና ሴት ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ብዛት በንጽጽር

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት፣ መኖር

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ የመረጃ አሰባሰብ ሥርዓት መኖር

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የተከናወኑ ሥራዎች ባስመዘገቡት ውጤት የተካሄዱ የዳሰሳ

ጥናት ላይ የተዘጋጁ ሪፖርቶች ብዛት፣

የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆችና የገበሬ ማሰልጠኛ ማዕከላት

ሥርዓተ ትምህርት፣ ሥርዓተ ፆታ ተኮር መሆኑ

የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች ተመራቂዎች ቁጥርና ፆታ

በገበሬ ማሰልጠኛ ማዕከላት የሠለጠኑ አርሶ አደሮች ቁጥር በፆታ፣

ለግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት መረጃ ዕድሉን ያገኙ ሴቶች በቁጥር፣

ለ. የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባባሪያ

ቁልፍ ጉዳዮችo ሥር የሰደደ ¾UÓw ªeƒ“ን የT[ÒÑØ ችግር ላለባቸው ¾ÑÖ` c?„‹“

(የእማወራና በአባወራ በሚመራ ቤተሰብ ያሉ ሴቶች ፣ K?KA‹ K}Sddà ‹Ó`

¾}ÒKÖ< ¾Iw[}cw ¡õKA‹ uUÓw ªeƒ“ ማረጋገጥ ýaÓ^U እ”Ç=ታkñ

um ÉÒõ ÁKSÅ[Ñ<፣

o ሥር በሰደደ ሁኔታ ¾UÓw ªeƒ“ቸውን T[ÒÑØ ÁM‰K<ƒ” እT¨^­‹ን

ለUÓw ªeƒ“ ýaÓ^ሙ በትክክል ያለመለየት/ያለመምረጥ uÓMê ¾T>ታይ

eI}ƒ SJ’<፣

Page 22: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

22

o በእማወራዎች ከሚመራ ቤተሰብ ባሻገር በአባወራ በሚመራ ቤተሰብ ውስጥ ያሉ

ሴቶች ፍላጎቶች በባሎቻቸው ፍላጎት ስለሚሸፈን ከፕሮግራሙ ተጠቃሚነታቸው

አነስተኛ መሆን፣

o የማህበረሰብ ሥራ ገዢ ህጎች ¾c?„‹” G<’@ታ S<K< uS<K< ¾Çcc ›KSJ’<፣

o u¾Å[ͨ< ¾T>Ñ–< ኃLò­‹“ vKሙÁ­‹ uY`ዓ} ïታ ’¡ Ñ<ÇÄ‹ ላይ ያላቸው

የ›SK"Ÿƒ፣ ¾°¨<kƒ“ ¡IKAƒ wnƒ T’e፣

o uýaÓ^S< H>Ń ¾Y`¯} ïታ Ñ<ÇÄ‹ uእpÉ ›²ÑÍ˃ና ›ðíìU ¨<eØ

uum G<’@ታ ›KS"}ƒ፣ Y`¯} ïታን የማካተት ተግባር” ›eSM¡„ ው]ኔ

ሰጪዎችንና vKሙÁ­‹ን ሙሉ ኃላፊና ተጠያቂ እንዲሆኑ የሚያደርግ ሥርዓት

ÁKS•`፣

o የፕሮግራሙን አፈፃፀም ለመከታተልና ለመገምገም የተዘረጋው ሥርዓት

በሥርዓተፆታ ጉዳይ ላይ የተከናወኑ ተግባራትን አቀናጅቶ ለመመዘን ያለመቻሉ

o ሥርዓተ ፆታ ተኮር የፕሮግራም ውጤት መገምገሚያሥርዓት ያለመኖር

o ለምግብ እጥረት በከፋ ሁኔታ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች በፕሮግራሙ

የሥርዓተ ምግብ ጉደይ ትኩረት ያለመግኘቱ ፣

o በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ያለመኖር

መመሪያዎች

o ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎች መሰብሰባቸውን፣ በፆታ መለየታቸውንና በሥርዓተ

ፆታ መተንተናቸውን ማረጋገጥ፣

o በምግብ ዋስትና ፕሮግራም በየደረጃው የሚዘጋጅ ዕቅድ፣ አፈፃፀም፣ ክትትልና

ግምገማ ሂደት ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ምላሽ የሚሰጥ መሆኑን ማረጋገጥ፣

o ሴቶችና ወንዶች በቤተሰብና በህብረተሰብ ሃብት ላይ ያላቸውን የመጠቀምና

የመቆጣጠርና ደረጃ በተመለከተ ጥናቶች ማካሄድ፣

o በምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች የሚካሄዱ የማህበረሰብ ሥራ ፕሮጀክቶች

በሚተገበሩባቸው አካባቢዎች ያሉ ሴቶችን የዕለተ ተዕለት የሥራ ጫና መቀነስ

የሚችሉ መሆኑን ማረጋገጥ፣

o ጠንካራ የተጠያቂነት ሥርዓት መዘርጋት፣

o ሥር የሰደደ የምግብ ዋስትና ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ያሉ የማህበረሰብ ድርጅቶች

አቅም ሥርዓተ ፆታን ባገናዘበ መልኩ ለመገንባት በሚከናወኑ ተግባራት ውስጥ

ለሴቶች ማህበራት የተለየ ትኩረት ማድረግ

Page 23: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

23

o ሴቶች ጠቃሚ የሆኑ የገበያ፣ የጤና፣ የኤክስቴንሽን አገልግሎት የአደጋ

ተጋላጭነት፣የመቋቋሚያ ስልትና መሰል የመረጃ ዕድልማግኘታቸውን ማረጋገጥ፣

o የሃላፊዎችና የባለሙያዎችን አቅም በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ(ሥርዓተ ፆታን

በማካተት፣ በሥርዓተ ፆታ ትንታኔ እና ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ከሚሰጥ የፕሮግራም

ማኔጅመንት) እውቀትና ክህሎት መገንባት፣ ፣

o ሴቶችና ወንዶችን ለምግብ እጥረት አደጋ የሚያጋልጡ ችግሮችን ለይቶ ማወቅና

መተንተን (ለምሳሌ ከሌሎች ሥራዎች ጋር የማይጣጣሙ ማለትም በቤት ውስጥ

ሥራዎች በመጠመድና በባህላዊ እና ማህበራዊ ተፅዕኖዎች የኤክስቴንሽን አገልግሎት

ተጠቃሚነት ዕድል እንዳያገኙ የሚያደርጉ ሁኔታዎች)፣

o ሴቶች በማህበረሰብ ሥራ እንዲሁም በተለያዩ ግብረ ኃይሎች በቡድን መሪነት

እንዲያገለግሉ በማድረግ የመሪነት ሚና እንዲጫወቱ ማበረታታት፣

o የማህበረሰብ ሥራ ገዢ ህጎች ከእርግዝና፣ ከኤች/አይቪ ኤድስ ጋር ከሚኖሩ ሴቶችና

ከአካል ጉዳተኝነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት ወቅታዊ

ዳሳሳዎችን ለማካሄድ ማቀድ፣

o የሴቶችን በቤተሰብና በህብረተሰቡ የጋራ ሃብት ላይ የመወሰን ሥልጣንን ማጠናከር፣

o ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ቡድኖች ማለትም በእማዎራ ለሚመራ ቤተስብ፣ በአባወራ

በሚመራ ቤተሰብ ውስጥ ላሉ ሴቶች፣ አርብቶ አደር ሴቶች፣ ለአረጋውያን … ወዘተ

ድጋፍ በመስጠትና አቅም በመግንባት ፕሮግራም የተለየ ትኩረት መስጠት፣

o የፕሮግራም አፈፃፀም መመሪያው በእማወራ ለሚመራ ቤተሰብና በአባወራ በሚመራ

ቤተሰብ ውስጥ ላሉ ሴቶች በተጨማሪ የቤት ውስጥ ስራ የተጠመዱ በመሆናቸው

በሥራ አካባቢ የሥራ ሰዓት መግቢያና መውጫ ሳይጠብቁ ዘግይቶ የመግባትና

ቀድሞ የመውጣት፣ የእርግዝና፣ የማጥባት /የመመገብ ፈቃድና ቀላል ሥራዎች

በመስጠት የተለየ ትኩረትና ልዩ ድጋፍ የሚያመቻች መሆኑን ማረጋገጥ፣

o ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣

መከታተያ ነጥቦች ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት በመስጠት ተጠቃሚን መምረጥ እንደ አንድ መስፈርት

ተወስዷል?

ስለተመረጠው ቡድን ያለው መረጃ ከሥርዓተ ፆታ አኳያ የተተነተነ /የተመረመረ

ነውን?

Page 24: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

24

በምግብ ዋስትና ፕሮግራም የሚታዩ ችግሮች የተለዩትና የተተነተኑት ከሥርዓተ

ፆታ አንፃር ታይተውና ሊያስመዘግቡ ከታቀደው ውጤት አኴያ ነውን?

በምግብ ዋስትና ፕሮግራም አጠቃላይ የዕቅድ ሂደት የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች

ማለትም ሴቶች ያለባቸውን የጊዜና የመረጃ እጥረት፣ የሥራ ጫና፣ እርግዝና፣

የማጥባት/የመመገብ፣ የትምህርት ደረጃ፣ ለአደጋና ከጤና ጋር ለተያያዙ ጉዳዮች

ያላላቸውን ተጋላጭነት በቂ ትኩረት ተሰጥቶታልን?

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በፖሊሲው ላይ በመመሥረት ሥርዓተ ፆታን ማስረፅን

የሥራቸው አካል አድርገው እንዲፈጽሙ የሚያስገድድ የተጠያቂነት ሥርዓት

ተዘርግቷል ወይ?

የምግብ ዋስትናቸው ባልተረጋገጠ የእማወራ ቤተሰብ ውስጥ ያለውን ልዩ ፍላጎት

ለመለየት ትኩረት ተሰጥቷልን?

የፕሮግራሙ የአቅም ግንባታ ፓኬጅ ወንዶችንና ሴቶችን እኩል ያስተናግዳል?

ወንዶችና ሴቶች ተጠቃሚዎች በእኩል ደረጃ የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ሆነዋልን?

በፕሮግራሙ ውስጥ ያሉ ሴቶች እንደወንዶች በማህበረሰብ ሥራዎችና በተለያዩ

ግብረ ኃይሎች የመሪነት ሚና እንዲጫወቱና ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ

ተበረታትዋልን?

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተቀመጠው ገዢ ህግና ደረጃ ከሥርዓተ ፆታ አንፃር

የተዳሰሰ ነውን? (ከጤና፣ ከሥራ ጫና፣ ከጊዜ አኳያ ለእማወራዎች የተለየ ትኩረት

በመስጠት)

የፕሮግራሙ ባለሙያዎች በፕሮግራሙ አፈፃፀም ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ለመስጠት

የሚያስችል በቂ ዕውቀትና ክህሎት አላቸውን?

በፕሮግራሙ የታቀፉ ሴቶች እንደ ወንዶች የቤተሰብ ጥሪት ለማፍራት የሚያስችል

እኩል የሃብት ተደራሽነት እድል አላቸውን?

ፕሮጀክቱ/ፕሮግራሙ ያስመዘገበው ውጤት ግምገማ የተካሄደው ወንዶችና ሴቶችን

በእኩል በማሳተፍ ነው?

ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረገ የክትትል ግምገማ ሥርዓት አለን?

Page 25: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

25

አመላካቾች

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ ትክክለኛመረጃ መገኘት፣

በማህበረሰብ ሥራዎችና በሚሰጡ ቀጥተኛ ድጋፎች ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑ

ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

የአቅም ግንባታ ፕሮግራም እድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

በቤተሰብ ደረጃ በብድርና መሰል አገልግሎቶች ሃብት የማፍራትና የመጠቀም

ዕድል ያገኙና አቅማቸውን ያጐለበቱ ሴቶችና ወንዶችና ቁጥር፣

በአደጋ ጊዜ ለችግር ለተጋለጡ ድጋፍ ለማድረግና ችግሩን ለመቋቋም እንዲቻል

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ በመተንተን የተዘጋጀ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ

ሪፖርቶች መኖር፣

ድጋፍ የሚደረግላቸው እማወራዎች ቁጥር፣

የአቅም ግንባታ ፕሮግራም ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ተመጣጣኝነት፣

ለሴክተሩ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ የተዘጋጁ

ሥልጠናዎች ብዛት ዓይነትና ድግግማሽ

በምግብ ዋስትና ፕሮግራም የቤተሰብ ጥሪት ያፈሩ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

በፕሮግራሙ ውጤታማ ሆነው የተመረቁ በአባወራ በሚመራ ቤተሰብ ውስጥ

ያሉ ሴቶች ብዛት

ሥርዓተ ፆታን መሠረት ያደረጉ የክትትል ግምገማ ሪፖርቶች ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጡና ተስማሚ እንዲሆኑ የተከለሱና ተግባራዊ

የሆኑ የማህበረሰብ ሥራዎች ገዢ ህጎች

ሐ. የሴቶች ጉዳይ ማስተባበሪያ

ቁልፍ ጉዳዮች

በግብርና ሚኒስቴር፣በክልል ግብርና ቢሮዎች፣ በተጠሪ ተቋማትና ማዕከላት

የሚገኙ ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸው ግንዛቤ ዝቅተኛ በመሆኑ

የተነሳሽነትና ያላቸውን አቅም አሟጦ በመጠቀም በሁሉም ደረጃ ውጤት

ለማምጣት እንዳይቻል እንቅፋት መሆኑ፣

በሥርዓተ ፆታ ዕቅድ ዝግጅት ባለሙያዎች የእውቀትና ክህሎት ብቃት ማነስ፣

Page 26: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

26

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በሰው ኃይል፣ በቁሳቁስ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ

ጉዳዮች ባለው የአቅም ውሱንነት የተሰጠውን ስልጣንና ኃላፊነት ውጤታማ በሆነ

መንገድ ለመወጣት አለመቻሉ፣

ጠንካራ የሆነ የሪፖርት አቀራረብ፣ የማስተባበርና የቅንጅት ሥርዓት አለመኖር፣

የሥርዓተ ፆታ ተጠሪ ሆነው በስራ ላይ ያሉት ባለሙያዎች ኃላፊነታቸውን

በሚጠበቀው ደረጃ ለመወጣት አለመቻላቸው፣

መመሪያዎች ሴቶችን በተመለከተ በተዘጋጁ ፖሊሲዎች የግንዛቤ ማሳደጊያ ፕሮግራም እቅድ

ማዘጋጀት፣

ለስልጠና ፍላጎት ዳሰሳና ውጤታማነት ብቃት ያለው የመረጃ አያያዝ ስርዓትን

ሥራ ላይ ማዋል፣

ባለሙያዎች ተገቢ በሆነ የሥርዓተ ፆታ ዕቅድ ዝግጅት ክህሎት አቅማቸው የተገነባ

መሆኑን ማረጋገጥ፣

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት የሠራተኞችን ብቃት ለማሻሻል የሚያስችል የአቅም

ግንባታ ፕሮግራም፣ ማቀድ፤

በተቋሙ የሚታዩ የመብት ጥሰቶችና ቅሬታዎች ሪፖርት የሚደረጉበትና አግባብ

ካላቸው አካላት ጋር ግንኙነት ለመፍጠር የሚያስችል ዘመናዊ የአሠራር ስልት

መፍጠር፤

ውጤታማ የሆነ የልምድ ልውውጥ ለማካሄድ የሚያስችል ጠንካራ የሆነ የግንኙነት

መረብ መፍጠር፤

በማኔጅመንት ኮሚቴ ውስጥ ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ምላሽ የሚሰጥ ሰፊ ፕሮግራም

እንዲካሄድ እንቅስቃሴ ማድረግ፤

በሁሉም ደረጃ የግንዘቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ማካሄድ፤

በተቋሙ ውስጥ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት እንዲሻሻል ሙያዊ ድጋፍ መስጠት፤

ለቦታው ብቁ የሆነ ተጠሪ መመደብና በተጓዳኝም የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን

ማካሄድ ፤

Page 27: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

27

መከታተያ ነጥቦች

የድርጅቱ ሠራተኞች አሁን በሥራ ላይ ስለዋለው የሥርዓተ ፆታ ፖሊሲና

ስለሚሰጠው ልዩ ድጋፍ ምን ያህል ያውቃሉ?

በሚኒስቴር መ/ቤቱ ከብቃት ማነስና ከተሳሳተ አመለካከት ጋር በተያያዘ ሥርዓተ

ፆታን ለማካተት ለመተገበር ያልተቻለበትን ችግር ለመፍታት የተወሰደ እርምጃ

አለ?

የማስተባበር ሚናውን በሚጠበቀው ደረጃ እንዳይወጣ ተጽዕኖ አለበትን?

ከፍተኛ የማኔጅመንት አካላት በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ

በሚሰጡ ፕሮግራሞች ላይ በቂ መረጃና እውቀት አላቸውን?

በባለድርሻ አካላት መካከል በሥርዓተ ፆታ ጉዳይ የልምድ ልውውጥ የማድረግ

ባህል አለን?

የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤን የሚያሳድጉ ሥልጠናዎችን አስመልክቶ በቂ የፍላጎት

ዳሰሳ ጥናት ተደርጓል?

የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎች ግንዛቤ ከማስጨበጥ ባሻገር የተለያዩ ሥራዎች

ለማካሄድ ያለባቸውን የአቅም ክፍተት ለመለየት የዳሰሳ ጥናት ተካሄዷል?

ከሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴርና ሌሎች አካላት ጋር ያለው

የግንኙነት መረብ በቂ ነውን?

የዕቅድ አውጪዎችና ፈፃሚዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ላይ ያላቸው አመለካከት

በሚፈለገው ደረጃ ተቀይሯል?

የሥርዓተ ፆታ ተጠሪ እንድትሆን/እንዲሆን የተመደበው/ችው ባለሙያ በተፈለገው

መመዘኛ መሰረት የተመረጠ ነውን?

ሁሉም ክፍሎች በቂ የሆነ የአቅም ግንባታ ዕድል አግኝተዋልን?

አመላካቾች

በሥልጠና ፍላጎት ላይ የተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች፣

የተዘጋጁ የሥልጠና ማኑዋሎች ቁጥር፣

የተካሄዱ የዓውደ ጥናቶች ቁጥር፣

በዓውደ ጥናቶች የተሳተፉ ሴቶች እና ወንዶች ንጽጽር፣

የተዘጋጁ የሥልጠና ማኑዋሎች ቁጥር፣

Page 28: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

28

በከፍተኛ የማኔጅመንት ስብሰባዎች የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች የተነሳባቸው

ድግግሞሽ ብዛት /ተደጋጋሚነት/፣

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የተካሄዱ የግንኙነት መድረኮችና የተዘጋጁ ሰነዶች

ቁጥር፣

በእቅድ ዝግጅትና ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት

ሠራተኞች የተሳትፎ ደረጃ፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት ያደረገና በየጊዜው የሚካሄዱ ለውጦችን ለማየት

የሚያስችል ክትትልና ግምገማ መኖር፣

በተጠሪነት ከተመደበው ሠራተኛ ጋር ግንኙነት የፈጠሩ ክፍሎች ቁጥር፣

መ. ፕላንና ፕሮግራም ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ለሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የሪፖርት ቅጽ ያለመኖር

ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ላደረጉ ፕሮጀክቶች የሚደረገው የሃብት/የበጀት ምደባ

ውሱንነት፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ምላሽ ለመስጠት ለተቀረፁ ፕሮጀክቶች ተገቢ የሆነ የክትትል

ሥርዓት መዘርጋት፣

የሥርዓተ ፆታ ሥርዓትን የማስፈፀም ሙሉ ኃላፊነቱን የተቀበሉ የበላይ ኃላፊዎች

እና ሠራተኞች የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸው ግንዛቤና በዕቅድ ዝግጅት፣ክህሎት

ዝቅተኛነት ምክንያት ሊተኮርባቸው የሚገቡ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች

ባለመካተታቸው ለአጠቃላይ ፕሮግራሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሊያበረክቱ

የሚችሉ ሥራዎች እንዳይፈፀሙ እንቅፋት መሆኑ

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሚያደርግ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት፣

መመሪያዎች

ሁሉም ፕሮግራሞች በዓለም አቀፍ ደረጃ የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ለማምጣት

የተደነገጉና የተቀመጡት ግቦችን ተግባራዊ ለማድረግ የተነደፉ መሆናቸውን

ማረጋገጥ፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጡ ፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞች በቀጥታ ያስመዘገቡትን

ውጤት ማረጋገጥ፣

Page 29: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

29

የፕሮግራሞች የአቅም ግንባታ ፓኬጆች ለሴቶች የውሳኔ ሰጪነት፣ የትምህርትና

ሥልጠና አቅማቸው እንዲጎለበት ትኩረት ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ፣

ሁሉም ዕቅዶችና ፕሮግራሞች ሪፖርት ቅጾች በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ

የተተነተነ መረጃ ያካተቱ መሆኑን ማረጋገጥ፣

ለሁሉም ፕሮጀክቶች/ፕሮግራሞች የሚመደበው በጀት/ሃብት የሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮችን ተደራሽ ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ፣

በሁሉም ፕሮግራሞች/ፕሮጀክቶች ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት የሰጡ

የክትትልና ግምገማ አመላካቾች ጥቅም ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ፣

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ግንዛቤና የዕቅድ ዝግጅት

ክህሎት በማሳደግ የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችላቸውን የሥልጠና

ሞዳሊቲ መቅረፅ

መከታተያ ነጥቦች

የሁሉም ኘሮጀክቶች/ኘሮግራሞች እቅድ ውስጥ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴት የሴቶችና

ወንዶች እኩልነት በሚያንጸባርቅ መልኩ ስለመቀመጡ ተረጋግጧል?

በፕሮጀክቱ /ፕሮግራሞች የተገኙ ውጤቶች ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጡ

ናቸውን?

በዕቅድና ወቅታዊ ሪፖርት ቅጾች በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ

አለ?

የፕሮግራሞች የአቅም ግንባታ ፓኬጆች ሴቶችና ወንዶችን በእኩል ደረጃ ተጠቃሚ

አድርጓልን?

በግብርና ሚኒስቴርና በክልል ግብርና ቢሮዎች የተዘጋጁ ስትራቴጂክ ዕቅዶች

ለሥርዓተ ፆታ እኩልነት በቂ ትኩረት ሰጥተዋልን?

ዕቅድ አውጪዎች የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮችን ከመ/ቤቱ አጠቃላይ እቅድ ጋር

ለማካተት የሚያስችል አግባብነት ያለው ዕውቀትና ክህሎት አላቸውን?

ከሥርዓተ ፆታ ጋር የተያያዙ ፕሮግራሞች ዘላቂነት እንዲኖራቸው የተለየ ትኩረት

ተስጥቷልን?

ውጤታማ የሆነ የክትትልና ግምገማ ዘዴ አለን?

Page 30: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

30

አመላካቾች ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረገ የሪፖርት ቅጽ መኖር፣

አሳታፊ የሆነ የዕቅድ አዘገጃጀት ዘዴ ማዳበር፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በድርጅቱ ውስጥ ዋነኛ አጀንዳ እንዲሆኑ ትኩረት

መሰጠቱ

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በየዕቅድ ዝግጅት ቴክኒክ/ዘዴ የሠለጠኑ ሠራተኞች

ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት የሰጡ የክትትልና ግምገማ አመላካቾች መዳበር፣

በግብርና ሴክተር በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ለሠራተኞች የተዘጋጁ ሥልጠናዎች

ቁጥር፣

ሠ. የሰው ኃይል ልማትና የአስተዳደር ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዩች

በግብርና ሚኒስቴር በከፍተኛ የኃላፊነት/የአስተዳደር ደረጃ የሴቶች ውክልና

አለመኖር፣

በአዲስ ቅጥር ሠራተኞች ምልመላ፣ በሠራተኞች ደረጃ ዕድገትና ሥልጠና

ኮሚቴዎች የሴቶች ውክልና ማነስ /በቂ ያለመሆን/፣

በከፍተኛና በመካከለኛ የኃላፊነት (የውሳኔ ሰጭነት) ደረጃ ያሉ ሴቶች ውክልና

ከወንዶች ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ መሆን፤

ሴቶችን፣በትምህርት ዕድልና ሌሎች ሁኔታዎች በማመቻቸት ወደ ሚፈለገው

ደረጃ ለማድረስ የሚወሰደው እርምጃ በቂ ያለመሆን

የአዲስ ሠራተኞች ምልመላና መረጣ በተመለከተ በሥርዓተ ፆታ ዙሪያ ያለውን

ክፍተት ለመሙለት እንዲያስችሉ የተቀረጹ አወንታዊ የድጋፍ እርምጃ በበቂ

ሁኔታ ሥራ ላይ ያለመዋል፤

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን የማስረጽ ተግባርን

ስለማከናወናቸው ኃላፊና ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ሥርዓት ያለመኖር

የሥርዓተ ፆታ ጉዳይን በእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር ውስጥ በማስቀመጥ

ሠራተኛው እንዲፈፅም ከሚጠበቅበት ቁልፍ ሥራ አንዱ እንደሆነ ለመገንዘብ

ያለመቻል፤

Page 31: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

31

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸው ግንዛቤና በዕቅድ

ዝግጅት፣ክህሎት ዝቅተኛነት ምክንያት ሊተኮርባቸው የሚገቡ የሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮች ባለመካተታቸው ለአጠቃላይ ፕሮግራሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ

ሊያበረክቱ የሚችሉ ሥራዎች እንዳይፈፀሙ እንቅፋት መሆኑ፡፡

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የሚፈጽሙ /የሚታዩ/ ሥርዓተ ፆታንና ፆታን መሠረት ያደረጉ

ጥቃቶችና ቅሬታዎች ሪፖርት የሚደረግበትና የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ

የሚያስችል መንገድ ያለመኖር፤

መመሪያዎች

የሥርዓተ ፆታ እኩልነት እንዲፈጠር ያደረጉትን የተቋሙን ባህልና የተሻለ ውጤት

ለማምጣት ያገዙ በጎ ልምዶችን ማበረታታት፣

በደረጃ ዕድገት፣ በሥልጠናና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች ለሴትና ወንድ ሠራተኞች

እኩል ዕድል መስጠት፤

የሴትና ወንድ ሠራተኞችን ቁጥር ማመጣጠን የተቋሙ ዋንኛ እሴት ማድረግ

በተቋሙ የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች እንደ አንድ ዐብይ ሥራ መፈፀም

የሚገባውና ግምገማ የሚካሄድባት እንዲሆን በእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር

ዉሰጥ ማካተት፣

በአዲስ ሠራተኞች ቅጥር (ምልመላ) ወቅት በሥራ ላይ ያሉ ሴት ሠራተኞች ውሳኔ

ሰጪ እንዲሆኑ የሚያስችል ልዩ የድጋፍ እርምጃ መውሰድ፣

በሠራተኞች ቅጥር (ምልመላ) ወቅት እና በሥራ ላይ ያሉ ሴት ሠራተኞችን ወደ

ውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ለማምጣት የሚያስችል አወንታዊ የድጋፍ እርምጃን

ተግባራዊ ማድረግ

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ መኖሩን ማረጋገጥ

ሴት ሠራተኞች በደረጃ ዕድገት፣ በሥልጠናና በመሳሰሉት በአጠቃላይ በሁሉም

የኮሚቴ ሥራዎች በበቂ ሁኔታ መወከላቸውንና መሳተፋቸውን ማረጋገጥ፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተሰጣቸው ኃላፊነትና የሥራ መስክ የተሻለ ውጤት

ለማስመዝገብ እንዲችሉ በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች የግንዛቤ፣ የእውቀትና

የክህሎት ደረጃዎችን ለማሻሻል የሚያስችል ትክክለኛ የሥልጠና ሞዳሊቲ ማዘጋጀት

አወንታዊ የድጋፍ እርምጃን ተግባራዊነት ማረጋገጥ

የሚኒስቴር መ/ቤቱ ፆታዊ ጥቃትንና ፆታን መሰረት ያደረጉ የምልመላ ቅሬታዎችን

ለመፍታት የሚያስችል መንገድ ማዘጋጀት፣

Page 32: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

32

መከታተያ ነጥቦች

ለሴቶችና ለወንዶች እኩል እድል የሚሰጥ የምልመላና መረጣ መመሪያ አለን?

በሠራተኞች ምልመላና መረጣ ለሴቶች የተሰጠው አወንታዊ የድጋፍ

እርምጃን ደንብ በአግባቡ ተግባራዊ ሆኗል?

ቅድሚያ ትኩረት ሊያገኙ የሚገባቸው የሴትና ወንድ ሠራተኞች ፍላጎቶቻቸው

በእኩል ደረጃ የተዳሰሱና በአግባቡ ምላሽ የተሰጣቸው ናቸውን?

ሁሉም ሠራተኞች ከሥርዓተ ፆታ ጋር በተያያዙ ደንቦች፣ መመሪያዎችና አዋጆች

ዙሪያ በቂ ግንዛቤ አላቸውን?

የሥርዓተ ፆታ ጉዳይን እንደ አንድ ቁልፍ ሥራ በእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ

ዝርዝር ውስጥ በማስቀመጥ ሠራተኛው እንዲፈፅመውና ከዚሁ አንፃርም

እንዲገመገምበት ተደረጓል?

የፕሮግራሙ የአቅም ግንባታ ፓኬጅ ሴቶችና ወንዶችን በእኩል ደረጃ ተጠቃሚ

አድርጓልን?

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችን በመደገፍና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበርን እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

ሴቶችና ወንዶች የደረጃ እድገትና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን የማግኘት እድል

እኩል ተጠቃሚ ናቸውን?

የሴት ሠራተኞችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችል ምን የተለየ ደንብ አለ?

ሴት ሠራተኞች ወደ ኃላፊነት ደረጃ እንዳይመጡ ያገዳቸው ችግር ምንድን

ነው?

ፆታዊ ጥቃትን፣ትንኮሳንና ፆታን መሠረት ያደረጉ ቅሬታዎችን ለመፍታት

የሚያስችል የተለየ አሰረር ተዘርግቷል?

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በፕሮግራማቸው ሥርዓተ ፆታንና ነክና ተያያዥ

ጉዳዮችን እንዴት ማስፈፀም እንደሚችሉ ግንዘቤ አላቸውን?

በውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ምን ያህል ሴት ሠራተኞች አሉ ?

የሥራ ቦታውና አካባቢው ለሴት ሠራተኞች ምን ያህል ምቹ ናቸው?

ለሴቶች መሰጠት ያለበት አወንታዊ የድጋፍ እርምጃ ተግባራዊ እንዲሆን

የተደረጉ ጥረቶች ምንድን ናቸው?

Page 33: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

33

የሁሉንም ሠራተኞች በተለይም ሴት ሠራተኞችን በሥራ ቦታ ላይ ከሚደርሱ

አደጋዎች ለመከላከል የሚያስችሉ እርምጀዎች አሉን?

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዩች ላይ በቂ ሥልጠና አግተዋልን?

አመላካቾች

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጡ የሰው ኃይል ፖሊሲዎች፣ መመሪያዎችና

ማኑዋሎች መኖራቸው፣

የሥልጠናና የደረጃ ዕድገት እድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

አሁን ያሉት ደንቦችና ፖሊሲዎች በሁሉም ሠራተኞች መታወቃቸው፣

ፆታዊ ጥቃቶችንና ቅሬታዎችን ለመስተናገድ የሚያስችል የሪፖርት መንገድ መኖር፣

ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረገ የደህነትና የጤንነት ሽፋን መኖር፣

የሥራ ዝርዝሮች ከሥርዓታ ፆታ ጋር ተጣጥመው መዘጋጀታቸው፣

በሴክተሩ በሥርዓታ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ ለሠራተኞች የተዘገጁ ሥልጠናዎች

ቁጥር፣

በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ላይ የሚገኙ የሴት ሠራተኞች ቁጥር፣

በሴክተር ሲተነተን የሴት ኃላፊዎች ቁጥር ድርሻ (ፐርሰንት)፣

በሥርዓተ ፆታ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ቁጥር፣

በተለያዩ ኮሚቴዎች የሴቶች ውክልና መጠን፣

ለሴትና ወንድ ሠራተኞች የተደረጉ የማነቃቂያና የደረጃ ዕድገት እድሎች ብዛት፡፡

ረ. የእንሰሳትና እፅዋት ጤናና ጥራት ቁጥጥር ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ሴቶች በዕውቀት ማነስና በገንዘብ ውስንነት የተነሳ በውጭ ገበያዎች እኩል ተወዳዳሪ

ሊሆኑ ያለመቻላቸው፣

የቁጥጥርና ማረጋገጫ መረጃዎች የሚሰራጩበት መንገድ የሴቶችን የትምህርት

ደረጃ ዝቅተኛነትና ሌሎች እንቅፋቶችን ከግምት ያስገቡ ባለመሆናቸው ሴቶች

ወቅታዊ የሆነ መረጃ፣በመጠቀም ሥራ ላይ ለማዋል ያለመቻላቸው

በፕሮጅክቶች የዕቅድ ዝግጅት፣ አፈፃፀምና ግምገማ ሂደት የሴቶች ተሳትፎአቸው

ዝቅተኛ መሆን፣

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን የማስረጽ ተግባርን ስለማከናወናቸው

ኃላፊና ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ሥርዓት ያለመኖር

Page 34: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

34

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸው ግንዛቤና በዕቅድ ዝግጅት፣ክህሎት

ዝቅተኛነት ምክንያት ሊተኮርባቸው የሚገቡ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ባለመካተታቸው

ለአጠቃላይ ፕሮግራሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሊያበረክቱ የሚችሉ ሥራዎች

እንዳይፈፀሙ እንቅፋት መሆኑ፡፡

መመሪያዎች ሴቶች በእንሳሰትና ዕፅዋት ልማት ያላቸውን ወሳኝ ሚና ከግምት በማስገባት በዓለም

አቀፍ ገበያ ተሳታፊ እንዲሆኑ ማስቻል፣

በእቅድ አፈፃፀምና በፍላጎት ዳሰሳ ሂደቶች የሴቶችን እኩል ተሳታፊነት ማረጋገጥ፣

ለሴቶችና ለወንዶች አመቺና ተቀባይነት ያለው የመረጃ ሥርጭት ዘዴ ማዘጋጀት፣

የሥልጠናና የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞ ለሴቶችና ለወንዶች እኩል ዕድል መስጠቱን

ማረጋገጥ፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በተሰጣቸው ኃላፊነትና የሥራ መስክ የተሻለ ውጤት

ለማስመዝገብ እንዲችሉ በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች የግንዛቤ፣ የእውቀትና የክህሎት

ደረጃዎችን ለማሻሻል የሚያስችል ትክክለኛ የሥልጠና ሞዳሊቲ ማዘጋጀት

አሳታፊ የሆነ የዕቅድ ዝግጅት ዘዴ መቀየስ፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሚሰጥ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ፣

ሴቶችና ወንዶች ጥራት ያላቸው የእንሰሳትና ዕፅዋት ምርቶች የማምረት አቅም

እንዲያገኙ ማስቻል፣

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ማዘጋጀት

መከታተያ ነጥቦች

በእንሰሳትና ዕፅዋት ልማት የሴቶችን ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ልዩ ትኩረት

ተሰጥቶታልን?

ሴቶችና ወንዶች ፍላጎትን በመለይትና በአፈፃፀም ሂደት እኩል ተሳታፊ ሆነዋልን?

የመረጃ ሥርጭቱ የሴቶችን የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ጫናና ለሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮች እንቅፋት የሆኑትን ግምት ውስጥ ባካተተ መንገድ የተዘጋጀ ነውን?

ውሳኔ ሰጭዎችና ባለሙያዎች በወጡት ፖሊሲዎችና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታ ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

Page 35: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

35

ሴቶችና ወንዶች ለአቅም ግንባታና ሌሎች ጥቅማ-ጥቅሞችን ለማገኘት እኩል ዕድል

አላቸውን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በበቂ ሁኔታ ሠልጥነዋልን?

የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞች የሴቶችን ሁኔታ አሻሽሏል?

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት ያደረገ የክትትልና ግምገማ ስርዓት ተዘጋጅቷልን?

አመላካቾች

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ መኖር

አሳታፊ የሆነ የዕቅድ ዝግጅት ዘዴ የተፈጠረ መሆኑ፣

ወደ ዓለም ገበያ ሊገቡ የቻሉ ወንዶችና ሴቶች ቁጥር፣

ለግብዓትና ለሃብት ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

ለሴትና ወንድ ተጠቃሚዎች የተሰጠ የምክር አገልግሎት ብዛት (ድግግሞሽ)፣

በሴክተሩ በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ለሠራተኞች የተዘጋጁ ሥልጠናዎች ቁጥር፣

ከሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በዕቅድ ዝግጅት፣ ፖሊሲ ቀረፃ፣ በፕሮጅክት

ትግበራ… ወዘተ ስልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት ያደረጉ የክትትልና ግምገማ ስርዓት መኖር፣

ሰ. የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ሀብት ቴክኖሎጂ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

o ሴቶች በሥጋና ወተት ሀብት ልማት ካላቸው ከፍተኛ ሚና አንፃር ሲታይ ከተሻሻሉ

የሥጋና የወተት ውጤት ማበልጸጊያ ቴክኖሎጅዎችና ሌሎች ዕድሎች

ተጠቃሚነታቸው ተመጣጣኝ አይደለም፣

o ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸው ግንዛቤና በዕቅድ

ዝግጅት፣ክህሎት ዝቅተኛነት ምክንያት ሊተኮርባቸወ የሚገቡ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች

ባለመካተታቸው ለአጠቃላይ ፕሮግራሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሊያበረክቱ

የሚችሉ ሥራዎች እንዳይፈፀሙ እንቅፋት መሆኑ፡፡

o የሥጋና የወተት ሀብት ልማት ቴክኖሎጂዎች ለሴቶች ተስማሚ/አመቺ

ስለመሆናቸው በቂ ትኩረት ያለመስጠት፤

o ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን የማካተት ተግባርን ስለማከናወናቸው

ኃላፊና ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ሥርዓት ያለመኖር

Page 36: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

36

መመሪያዎች

o የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችና የቴክኖሎጂ ሥርጭቱ ለሁለቱም ፆታዎች በእኩል

ደረጃ መከናወኑን ማረጋገጥ፤

o አግባብነት ያለው የእንሰሳት ገበያ መረጃ ሥርዓት መዘርጋት

o ለተጠቀሚዎች /ለሴቶች ተስማሚ/ምቹ የሆነ ማንዋል መዘጋጀቱን ማረጋገጥ፣

o በህብረተሰብ አቀፍ ስብሰባዎች የሴቶችን ውክልናና ተሳትፎ ማረጋገጥ፣

o ምርታቸውን ወደ ውጭ ለሚልኩ ወንዶችና ሴቶች ምርታቸውን ማስተዋወቅ

የሚቻልበትን መንገድ ማዘጋጀት፣

o በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች የሠራተኞችን ግንዘቤና የዕቅድ ዝግጅት ክህሎት በማሳደግ

የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችላቸው የሥልጠና ሞዳሊቲ መቅረፅ፣

o በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ማዘጋጀት

o ለሴቶች ተስማሚ/ምቹ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ለማዘጋጀት እንዲቻል በቂ ድጋፍ

ማድረግ

መከታተያ ነጥቦች

o በፕሮግራሙ የታቀፉ ሴቶችና ወንዶች በአቅም ግንባታ ፕሮግራሞች እኩል ዕድል

አግኝተዋልን?

o የእንሰሳት ገበያ ሥርዓት ለሴቶች በቀላሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ነውን?

o ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

o ለሴቶችና ወንዶች የደረጃ እድገት የማግኘት እኩል ዕድል ተሰጥቷቸዋልን?

o ሴቶችና ወንዶች መረጃ የማግኘት እኩል ዕድል ተሰጥቷቸዋልን?

o ሴቶች በህብረተሰብ አቀፍ ስብሰባዎች እኩል ውክልና አግኝተው አስተያየታቸውን

መስጠት ችለዋልን?

o ሠራተኛች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በበቂ ሁኔታ ሠልጥነዋልን?

o ሴቶችን በማማከርና ፍላጎታቸውን በመለየት ቅርበት ያላቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች

የሚፈጠርበት ሁኔታ ትኩረት ተሰጥቶታልን?

o በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ተዘጋጅቷልን?

Page 37: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

37

አመላካቾች

o የአቅም ግንባታ ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

o አመቺ የሆነ እንሰሳት ገበያና የመረጃ ሥርዓት መኖር፣

o ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጠ ምርት የማስተዋወቂያ ሥርዓት መዘርጋቱ

o በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮችና በዕቅድ ዝግጅት ቴክኒኮች የሰለጠኑ ሠራተኞች ቁጥር፣

o ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረገ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ዘዴ መኖሩ፣

o ፍላጎታቸውን ለይቶ ለማወቅ የሚያስችል የምክር አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች

ቁጥር፣

o አዲስ የተገኙና የተሰራጩ ተስማሚ/ምቹ የሆኑ ቴክኖሎጅዎች ቁጥር፣

ሸ. ቅድሚያ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች ከቅድሚያ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ጋር ተያያዥነት ያላቸው መረጃዎች ማለትም

የአደጋ ምላሽ፣ የአደጋ ስጋት፣ ተጋላጭነት፣ተደራሽነትን፣መቋቋምና ማገገምን

የመሳሰሉት ለሴቶች ያላቸው ተደራሽነት ውስን መሆን

ተጠቃሚዎችን በመለየትና በፍላጉት ዳሰሳ ወቅት የሴቶች ተሳትፎ በቂ

ያለመሆን/ማነስ/፣

በአደጋ ወቅት ትክክለኛ ተጠቃሚዎችን በመምረጥና ምላሽ አሰጣጥ ላይ የሚከሰት

ስህተት መኖር

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጡ በሚችሉ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው ዕውቀት፣ ክህሎትና ግንዛቤ

በዝቅተኛ ደረጃ መገኘት¿

በእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ግምገማ

የሚካሄድበትና አንድ አቢይ ተግባር መፈፀምን ከግምት ያላስገባ መሆኑ¿

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን የማካተት ተግባርን ስለማከናወናቸው

ኃላፊና ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ሥርዓት ያለመኖር

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ መኖር

ሥርዓተ ፆታን ትኩረት ያደረገ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት ያለመኖር፣

Page 38: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

38

መመሪያዎች

ለድንገተኛ አደጋ ለተጋለጡና አቅም ለሌላቸው ሴቶችና ህፃናት እንዲሁም ተደራሽ

ላልሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ቅድሚያ መሰጠቱን ማረጋገጥ¿

ለሴቶችና ወንዶች በቀላሉ መረጃ የማግኘት ዕድል መኖሩን ማረጋገጥ¿

የእቅድ፣ የማገናዘቢያዎችና የአፈጻጸም ሪፖርቶች፣ቅፆች ለሥርዓተፆታ ምላሽ

የሚሰጡ መሆናቸውን ማረጋገጠ

የክትትልና ግምገማ ሥርዓቱ ፈጣን የሆነ ግብረ መልስ በመስጠት ለሥርዓተ-ፆታ

ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጡ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

የሥልጠናና የአቅም ግንባታ ዕድሎች ሴቶችና ወንዶች እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ

በሚያስችል ሁኔታ ማዘጋጀት¿

በዕርዳታ ክፍፍልና በተረጂዎች አመራረጥ ስህተት የማይፈጠርበትን መንገድ

መቀየስ፣

ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች በሥርዓተ-ፆታ ጉዳይ ዕቅድ ዝግጅት ያላቸውን

እውቀትና ክህሎት ማጠናከር¿

የሥርዓተ-ፆታ ጉዳዮች አንደ አንድ ዋና ሥራ መፈፀም ያለበት መሆኑ ታውቆና

ግምገማ የሚደረግበት መሆኑ ተገልፆ በእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር

ማካተት¿

ጠንካራ የተጠያቂነት ሥርዓት መዘርጋት፣

የሥራ ዝርዝሮችን ከሥርዓተ-ፆታ ጉዳዮች ጋር ማጣጣም፣

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ማዘጋጀት

የአደጋውን መንሥኤና ስፋት ለማወቅ የሥርዓተ ፆታ ትንተና ዘዴዎችን መጠቀም¿

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ግንዛቤ፣ ዕውቀትና ክህሎት ለማሳደግ

የሚያስችሉ የሥልጠና ዘዴዎች መዘርጋት¿

መከታተያ ነጥቦች

የሴቶችን ተጋላጭነት ከግምት ውስጥ በማስገባት አስፈላጊው መረጃ ተሰብስቧልን?

ሴቶችና ወንዶች የአደጋ ስጋትን ስለመቋቋምና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ እኩል መረጃ

አግኝተዋልን?

የአደጋው መንስኤና ያስከተለው ጉዳት ዳሰሳ ከሥርዓተ ፆታ አኳያ ታይቷልን?

Page 39: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

39

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን በአማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

ለሴቶችና ለወንዶች እኩል የሆነ ሥልጠናና የአቅም ግንባታ ዕድል ተሰጥቷልን?

አጠቃላይ ኘሮግራሙን እንዲያስፈፅም ኃላፊነት የተሰጠው ሰው ለሥርዓተ ፆታ ነክ

ጉዳዮች ልዩ ትኩረት ሰጥቷልን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ እና በሥርዓተ ተኮር ጉዳዮች ዕቅድ ዝግጅት በቂ

ሥልጠና አግኝተዋልን?

አመላካቾች

አስቸኳይ እርዳታና ሌሎች ድጋፎችን ያገኙ ሴቶች፣ ወንዶችና ህፃናት ቁጥር፣

የመረጃ ሥርዓቱን ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የክትትልና ግምገማ ዘዴ፣

በተለያዩ አቅም ግንባታ ኘሮግራሞች ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች፣

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ቁጥር

በፆታና በኃላፊነት ደረጃ የተሰጡ ሥልጠናዎች ብዛት በዓይነት፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች የሥራ ደረጃ፣ ፆታና ቁጥር

የተሰጡ ሥልጠናዎች ብዛትና ዓይነት

በሥርዓተ ፆታ ተተንትነው የተዘጋጁ ሪፖርቶች፣

ቀ. የግብርና ግብዓትና ግብይት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች የሴቶች ለግብርና ግብዓትና ብድር አገልግሎት እኩል ዕድል ያለማግኘት፣

የተለያዩ የአገልግሎት አውታሮች ለሴቶች ተደራሽ ባለመሆናቸውና በትምህርታቸው

ዝቅተኛነት ምክንያት ወቅታዊ የሆነ መረጃ አያገኙም፣

ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ በሚሰጡ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው የአመለካከት፣ የዕውቀትና የክህሎት

ደረጃቸው ዝቅተኛ መሆን፣

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን የማካተት ተግባርን ስለማከናወናቸው

ኃላፊና ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ሥርዓት ያለመኖር

Page 40: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

40

መመሪያዎች

ለገጠር ሴቶች ልዩ የአቅም ግንባታ ኘሮግራሞችን ማቀድ፣

ሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ አደሮች ለግብርና ግብዓቶችና ለብድር አገልግሎቶች

እኩል እድል ማግኘታቸውን ማረጋገጥ፣

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የእቅድ ዝግጅት

ክህሎታቸውን በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ

እንዲወጡ የሚያስችላቸውን የሥልጠና ሞዳላቲ ማዘጋጀት፡፡

መከታተያ ነጥቦች

ሴቶች የግብርና ግብዓቶችን እኩል የማግኘት ዕድል አላቸውን?

የግብርና ግብዐቶችን ጥቅም ላይ ለማዋል ሴቶችና ወንዶች ሙያዊ ድጋፍ ያገኛሉን?

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ፣በበጀትና የዕቅድ አቀራረብ ዙሪያ

ሰልጥነዋልን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

በኘሮግራሙ የተገኙ ውጤቶች ከሥርዓተ ፆታ አኳያ ታይተዋልን?

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የሆነ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት አለ?

አመላካቾች

የአቅም ግንባታ ኘሮግራም ዓይነትና የተጠቃሚዎች ቁጥር¿

ለግብርና ግብዓት ዕድል ያገኙ ሴትና ወንድ ገበሬዎች ቁጥር

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በዕቅድ አዘገጃጀት ሙያ የሰለጠኑ ሠራተኞች ቁጥር¿

ለሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ትኩረት ያደረገ የክትትልና ግምገማ ዘዴ መዘጋጀት¿

በሴክተሩ ለሚገኙ ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ላይ የተሰጡ ሥልጠናዎች

ብዛት፣

በ. ዕቃ ግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች በየርዕሱ የተቀመጠው በጀት ከሥርዓተ ፆታ አኳያ መመደቡን የሚቃኝ ዘዴ

አለመኖር¿

Page 41: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

41

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጡ ዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ለማከናወን የግንዛቤ፣ ዕውቀት፣ ክህሎትና

አመለካከት ደረጃ ዝቅተኛ መሆን፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በየተመደቡበት ሥራ የሥርዓተ ፆታ ማካተትን ተግባራዊ

በማድረግ ሙሉ ኃላፊነታቸውን መወጣታቸውን የሚያረጋግጥ የተጠያቂነት

ሥርዓት አለመኖር፣

መመሪያዎች

በጀት ሲፀድቅ ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት መስጠት፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በጀት ለማዘጋጀት ያለውን የአቅም ክፍተትን ለመሙላት

የሚያስችል ጥናት ማካሄድ፣

የሥርዓተ ፆታ ሥራዎችን በተመለከተ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የሚያስችል

የምክርና ሌሎች አገልግሎቶች በእኩል ደረጃ ለሁሉም ክፍሎች ሊሰጥ የሚችልበትን

ዘዴ ማቀድ¿

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የእቅድ ዝግጅት

ክህሎታቸውን በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ

እንዲወጡ የሚያስችላቸውን የሥልጠና ሞዳላቲ ማዘጋጀት፡፡

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ ማዘጋጀት

መከታተያ ነጥቦች

የምክርና ሌሎች አገልግሎቶች ለሴቶች ጉዳይ ዘርፍና የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን

አስፈፃሚ ለሆኑ ሌሎች ቢሮዎች በእኩል ደረጃ ይሰጣሉ?

የበጀት ምደባው የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን በማስፈፀም ሂደት ያለውን ክፍተት

ለመሙላት በቂ ነውን?

የተመደበው በጀት የታቀዱ ሥራዎች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ነውን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

የተለያዩ ክፍሎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት

እንዲችሉ የበጀት፣ የሎጂስቲክና የሌሎች ቴክኒካዊ ግብዓቶች የአቅም ክፍተት

መኖሩ ተዳሷል?

Page 42: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

42

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የእቅድ አዘገጃጀት ሰልጥነዋልን?

የተመደበ በጀት ለታቀደለት ዓላማ ውጤታማ በሆነ መንገድ ሥራ ላይ መዋሉን

ለማረጋገጥ የሚያስችል የክትትልና ግምገማ ዘዴ አለን?

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ አለ?

አመላካቾች

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ክፍተትን ለመሙላት የተመደበው በጀት ሌሎች ተግባራትን

ለማከናወን ከተመደበው በጀት ጋር ያለው ንፅፅር በመቶኛ

በየወቅቱ የሚደረግ የዕቃ ግዥና ሥርጭት ደረጃን የሚያሳይ ክትትልና ግምገማ፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን ለመፈጸም የተሰጡ የምክርአገልግሎትና የሌሎች

ድጋፎች ድግግሞሽ፣

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዕቅድ ዝግጅት ዘዴ የሰለጠኑ ሠራተኞች ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ምላሽ ሰጪ የሆነ የበጀት ዝግጅት ሥርዓት፣

በሴክተሩ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ለሠራተኞች የተዘጋጁ ሥልጠናዎች ቁጥር፣

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ መኖር

ተ. የኦዲት አገልግሎት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በሠራተኞች የሥራ ምዘና፣ በበጀት አጠቃቀምና በአጠቃላይ

ውጤት መለኪያ አለመካተት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጡ በሚችሉ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው ዕውቀት፣ክህሎትና ግንዛቤ በዝቅተኛ

ደረጃ መገኘት¿

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በየተመደቡበት ሥራ የሥርዓተ ፆታ መካተትን ተግባራዊ

በማድረግ ሙሉ ኃላፊነታቸውን መወጣታቸውን የሚያረጋግጥ የተጠያቂነት

ሥርዓት አለመኖር፣

መመሪያዎች ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት ያደረገ የምዘና ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት፣

ኘሮግራምች/ኘሮጀክቶች የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮችን በማካተት በትክክልና በወቅቱ

መከናወናቸውን ማረጋገጥ፣

Page 43: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

43

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የዕቅድ ዝግጅት ክህሎታቸውን

በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ

የሚያስችላቸው የሥልጠና ሞዳሊቲ ማዘጋጀት፣

መከታተያ ነጥቦች

የኘሮግራም/ኘሮጄክት ምዘና/ቁጥጥር/ ከሥርዓተ ፆታ አኳያ ታይቷልን?

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ የገንዘብ ሰነዶች በወቅቱ ኦዲት/ቁጥጥር/

ተደርጎባቸዋል?

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን ለማስፈጸም የወጡ ፖሊሲዎችና ኘሮግራሞች በአግባቡ

ተግባራዊ ስለማድረጉ የተቋሙ ማኔጅመንት/አስተዳደር/ ሚና ተፈትሿል?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

ለሥርዓተ ፆታ ነክ ኘሮግራሞች የተመደበው በጀት በአግባቡ ጥቅም ላይ ስለመዋሉ

ክትትል ይደረጋልን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዕቅድ አዘገጃጀት በቂ ሥልጠና አግኝተዋል?

አመላካቾች

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጡ የኦዲት ሥርዓት መዘርጋቱ

ወቅታቸውን የጠበቁ የሥርዓተ ፆታ ኘሮግራሞች የኦዲት ሪፖርት መዘጋጀቱ፣

በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና በዕቅድ አዘገጃጀት ዘዴ ሥልጠና ያገኙ ሠራተኞች ቁጥር፣

በሴክተሩ ለሚገኙ ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰጡ ሥልጠናዎች

ብዛት፣

ቸ. ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች በሁሉም ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት ሥርዓት ውሰጥ የሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮች ያለመካተታቸው

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጡ በሚችሉ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው ዕውቀት፣ ክህሎትና ግንዛቤ

በዝቅተኛ ደረጃ ላይ መገኘት፣

Page 44: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

44

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት በሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

መመሪያዎች

በፆታ የተለየ መረጃ በሁሉም ሴክተሮችና ኘሮግራሞች ሥራ ላይ ለማዋል የሥርዓተ

ፆታ ጉዳዮችን ለማካተት የሚያስችሉ ፎርማቶች ማዘጋጀት

ዘመናዊ የሆነና ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጠ የመረጃ ሥርዓት ሥራ ላይ ማዋልና

/ለምሣሌ ዌብሳይት መፍጠር/ ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲጠቀሙ ማበረታታት¿

በዘርፉ ለተመደቡ ሠራተኞች የመረጃ ሥርዓቱን ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት

የሰጠ ለማድረግ በሚጠቅሙ ዘዴዎች አና መንገዶች ላይ ሥልጠና መስጠት¿

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የዕቅድ ዝግጅት ክህሎታቸውን

በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ

የሚያስችላቸው የሥልጠና ሞዳሊቲ ምዴል ማዘጋጀት፣

በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና በኤጀንሲዎች መካከል ጠንካራ የሥርዓተ ፆታ

መረጃዎች ልውውጥ እና የትብብር ሥርዓት እንዲኖር የሚያስችል ማቀድ ማውጣት፣

በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና በኤጀንሲዎች መካከል ጠንካራ የትብብር ሥርዓት

በመፍጠር የሥርዓተ ፆታ መረጃዎችና የልምድ ልውውጥ እንዲኖር ማቀድ

መከታተያ ነጥቦች

የመረጃ ቅፆች ሁሉንም መሠረታዊ የሆኑትን የሥርዓተ ፆታ ተለዋዋጭ መረጃዎችን

አካተዋልን?

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት የሚሰጥ ዘመናዊ የሆነ የመረጃ ሥርዓት አለን?

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት ክፍል የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮችን

በተመለከተ አስፈላጊውን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል በቂ በጀትና የሰው ኃይል

መድቧል?

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ እቅድ ለማዘጋጀት፣ ጥናትና ምርምር ለማካሄድ በቂና

በተፈለገ ጊዜ ለመጠቀም የሚያስችል የመረጃ ቋት አለ?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበርን እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

Page 45: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

45

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሥርዓቱ የሴቶችና የወንዶችን አቅም በእኩል ደረጃ

የሚያጎለብት ነው?

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ የተገኙ መረጃዎች በአግባቡ ተደራጅተው በተቋማት፣

በክልል፣ በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ ላሉ ባለድርሻ አካላት ጋር

ተሰራጭተዋል?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዕቅድ ዝግጅት አቀራረብ በቂ ሥልጠና አግኝተዋል?

አመላካቾች

የመረጃዎች መሰብሰቢያ ቅጽ፣ሁሉንም መሠረታዊ የሆኑት የሥርዓተ ፆታ

ጠቋሚዎችን ማካተታቸው

ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት መኖር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የተዘጋጁ ሥልጠናዎች፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች እቅድ አዘገጃጀት ዘዴዎች የሰለጠኑ ሠራተኞች ቁጥር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉ መረጃዎች፣

በሴክተሩ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ለሠራተኞች የተሰጡ ሥልጠናዎች ቁጥር፣

ኀ. የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ልማት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች ለሴቶችና ወንዶች በኢንቨስትመንት ዕድል እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግና፣

የመረጃ፣ ሥልጠና አገልግሎት መስጠት፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጡ በሚችሉ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው ግንዛቤ፣ ዕውቀትና ክህሎት በዝቅተኛ

ደረጃ መገኘት፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ሥርፀት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው ለመተግበር

የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር¿

ለሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት ዝቅተኛ መሆን፣

መመሪያዎች

ከሴቶችና ወንዶች መሠረታዊ የእኩልነት መብቶች በመነሳት የሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች

ለማስተዋወቅ የሚያስችል ስልት መቀየስ¿

Page 46: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

46

ሚዛናዊ የሆነ የሴትና ወንድ ቁጥር እንዳይኖር እንቅፋት የሆኑትን መዋቅራዊና ባህላዊ

ምክንያቶች መመርመር፣

የግብርና ግብዓቶችንና የገበያ ዕድሎችን በማመቻቸት የሴቶችን አቅም በመገንባት

የግብርና ውጤቶችን /ምርቶችን/ ማሳደግ

ስለ ሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ከሆርቲካልቸር ጋር በተገናኘ ከገበሬዎች ጋር ግልፅ ውይይት

መካሄዱን ማረጋገጥ¿

ሴቶች በሥራ ቦታ ቴክኒካዊ ዕውቀት አግኝተውና በከፍተኛ ደረጃ ክህሎታቸውንና

ሙያዊ ብቃታቸውን አዳብረው በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ መሰማራታቸውን

ማረጋገጥ፣

ሴቶችና ወንዶች በመረጃ፣ በሥልጠና፣ በቴክኖሎጂና ሌሎች የተለያዩ ግብዓቶች እኩል

ዕድል ያገኙ መሆኑን ማረጋገጥ፣

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የዕቅድ ዝግጅት ክህሎታቸውን

በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ

የሚያስችላቸውን የሥልጠና ሞዳሊቲ ማዘጋጀት፣

ነባርና አዲስ የተገኙ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለሴቶችና ለወንዶች አመቺ መሆናቸውን

ማረጋገጥ፣

መከታተያ ነጥቦች

ሴቶችና ወንዶች በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ እኩል ተሳትፎ አላቸውን?

ሴቶችና ወንዶች በኃላፊነት ደረጃ ለመሳተፍ እኩል መብት አላቸውን?

ሴቶች መዋቅራዊና ባህላዊ እንቅፋቶችን ጥሶ ለመውጣት የሚያስችል ስልት

ቀይሰዋልን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሴቶችና ወንዶች ለማምረት የሚያስችል እኩል የሃብትና የገበያ ዕድል አላቸው?

በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራ ላይ ሴቶችና ወንዶች እኩል የሆነ ሙያዊ

ዕውቀት አላቸው?

ሴቶችና ወንዶች በመረጃ፣ ሥልጠና፣ ቴክኖሎጂና ሌሎች አስፈላጊ በሆኑ ሃብቶች

ዙሪያ እኩል ዕድል አላቸው?

የጥናትና የምርምር ውጤቶች ለሴቶችና ወንዶች በእኩል ደረጃ ይሰራጫሉን?

Page 47: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

47

ሴቶችና ወንዶች በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ያላቸው ልማዳዊ /በልምድ የተገኘ/

ዕውቀት ከግምት ውስጥ ይገባልን?

ሴቶች የሚፈልጉትን የአትክልትና ፍራፍሬ ዓይነት በመምረጥ እንዲያመርቱ በጎ

ምላሽ ይሰጣልን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዕቅድ ዝግጅት አቀራረብ በቂ ሥልጠና

አግኝተዋልን?

የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለሴቶች እንዲስማሙ ሆነው የተሠሩ ናቸውን?

አመላካቾች

በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ተሳታፊ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

ባህላዊ እንቅፋቶችን ሰብረው መውጣት የቻሉ በራሳቸው የሚተማመኑ ቆራጥ ሴቶች

ቁጥር፣

ለማምረት የሚያስችል እኩል የሃብትና የገበያ ዕድል ያላቸው ሴቶችና ወንዶች

ቁትር?

በአትክልትና ፍራፍሬ ባለሙያ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

ለመረጃ፣ ለሥልጠና፣ ለቴክኖሎጂና ሌሎች ግብዓቶች ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች

ቁጥር፣

የጥናትና ምርምር ውጤት ተጠቃሚነት ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

ለሴቶች አመቺ/ተስማሚ የሆነ የመረጃ ሥርዓት በቀላሉ መገኘት፣

ቁልፍ በሆኑ የአስተዳደር ሥልጣን ደረጃ ላይ የተቀመጡ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

የተወሰዱ አወንታዊ የድጋፍ እርምጃዎች ዓይነት፣

በሴክተሩ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ ለሠራተኞች የተሰጡ ሥልጠናዎች ቁጥር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዩች የዕቅድ ዝግጅት ዘዴ ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ቁጥር፣

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም የሰለጠኑ ሴቶች ቁጥር፣

ነ. የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

በሠራተኞችና በተማሪዎች መካከል የሥርዓተ ፆታ ሚዛናዊነት በቂ ያለመሆን፣

የሴቶች በውሳኔ ሰጪነት /በኃላፊነት/ ያላቸው ተሳትፎ ማነስ፣

Page 48: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

48

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጡ በሚችሉ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ያላቸው ግንዛቤ፣ ዕውቀትና ክህሎት በዝቅተኛ

ደረጃ መገኘት፣

ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ስለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት ያለመኖር፣

መመሪያዎች በግብርና ኤክስቴንሽን ሠራተኞችና ተማሪዎች ያለውን የፆታ ያለመመጣጠን ክፍተት

ለመሙላት ግልፅ የሆነ ግብ ማስቀመጥ፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሚሰጥ የአዲስ ቅጥር ሠራተኞች የምልመላ ሥርዓት

መዘርጋት፣

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ የክትትልና ግምገማ ዘዴዎችን ማዘጋጀት፣

በከፍተኛ አስተዳደር /ኃላፊነት/ ደረጃ የሴት መምህራን ውክልና መኖሩን ማረጋገጥ፣

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ግንዛቤያቸውንና የዕቅድ ዝግጅት ክህሎታቸውን

በማሳደግ በየተመደቡበት ሥራ ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ

የሚያስችላቸው የሥልጠና ሞዳሊቲ ማዘጋጀት፣

መከታተያ ነጥቦች

ሴት ተማሪዎችን ለመድጋፍና ለማብቃት የሚደረግ ጥረት አለን?

የሴትና ወንድ ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ቁጥር ለማመጣጠን ግልፅ የሆነ ግብና ዓላማ

ተቀምጧልን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን በአማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ለሴትና ወንድ ዕጩ ሠራተኞች እኩል ዕድል እንዲኖር የሚፈቅድ የምልመላ መመሪያ

አለን?

በአስተዳደር የእርከን ደረጃ ለሴት መምህራን ፍትሀዊ ውክልና አለን?

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጠ የክትትልና ግምገማ ዘዴ አለን?

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የዕቅድ ዝግጅት አቀራረብ ሠራተኞች በቂ ሥልጠና

አግኝተዋልን?

Page 49: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

49

አመላካቾች ድጋፍ ተደረጐላቸው ችሎታ ያዳበሩ ሴት ተማሪዎች ቁጥር፣

በተወሰኑ ዓመታት የተቀጠሩ ሴት የግብርና ኤክስቴሽን ሠራተኞች ንፅፅር በመቶኛ ፣

በተወሰኑ ዓመታት የተመረቁ ሴትና ወንድ ተማሪዎች ንፅፅር ፣

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት የሰጠ የአዲስ ቅጥር ሠራተኞች ምልመላ መመሪያ ማዘጋጀት

በከፍተኛ የኃላፊነት እርከን ላይ ያሉ ሴትና ወንድ መምህራን ንጽጽር፣

በሴክተሩ ለሚገኙ ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የተሰጡ ስልጠናዎች ብዛት፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የዕቅድ ዝግጅት ዘዴ ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ቁጥር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ የክትትልና ግምገማ ዘዴ ማዘጋጀት፣

ኘ. የህግ ጉዳዮች አገልግሎት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ፆታዊ ትንኮሳና ሌላም በደል ሲደርስ የህግ ምክር አግልግሎት ያለመኖር፣

ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የዕቅድ

ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ለማካሄድ፣

የግንዛቤ፣ የዕውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ደረጃ በቂ ያለመሆን፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት በሙሉ ኃላፊነት ለመተግበራቸው

የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት ያለመኖር፣

መመሪያ ለሴቶችና ወንዶች በመረጃ ስርጭት ሥልጠናና የህግ ድጋፍ በማድረግ እኩል የአቅም

ግንባታ ዕድሎች የሚሰጥበትን መንገድ ማስፋፋት፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የሠራተኞችን ክህሎት በማሳደግ በየተሰጣቸው የሥራ ድርሻ

ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ ለማስቻል አግባብ ያለው የሥልጠና ሞዳሊቲ

መቅረጽ፣

ለፆታዊ ጥቃትና ተደጋጋሚ በደሎች ሲፈፀሙ የተለየ የምክር አገልግሎት መስጠት፣

መከታተያ ነጥቦች

በዘርፉ የወጡ የህግ ድንጋጌዎች ሥርዓተ ፆታን መሠረት አድርገው ነው?

ሴቶች በህግ ያገኟቸውን መብቶች ለመጠበቅ የሚያስችላቸውና የጎለበተ አቅም

አላቸውን? (በመረጃ በሥልጣንና በህግ ድጋፍ)

Page 50: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

50

ምርጥ ተሞክሮዎችንና መረጃዎችን ለማካፈል/ ለማዳረስ የሚያስችል መንገድ አለ?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የዕቅድ ዝግጅት አቀራረብ ሠራተኞች በበቂ ሠልጥነዋል?

አመላካቾቸ በህግ የተሰጡ መብቶችን አስመልክቶ የሰለጠኑ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

የህግ ምክር አገልግሎት ያገኙ ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

በሴክተሩ ላሉ ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰጡ ሥልጠናዎች

ቁጥር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤና የዕቅድ ዝግጅት ዘዴ ሥልጠና የወሰዱ

ሠራተኞች ቁጥር፣

የግንኙነት መረብ ሥርዓት መኖር፣

አ. ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ምርመራ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች አነስተኛ የእንሰሳት ልማት የሚያካሄዱ ሴቶች የእንሰሳት በሽታዎችን ለመቋቋም

የሚያስችላቸው ድጋፍ በቂ ያለመሆን፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የመረጃ ስርጭት ያለመኖር፣

ሴቶች ምንም እንኳን በቤት እንሰሳት ልማት ወሳኝ ሚና ቢኖራቸውም የሚሰጣቸው

ድጋፍና እገዛ በቂ ያለመሆን፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ተቀብለው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሰጠ የእቅድ ዝግጅት

መመሪያዎች የመረጃና ፓኬጅ ስርጭቱ ለሴቶች ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ

ሥልጠናና ሌሎች ተቋማዊ ድጋፎች ለሴቶችና ወንዶች እኩል ተደራሽ መሆናቸውን

ማረጋገጥ፣

Page 51: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

51

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የሠራተኞችን ክህሎት በማሳደግ በየተሰጣቸው የሥራ ድርሻ

ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ ለማስቻል አግባብ ያላቸው የሥልጠና

ሞዳሊቲ መቅረጽ፣

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የክትትልና ግምገማ ዘዴ መኖሩን ማረጋገጥ፣

መከታተያ ነጥቦች

ሴቶችና ወንዶች ለመረጃና ለሌሎች አስፈላጊ አገልግሎቶች እኩል ዕድል አላቸውን?

ሴቶች በእንስሳት ሀብት ልማት በልምድ ያካበቱት ሀገር በቀል ዕውቀት ከግምት ውስጥ

ገብቷል?

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት ያደረገ የክትትልና ግምገማ ዘዴ አለ?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በሥርዓተ ፆታ ዕቅድ አዘገጃጀት በቂ ሥልጠና

አግኝተዋል?

አመላካቾች የመረጃ ሥርጭት ሥርዓት መዘርጋት፣

የሥልጠና ዕድል ያገኙ ሴቶችና ወንዶች በንጽጽር፣

የሥልጠና ማንዋሎችና አጋዥ የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች መገኘት

በሥርዓተ ግንዛቤ ያገኙና በሥርዓተ ጉዳዮች ዕቅድ አዘገጃጀት ሥልጠና የወሰዱ

ሠራተኞች ቁጥር፣

በሴክተሩ ለሚገኙና ለሌሎች ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የተሰጡ ሥልጠናዎች

ቁጥር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ የክትትል ግምገማ ዘዴ፣

ከ. የህዝብ ግንኙነት ሥርዓትቁልፍ ጉዳዮች፡- በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ወቅታዊ መረጃዎችን የማስተላለፍ ውስንነት፣

ከፍተኛ ልምድ ካካበቱ ድርጅቶች ጋር የመረጃና የልምድ ልውውጥ ሥርዓቱ በጣም

ዝቅተኛ ነው፣

Page 52: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

52

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ የሚሰጥ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት ያለመኖር፣

መመሪያዎች

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን የማስተዋወቅ ሥራ እንደ አንድ ዓቢይ ተግባር መውሰዱን

ከግምት ውስጥ ማስገባት፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ትኩረት የሚሰጥ ባለሙያ መመደብ፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የሠራተኞችን ክህሎት በማሳደግ የተሰጣቸው የሥራ ድርሻ

ኃላፊነታቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡ ለማስቻል አግባብ ያለው የሥልጠና

ሞዳሊቲ መቅረጽ፣

በከፍተኛ ደረጃ ትብብር መደረጉንና አስተማሪ የሆኑ ተግባራት ጥቅም ላይ

መዋላቸውን ማረጋገጥ፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን ተደራሽ ያደረጉ የክትትልና ግምገማ ዘዴዎች መኖራቸውን

ማረጋገጥ፣

መከታተያ ነጥቦች

በግብርና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች በህትመት፣ በመገናኛ ብዙሀንና

በሌሎች ዘዴዎች የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በቂ ሽፋን እንዲያገኙ የሰጡት ትኩረት ምን

ያህል ነው?

በሥርዓተ ፆታ ነክ ጉዳዮች ዕለታዊ (ወቅታዊ) መረጃዎችን ለማሰራጨት የሚያስችል

ሥርዓት አለን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓትን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

በሴቶች ጉዳይ ፣ በተለያዩ ዳይሬክቶሬቶችና ባለድርሻ አካላት መካከል በግብርና ልማት

እንቅስቃሴዎች ላይ የልምድ ልውውጥን ለማዳበር የሚያስችል ትብብር አለን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳይና በሥርዓተ ፆታ ተኮር የእቅድ አዘገጃጀት ላይ በቂ

ሥልጠና አግኝተዋል?

Page 53: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

53

አመላካቾች ዘመናዊ የመረጃ ሥርጭት ዘዴ መዘርጋት፣

ሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በህዝብ ግንኙነት ሥራዎች ላይ የተንፀባረቀበት ድግግሞሽ ፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች የተካሄዱ ተግባራዊ ትምህርቶችና የተሰበሰቡ መረጃዎች፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ለሴክተሩ ሠራተኞች የተዘጋጁ ሥልጠናዎች ቁጥር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ግንዛቤና በዕቅድ ዝግጅት ዘዴ የሰለጠኑ ሠራተኞች ቁጥር፣

ኸ. የተፈጥሮ ሀብት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ሴቶች ከብዛታቸው መጠንና ካሉበት የድህነት ደረጃ ጋር ሲነፃፀር የመስኖ እርሻ ልማት

ፕሮግራም እኩል ተጠቃሚ ያለመሆናቸው፣

በተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ በተለምዶ ሲሰራበት የቆየውን ሀገር በቀል የሴቶች

እውቀትና ክህሎት ከግምት ያላስገባ መሆኑ፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆነ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት አለመኖር፣

መመሪያዎች

በግብርና ልማት ተያያዥ ችግሮች የዳሰሳ ጥናትና የፕሮጀክት መረጣ ሲካሄድ ሴቶችና

ወንዶችን በበቂ ሁኔታ ማማከር፣

በአቅም ግንባታ ፕሮግራሙ ሴቶች እኩል እድል ያገኙ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

ሴቶችና ወንዶችን እኩል ተሳታፊ ሊያደርጉ የሚችሉ ዘዴዎችን መቀየስ (ለምሳሌ

ለሴቶች አመቺ ጊዜ የመምረጥና ልዩ የአቅም ግንባታ ፕሮግራም በማዘጋጀት)

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ያለውን ግንዛቤና በሥርዓተ ፆታ ተኮር ዕቅድ

ዝግጅት ክህሎትን ሊያሳድግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ በየተመደቡበት

የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

በተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ በተለምዶ ሲሰራበት የቆየውን ሀገር በቀል የሴቶች

እውቀትና ክህሎት ጥቅም ላይ ለማዋል የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ

ሴቶች በተጨማሪ የቤት ውስጥ ስራ የተጠመዱ በመሆናቸው በሥራ አካባቢ የሥራ

ሰዓት መግቢያና መውጫ ሳይጠብቁ ዘግይቶ የመግባትና ቀድሞ የመውጣት፣

Page 54: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

54

የእርግዝና፣ የማጥባት /የመመገብ ፈቃድና ቀላል ሥራዎች በመስጠት የተለየ

ትኩረትና ልዩ ድጋፍ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት

መከታተያ ነጥቦች

በፕሮጀክት ዕቅድና አመራር ላይ ሴቶችና ወንዶች በእኩል ደረጃ ተሳትፎ

አድርገዋልን?

ከተፈጥሮ ሀብት አጠቃላይ ፕሮግራም ሴቶችና ወንዶች እኩል ተጠቃሚዎች

ናቸው? (ከተፋሰስ ልማትና ከአነስተኛ የመስኖ ፕሮግራም )

ሴቶችና ወንዶች በተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር ሊኖራቸው የሚገባው ሚና እኩል

ክብደትና ዋጋ ተሰጥቶት ከግንዘቤ ውስጥ ገብቷልን?

ተመራጭነት አግኘተው በጥቅም ላይ የዋሉ ቴክኖሎጂዎች ለሴቶች ተስማሚ

ናቸው?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓትን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

በዳሬክቶሬቱ ሥርዓተ ፆታን የማካተት ተግባርን የመከታተል ኃላፊነት የተሰጠው

አካል ተመድቧልን?

በአጠቃላይ እቅድ ዝግጅት ሂደት ከሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ጋር ተያያዥነት ካላቸው

የሥራ ጫና የጊዜና የመረጃ እጥረት ፣ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ ለአደጋና ለጤና

ችግር ተጋላጭነት ለመሳሰሉት ትኩረት ተሰጥቶታል ?

ሴቶችና ወንዶች በውሳኔ ሰጪነትና ፕሮግራሙን በመተግበር ዙሪያ እኩል ተሳታፊ

ናቸው?

የተዘረጋው የመረጃ ፍሰት ሥርዓት ለሴቶች አመቺ/ተስማሚ ነው?

የፕሮግራሙ/ፕሮጀክቱ ውጤት በሴቶችና ወንዶች ላይ የሚያስከትለው አሉታዊና

አወንታዊ ተፅዕኖ ትኩረት ተሰጥቶታል ?

ሴት ባለሙያዎች ለበስልጠናዎችና ለሌሎች የአቅም ግንባታ መርሀግብሮች በእኩል

ተሳታፊ ናቸው?

ሁሉም ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና ክህሎት ያላቸው

በሚመለከቱ በዕቅድ አዘገጃጀት ላይ በቂ የሆነ ስልጠና አግኝተዋል?

Page 55: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

55

አመላካቾች

በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ፕሮግራም/ፕሮጀክት እቅድ አዘገጃጀትና ትግበራ

የተሳተፉ ሴቶችና ወንዶች ብዛት፣

የተሰጡ የአቅም ግንባታና ሥልጠና ዓይነቶች፣

ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች ብዛት

ከአጠቃላይ የተፈጥሮ ሀብት መርሀ ግብር ተጠቃሚ የሆኑት ሴቶችና ወንዶች

ብዛት፣

በሥርዓተ ፆታ የግንዛቤ ስልጠና የተሰጣቸው ሠራተኞች ብዛትና ፆታ፣

የሥራ ክፍሉ ለሠራተኞች ሥርዓተ ፆታን በሚመለከት ያመቻቻቸው ስልጠናዎች

ድግግሞሽ

የተፈጥሮ ሀብትን የሚመለከቱ የመረጃዎች ፍሰት ሥርዓት፣

ወ. የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ባለው የመሬት ይዞታና አስተዳደር ሥርዓት ሴቶች ያላቸውን የመሬት ይዞታ መብት

በበቂ ሁኔታ ያለመዳሰስ፣

በአሁኑ ወቅት ሴቶች መሬትን ለመጠቀም ያለባቸውን ችግር አለመገንዘብ፣

በአሁኑ ወቅት ያለው የመሬት ይዞታና የመሬት አስተዳደር ቀደም ሲል ትኩረት

ያለገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን (አረጋውያንን፣ አካል ጉዳተኞችንና ወላጅ አልባ

ህጻናትን፣) ድህነት የበለጠ የሚያባብስ እንዳይሆን በበቂ ዳሰሳ ያለመደረጉ

ጠንካራና አስገዳጅ የማስፈጸም እርምጃ ባለመኖሩ ሴቶች ያላቸውን የመሬት

ባለቤትነት መብት በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ያለማስቻሉ

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የዕቅድ አዘገጃጀት ሂደት አለመኖር፤

መመሪያዎች

ሴቶች የመብታቸው ተጠቃሚ እንዳይሆኑ እንቅፋት የሚፈጥሩ ችግሮችን የሚፈታ

ትክክለኛ እርምጃ መውሰድ ፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የመሬት አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት፣

Page 56: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

56

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሰጠ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት መዘርጋትና ጥቅም ላይ

እንዲውል ማድረግ፣

ለዕቅድ አውጪዎችና ተግባሪዎች የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤ፣ ስልጠና መስጠት

ለሴትና ወንድ ሠራተኞች የአቅም ግንባታና የሥልጠና እድል በእኩል ደረጃ

ማግኘታቸውን ማረጋገጥ፣

ትክክለኛ አሳታፊ ዘዴዎችንና መንገዶችን በመቀየስ፣ ሴቶችንና ወንዶችን እኩል

ተሳታፊ ማድረግ

ውሳኔ ሰጪ አካላትና የሚመለከታቸው ሙያተኞች በሥርዓተ ፆታን ዙሪያ ያላቸውን

ግንዛቤ፣ እውቀት እና ክህሎት የሚያጠናክር ሥልጠናን ማዘጋጀት፣

ሥርዓተ ፆታን መሠረት ያደረገ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መኖር፣

መከታተያ ነጥቦች

የገጠር መሬት አስዳደር ሥርዓቱ ሴቶች የባለቤትነት መብታቸውን ከወንዶች እኩል

እንዲጠቀሙ ያደርጋል?

የኢኮኖሚና ማህበራዊ ፋይዳው ሲታይ የሴቶች የመሬት ባለቤትነት መረጋጋጥ

ያመጣው ውጤት ምንድን ነው?

ሴቶች በሥራ ላይ የዋለው የመሬት አሥተዳደር ሥርዓት በዋነኛነትም የመሬት

አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ዝርዝር በተለይም የይዞታ ዋስትናን በማረጋገጥ እና

የሴቶችን የመሬት ይዞታ መብት የሚያረጋግጥ ስለመሆኑ ግንዛቤ አግኝተዋል?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ፖሊስውን እና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግባር እንደ አንድ ዋነኛ ሥርዓታቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሥርዓቱ ወላጅ አልባ ህፃናትን፣ አዛውንቶችንና የአካል ጉዳተኞችን መብት እንዴት

ይከላከላል?

የመረጃ ቋቱ ቅጽ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን አካቷልን?

ሠራተኞች ያላቸው የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤ በሚፈለገው ደረጃ ላይ ነውን?

ሴትና ወንድ ሠራተኞች ለሥልጠናና አቅም ግባታ የሚሰጣቸው እድል እኩል

ነውን?

ከባህልና ሃይማኖት አንፃር ሲታይ አሳታፊ ዘዴዎች ለሴቶች አመቺ ናቸው?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች እና ሥርዓተ ፆታን ማዕከል ያደረገ እቅድ

አዘገጃጀትን በሚመለከት በቂ ስልጠና አግኝተዋልን?

Page 57: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

57

የክትትልና ግምገማው ስልት የሥርዓተ ፆታን ክፍተቶችን የማሳየት ብቃት

አለውን?

አመላካቾች

በሕገ መንግሥቱና በመሬት አስተዳደር ፖሊስና ሕጉ በግልጽ የተቀመጠውን

መብታቸውን ሙሉ ለሙሉ የሚገነዘቡ ሴቶች ብዛት፣

የሴቶች መሬት ይዞታ መብት በሚመለከት በመገናኛ ብዙሃን ወይም በማንኛውም

ሌላ መንገድ የተደረጉ ሕዝባዊ ውይይቶች ብዛት፣

በፆታ የተለየ የመሬት ባለቤትነት መረጃ፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ የሚሰጥ የመሬት አስተዳደር ሥርዓት መኖር፣

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን ያካተተ የመረጃ ቋት ቅጽ መኖር፣

የተካሄዱ የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎች ብዛት፣

በሥርዓተ ፆታና በእቅድ አዘገጃጀት ሥልጠና የወሰዱ ሠራተኞች ብዛት፣

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የክትትልና የግምገማ ሥርዓት መኖር፣

ዐ. ብሔራዊ ሠው ሰራሽ እንሰሳት ማዳቀያ ዘዴ

ቁልፍ ጉዳዮች

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የተሻሻለ የእንሰሳት ዝርያና የሥልጠና አቅርቦት ፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆነ የዕቅድ ዝግጅት ሂደት አለመኖር፣

መመሪያዎች

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ ስልት ማዘጋጀት፣

ሴቶችና ወንዶች ለአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮች እኩል እድል እንዳላቸው

ማረጋገጥ፣

ሴቶች ያላቸውን ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃና ሌሎች ተዛማጅ ችግሮችን ከግንዛቤ

በማስገባት ለሴቶች ተስማሚ በሆነ መንገድ የመረጃ ሥርጭት ሥርዓት መኖሩን

ማረጋገጥ፣

Page 58: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

58

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ያለውን ግንዛቤና በሥርዓተ ፆታ ተኮር ዕቅድ

ዝግጅት ክህሎትን ሊያሳድግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ

በየተመደቡበት የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታን መሠረት ያደረገ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣

መከታተያ ነጥቦች

መረጃ የሚስራጭበት ሥርዓት ለሴቶችና ወንዶች ተሰማሚ ነውን?

ሴትና ወንድ ሠራተኞች እኩል የአቅም ግንባታና የስልጠና እድል አላቸው?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ፖሊስውንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በማከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳይና በሥርዓተ ፆታ ተኮር እቅድ አዘገጃጀት ላይ

በቂ ስልጠና አግኝተዋል ?

የፕሮጀክቱ ውጤት ከሥርዓተ ፆታ አንፃር ተዳሷል?

አመላካቾች

ሥርዓተ ፆታን ከግንዘቤ ያስገባ ብሔራዊ ሰው ሰራሽ የእንሰሳት ማራቢያ ስልት

ማዘጋጀት፣

የተሻሻለ የእንስሳት ዝርያ ተጠቃሚ የሆኑ ወንዶችና ሴቶች ብዛት

በስልጠናና በተመሳሳይ የአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮች ለመሳተፍ እድል ያገኙ

ሴቶችና ወንዶች ቁጥር፣

የተቀላጠፈ የመረጃ ሥርዓት፣

በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና ሥርዓተ ፆታ ተኮር እቅድ አዘገጃጀት ላይ ሥልጠና

የተሰጣቸው ሠራተኞች ብዛት፣

ሥርዓተ ፆታ ተኮር የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መኖር፣

Page 59: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

59

ወ. ብሔራዊ የአፈር ምርመራ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

የምርምር ውጤቶችና የመረጃ አገልግሎቶች አስፈላጊ የሆኑ የሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮችን ሙሉ ለሙሉ ያለማካተት፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆነ የእቅድ አዘገጃጀት ሂደት አለመኖር፣

በተቋሙ ውስጥ ፆታን ማመጣጠን ዓብይ ጉዳይ ነው ፣

በቤተ ሙከራዎች ውስጥ በተለይም በእርግዝና ጊዜ ሴቶችን ለጉዳት ሊያጋልጡ

ለሚችሉ ጉዳዮች መወሰድ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዝቅተኛ ግምት

መስጠት፣

መመሪያዎች

ሴቶችና ወንዶች ለመረጃ እኩል ቀረቤታ ያላቸው መሆኑን ማረጋገጥ፣

አፈርን ለማዳበርና ምርታማነት ለማሳደግ ለሚደረጉ ምርምሮች ሥርዓተ ፆታን

ከግንዛቤ ያስገባና አሳታፊ የምርምር ዘዴ በተግባር ላይ ማዋል፣

ለሴትና ለወንድ ሠራተኞች በስልጠናና በሌሎችም ጥቅማ ጥቅሞች እኩል ዕድል

መፈጠሩን ማረጋገጥ፣

ለሠራተኞች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ማስገንዘብ፣

ሠራተኞችን በሥራ ላይ ከሚከሰቱ ችግሮች ለመጠበቅ የሚያስችሉ የጥንቃቄ

እርምጃዎችን መውሰድ

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ያለውን ግንዛቤና በሥርዓተ ፆታ ተኮር ዕቅድ

ዝግጅት ክህሎትን ሊያሳድግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ

በየተመደቡበት የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታ ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መኖሩን ማረጋገጥ፣

መከታተያ ነጥቦች

Page 60: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

60

የምርምሩ ውጤት ሴቶችንና ወንዶችን እኩል በማማከር የተገኘ ነውን?

ሴቶች ከመረጃ ስርጭት ሥርዓቱ የወንዶችን ያህል ተጠቃሚ ናቸውን?

በአፈር ምርታማነት ላይ የተደረገው የምርምር ውጤት ሴቶችንና ወንዶችን በእኩል

በማማከር የተገኘ ነው?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሴትና ወንድ ሠራተኞች ከልምድ ልውውጥና ከአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮች እኩል

ተጠቃሚ ናቸውን?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በሥርዓተ ፆታ እቅድ አዘገጃጀት ላይ በቂ

ስልጠና አግተኝተዋልን?

የጥንቃቄ እርምጃዎች ሠራተኛውን ከጤና መጓደል ተከላክለውታልን?

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት አለን?

አመላካቾች

የማማከር አገልግሎት የተሰጣቸው ሴትና ወንድ ደንበኞች ቁጥር፣

መረጃ ያገኙና ከሚሰጠው አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት ሴቶችና ወንዶች ብዛት፣

በፆታ ተለይቶና በሥርዓተ ፆታ ተተንትኖ የተዘጋጀ ሪፖርት

በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና ዕቅድ አዘገጃጀት የሰለጠኑ ባለሙያዎች ብዛት፣

በሴክተሩ ለሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ላይ የተሰጡ ስልጠናዎች ብዛት፣

አስፈላጊ /ትክክለኛ የሆኑ የጥንቃቄ እርምጃዎች በሥራ ላይ መዋል፣

በልምድ ልውውጥ እና በአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮች የተሳተፉ ሴትና ወንድ

ባለሙያዎች፣

ዘ. ግብርና ኢንቨስትመንት ድጋፍ ስርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

አበረታች እርምጃዎች ባለመኖራቸው በግብርና ኢንቨስትመንት የሴቶች ተሳትፎ

በጣም ዝቅተኛ ነው፤

በምክክር ስብሰባዎች የሴቶች ተሳትፎ ውስን ነው፣

ሴቶች ከአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮችና ሌሎች ተመሳሳይ እድሎች የሚያገኙት

ጠቀሜታ ዝቅተኛ ነው፣

Page 61: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

61

የመሬት ድልድሉ ከሥርዓተ ፆታ አንፃር ሲታይ ያለው አንድምታ አልተመዘነም

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ሥርፀት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ ዕቅድ አዘገጃጀት ሂደት ያለመኖር፤

መመሪያዎች

በመሬት አሰጣጥና ሌሎች ሙያዊ ድጋፎች የሴትና ወንድ ባለሃብቶች እኩል

ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣

ለሴትና ወንድ ባለሃብቶች ተስማሚ የሆነ የመረጃና ማስተዋወቂያ ሥርዓት

ማቀድ፣

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ላይ ያለውን ግንዛቤ እና ሥርዓተ ፆታን የማቀድ

ክህሎቱን ከፍ ሊያደርግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ በየተመደቡበት

የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣

መከታተያ ነጥቦች

ወንድና ሴት ባለሃብቶች እኩል የምክር አገልግሎት አግኝተዋልን?

በባለሙያዎች ዘንድ የሚታየው የአቅም ክፍተት ከሥርዓተ ፆታ አንፃር በበቂ ሁኔታ

ተዳሷል ?

የተወሰዱት የማካከሻ እርምጃዎች ሴቶችና ወንዶችን በእኩል ደረጃ መሠረት

አድርገዋልን?

የተወሰዱት አስፈላጊ የሆኑ የካሳ እርምጃዎች ሴቶችና ወንዶችን በእኩል ደረጃ

መሠረት አድርገዋልን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

ሴትና ወንድ ባለሃብቶች ሙያዊ ድጋፍ በእኩል ያገኛሉ ወይ?

ያሉት የኢንቨስትመንት እድሎች ለሴትና ወንዶች በእኩል ተደራሽ ናቸው?

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በሥርዓተ ፆታ እቅድ አዘገጃጀት ላይ በቂ

ስልጠና አግኝተዋልን?

Page 62: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

62

የመርሀ ግብሩ አጠቃላይ አንድምታ ከሥርዓተ ፆታ አንጻር ሙሉ በሙሉ ተዳሷል?

አመላካቾች

መሬትና ሙያዊ ድጋፍ የተሰጣቸው ወንድና ሴት ኢንቨስተሮች ብዛት፣

ለሴትና ወንድ ኢንቨስተሮች በእኩል ተደራሽ የሆነ የመረጃና የማስታወቂያ ሥርዓት

ተዘርግቷልን?

በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤ እና እቅድ አዘገጃጀት ክህሎት ላይ የሰለጠኑ ባለሙያዎች

ብዛት፣

በሴክተሩ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ለሠራተኞች የተሰጡ ስልጠናዎች ብዛት፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት፣

ዠ. ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች ማስተባበሪያ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

በባህለዊና ልማዳዊ ምክንያቶች ሴቶች ከወንዶች እኩል በልማት ሂደት ያላቸውን

እንቅስቃሴ መገደቡ ፣

የመሠረተ ልማት ያለመኖር እና ከአካባቢ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ሴቶች ከወንዶች

እኩል በልማት እንዳይሳተፉ እንቅፋቶች መሆናቸው፣

ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ማካተት ሙሉ ኃላፊነት ወስደው

ለመተግበራቸው የተጠያቂነት ሥርዓት ያለመኖር፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ የእቅድ አዘገጃጀት ሂደት አለመኖር፣

መመሪያዎች

የገንዘብ አቅማችውን ከፍ ለማድረግ ሴቶችን በብድርና ቁጠባ ማህበራት ማደራጀት፣

ሴቶችን በተለያዩ ህብረት ሥራ ማህበራት ማለትም (በወተት አቅርቦትና ከብት

ማድለብ፣መኖ ማዘጋጀት አትክልትና ፍራፍሬ በማምረት) በማደራጀት የውሳኔ

ሰጪነት ድርሻቸውን ከፍ ማድረግ፣

Page 63: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

63

የገቢ ማስገኛ ተግባራት ላይ (ዶሮ እርባታ፣ መኖ ዝግጅት፣ አትክልትና ፍራፍሬ

ምርትን) የማሰልጠኛ መመሪያዎችን በማዘጋጀት የሴቶች ገቢ እንዲጨምር

ማድረግ፣

ሥር የሰደዱ ልማዳዊ እንቅፋቶችንና የሴቶችን የሥራ ጫና ከግንዛቤ በማስገባት

ተስማሚ፣ ቀላል እና አሳታፊ የአሰራር ስልቶችን ማዘጋጀት፣

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ተኮር ላይ በሚያማክል መርሀ ግብር ላይ ያላቸውን

የግንዛቤ ደረጃ ከፍ ማድረግ፣

የሥርዓተ ፆታ ትግበራን የሚያደናቅፉ ጉዳዮችን ማስወገድ እንዲችሉ ለሴቶች

የሴቶችን አቅም ማጎልበት፣

የሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ እና ሥርዓተ ፆታን የማቀድ

ክህሎትን ከፍ ለማድረግ የሚያስችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ

በየተመደቡበት የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ የሚያስገባ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣

መከታተያ ነጥቦች

የህብረተሰብ ተሳትፎ አስፈላጊነት ሲታሰብ ሴቶች የመረጃና የጊዜ እጥረት እንዲሁም

የሥራ ጫና ያለባቸው መሆኑ ትኩረት ተስጥቶታልን?

በእንሰሳት እርባታና ውሃን በማቆር መርሀ ግብሮች ውስጥ ሴቶች ያላቸው ሚና

እውቀትና ክህሎት ተካቷልን?

ሴቶች የሚፈልጓቸው እና ቅድሚያ የሚሰጣEቸው ጉዳዮች በእኩል ደረጃ አትኩሮትና

ዋጋ ተሰጥቷቸዋልን?

ውሳኔ ሰጪ አካላትና ባለሙያዎች ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ዘመናዊ የግብይት ሥርዓትና ቴክኖሎጃዎች ለሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ አደሮች

በእኩል ሁኔታ ተደራሽነት አላቸውን?

የአቅም ግንባታ መርሀግብር ለሴቶችና ወንዶች በእኩል ሁኔታ ተደራሽነት አለው?

የመርሀ ግብሮችና የፕሮጀክቶች ውጤት ወንድና ሴት የማህበረሰብ አባላትን በእኩል

ይጠቅማሉን?

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና የሥርዓተ ፆታ እቅድ አዘገጃጀት ላይ በቂ ስልጠና

አላቸውን?

Page 64: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

64

የመርሀ ግብሩ ውጤት ከሥርዓተ ፆታ አንፃር ተመዝኗልን?

አመላካቾች

በብድርና ቀጠባ ማህበራት የሚሳተፉ ሴትን ወንድ አርሶ አደሮች ብዛት፣

በገቢ ማስገኛ ተግባራት ላይ ተዘጋጅተው የተሰራጩ ሰነዶች ብዛት፣

በተለየዩ የሕብረት ሥራ ማህበራት የተደራጁ ሴትና ወንድ አርሶ አደሮች ብዛት፣

በመርሀ ግብር እቅድ ሂደት የተሳተፉ ሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ አደሮች ብዛት፣

ለዘመናዊ የግብይት ሥርዓትና ቴክኖሎጂ ተደራሽ የሆኑ ሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ

አደሮች ብዛት፣

በአቅም ግንባታ እድል ተጠቃሚ የሆኑ ሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ አደሮች ብዛት፣

ከውሃ ማቆርና ከመስኖ ተጠቃሚ የሆኑ ሴትና ወንድ አርሶ/አርብቶ አደሮች ብዛት፣

በሥርዓት ፆታ ግንዛቤ ማደበርና በሥርዓተ ፆታ እቅድ አዘገጃጀት የሰለጠኑ ሠራተኞች

ብዛት

በሴክተሩ በሥርዓት ፆታ ጉዳዮች ላይ ለሠራተኞች የተሰጡ ስልጠናዎች ብዛት፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዘቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መኖር፣

የ. ብዝሀ ሕይወት ጥበቃ ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

ሴቶች የአገሪቱን ብዝሀ ሕይወት በመንከባከብና በመጠበቅ የሚጫወቱት ቁልፍ ሚናና

ነባር እውቀታቸው ሙሉ ለሙሉ እውቅና አልተሰጠውም፣

ሴቶች ከዘረመል [genetic] ሃብት ጠቀሜታን መጋራት አልቻሉም፣

በፕሮጀክቶች/ፕሮግራሞች ዝግጅት የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎች ያላቸው ተሳትፎ ውስን

መሆን፣

በቤተ ሙከራ ለሚሰሩ ሴቶች የሚሰጠው ትኩረት ዝቅተኛ መሆን /ኬሚካሎች

ከሚያስከትሉት ችግር ጥንቃቄ፣ መከላከያና የሕክምና አገልግሎትን መጥቀስ ይቻላል/፣

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን መሠረት ባደረገ መልኩ ሙሉ ኃላፊነት

በመውሰድ በሥራ ላይ ለማዋል እንዲችሉ የሚያደርግ የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆነ የዕቅድ ሂደት አለመኖር፣

መመሪያዎች

Page 65: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

65

የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን በፕሮጀክት ቀረፃና ትግበራ ማካተት፣

ሴቶችና ወንዶች ጥቅም ላይ ከዋሉ የዘረመል /Genetic/ ሃብቶች እኩል ተጠቀሚ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

በተቋሙ የሥርዓተ ፆታ ሚዛንን የጠበቅ የሠራተኛ ቅጥርና የከፍተኛ የሥራ ደራጃ

ምደባ ማካሄድ፣

ሴትና ወንድ ሠራተኞች በሥልጠና፣ በደረጃ እድገትና በሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች

እኩል እድል ማግኘትታቸውን ማረጋገጥ፣

ሴቶች ዋንኛ ባለድርሻ አካላት መሆናቸውን መገንዘብ፣

ሴቶችና ወንዶችን በአጠቃላይ የእቅድ ሂደት ሊያሳትፍ የሚችል አሳታፊ ዘዴ

መቅረጽ፣

ሠራተኛው ሥርዓተ ፆታ ላይ ያለውን ግንዛቤ እና ሥርዓተ ፆታን የማቀድ

ክህሎቱን ከፍ ሊያደርግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴዎችን በመቅረጽ

በየተመደቡበት የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ፣

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ መኖር

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግማገማ ሥርዓት መተግበር፣

መከታተያ ነጥቦች

የብዝሃ ሕይወት ፖሊሲ እና መርሀ ግብር ከሥርዓተ ፆታ አንፃር ተቀርጾአልን?

የመረጃ ሥርዓቱ ለሴቶችና ለወንዶች በቀላሉ ተደራሽ ነውን?

ሴትና ወንድ ሠራተኞች በሥልጠናና በደረጃ ዕድገት እኩል ተጠቃሚ ናቸውን?

ሴት ባለሙያዎች ብዝህ ሕይወትን ለመንከባባከብና ለመጠበቅ ካላቸው ከፍተኛ ነባር

እውቀትና ክህሎት አንጻር ከዋና ዋና ባለድርሻ አካላት መካከል ይቆጠራሉን?

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ወንዶችና ሴቶች ከብዝሀ ህይወት መርሀ ግብሮች የሚገኙ ጥቅሞች በእኩል ደረጃ

ተካፍለዋል?

ባለሙያዎች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በሥርዓተ ፆታን እቅድ አዘገጃጀት በማቀድ

ዘዴዎች በበቂ ሁኔታ ሰልጥነዋልን?

የመርሀ ግብሩ ውጤቶች ከሥርዓተ ፆታ አንጻር ተመዝኗል?

Page 66: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

66

አመላካቾች

የስልጠና እድል ያገኙ ሴትና ወንድ ሰራተኞች በተመዛዛኝ ንፅፅር በመቶኛ (Ratio)

ሲታይ፣

የግንዛቤ ማስጨበጫያና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን ያገኙ ወንድና ሴት ተጠቃሚዎች

ንፅፅር በመቶኛ (Ratio) ሲታይ፣

ለሴቶች አመቺ/ተስማሚ የሆነ የመረጃ ሥርዓት፣

በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና እቅድ አዘገጃጀት ክህሎት ያገኙ ሠራተኞች ብዛት፣

ዘርፉ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ለሰራተኞቹ የሰጣቸው ስልጠናዎች ብዛት፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ስርዓት፣

ጀ. የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት ሥርዓት

ቁልፍ ጉዳዮች

በዘር ማባዛት (በአብቃይነት) ተግባራት ሴቶች የወንዶችን ያህል ተጠቃሚ አለመሆን

በእT¨^ ¾T>}ÇÅ\ u?}cx‹ u²` Tv³ƒ S`G Ów` Áላ†¨< }dƒö um

›KSJ”፣

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን መሠረት ባደረገ መልኩ ሙሉ ኃላፊነት

በመውሰድ በሥራ ላይ ለማዋል እንዲችሉ የሚያደርግ የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር፣

ለY`¯} ïታ ምላሽ የሚስጥ ¾°pÉ የአዘጋጀጀት H>Ń ያKS•`፣

SS]Áዎ‹

c?ƒ“ ¨”É }ÖnT>­‹ እŸ<M uJ’ SMŸ< SS[׆¨<” T[ÒÑØ፣

በፆታ የተለየና በሥርዓተ ፆታ የተተነተነ መረጃ u¾²`ñ uT>Å[Ñ< }Óv^ƒ

G<K<” እንዲÅ^ጅ TÉ[Ó፣

c?„‹ እŸ<M ¾YMÖ““ ሙያዊ ÉÒõ TÓኘታ†¨<” T[ÒÑØ፣

}eTT>/ትክክለኛ ¾S[Í Y`¯ƒ Sp[ê፣

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ያለውን ግንዛቤና በሥርዓተ ፆታ ተኮር ዕቅድ

ዝግጅት ክህሎትን ሊያሳድግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ

በየተመደቡበት የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

c?„‹ ukLK< K=kuLD†¨< ¾T>‹K< ƒ¡¡K—/ተስማሚ ቴ¡•KAÍ=­‹” Spረê“

Tv³ƒ፣

Page 67: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

67

T”—¨<”U ¾¨<M eUUነ„‹ የ}Òu=­‹ን (vM“ T>ስƒ) እŸ<M ስምምነት

በሚያረጋግጥ መልኩ ማዘጋጀት

uØ^ƒ Å[Í T[ÒÑØ“ ›´°`ƒ uTU[ƒ Y`¯ƒ c?„‹ ÁL†¨< T>“

ŸÓ”³u? SÓv~” ƒŸ<[ƒ SeÖƒ፣

መከታተያ ነጥቦች

}ÖnT>­‹ የተመረጡት እኩል በሆነ መስፈርት ’¨<;

ለተመረጡ ሴትና ወንድ ተጠቃሚዎች የሥልጠና፣ መረጃና ሙያዊ ድጋፍ

አገልግሎት ተደራሽነት እኩል ነው;

የዘር ምርትና የጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ስርዓቱ ሴቶች እና ወንዶች ያለባቸውን

የሥራ ጫና ደረጃ መጠን ለመዳሰስ የሚያስችል ነው;

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን

በመከተል ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው

አድርገው ይመለከቱታልን?

በአርሶ አደሮች አማካሪ መማክርት ውስጥ ሴት አርሶ አደሮች ውክልና አላቸው;

የሠርቶ ማሳያ ቦታ ሲመረጥ ሴቶችና ወንዶች በተሟላ መልኩ በእኩል ደረጃ

ሊያሳተፉ የሚችሉበት ስለመሆኑ በቂ ትኩረት አግኝቷል;

ዘር ለማባዛት የተመረጡት ቴክኖሎጂዎች ለሴቶች ተስማሚ ናቸውን;

የዘር ማምረቻና የጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ስርዓት ሴቶች ያለባቸውን የስራ ጫና

ይጨምራል ወይስ ይቀንሳል;

ሴትና ወንድ ሠራተኞች ለስልጠና፣ ለሙያ ማሻሻያና ለደረጃ እድገት እኩል እድል

ያገኛሉን;

የመርሀ-ግብሩ ውጤታማነት ሴቶችም እንደ ወንዶች ጎልተው እንዲታዩ

ያደርጋልን;

ሰራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና በሥርዓተ ፆታ እቅድ አዘገጃጀት ዘዴ በቂ

ስልጠና አላቸውን;

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና የግምገማ ስርዓት አለን;

አመላካቾች

የሴት ተጠቃሚዎች ቁጥር ከወንዶች ጋር ሲነፃፃር ፣

Page 68: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

68

ለስልጠና፣ መረጃና ሙያዊ ድጋፍ እኩል እድል ያላቸው ተጠቃሚ ሴቶቸና ወንዶች

ብዛት፣

በአማካሪ መማክርት ውስጥ ያለው የሴቶች ውክልና፣

uY`¯} ፆታ Ó”³u?“ ¾እpÉ አዘገጃጀት YMÖ“ ÁÑ–< W^}™‹ w³ƒ፣

በተቋሙ uY`¯} ïታ Là KW^}™‹ ¾ተcጡ eMÖ“­‹ w³ƒ፣

Y`¯} ïታ” ÁÑ“²u ¾¡ƒƒM“ ¾ÓUÑT Y`¯ƒ S•`፣

Page 69: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

69

ገ. ¾›=ƒÄåÁ Ów`“ U`U` Y`›ƒ

ቁልፍ Ñ<ÇÄ‹

¾c?ƒ }S^T]­‹ w³ƒ um ›KSJ”፣

¾c?„‹” ¾Y^ Ý“ የሚ=ÁnKK< ¾Ów`“ SX]Á ቴ¡•KAÍ=­‹ን uU`U`

ለማውጣት um ƒŸ<[ƒ ያለTÓ–ቱ፤ c?„‹ uU`ታT }Óv^ƒ Là እ”ÇÃcT\

ተጽእኖ ማሳደሩ ፣

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች ሥርዓተ ፆታን መሠረት ባደረገ መልኩ ሙሉ ኃላፊነት

በመውሰድ በሥራ ላይ ለማዋል እንዲችሉ የሚያደርግ የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር፣

KY`¯} ïታ Ñ<ÇÄ‹ ULi cÜ ¾°pÉ አዘገጃጀት H>Ń ›KS•`፣

ቴ¡•KAጅን uTመንጨƒ፣ uT[ÒÑØ እ“ ŸSeóó~ uòƒ ባለው የማስተዋወቅ

H>Ń ¾Y`¯} ïታ Ñ<Çዮ‹” እንÅታdu= ›KSlÖ`፣

መመሪያዎ‹

uY^ Là ¾ªK<ƒ ÑuÁ S` ቴ¡•KAÍ=­‹ ›Sˆ“ c?ƒ“ ¨”É uእŸ<M ¾T>ÖpS<

SJ“†¨<” T[ÒÑØ፣

¾Y^ Ý“” ¾T>ÁnMK< ቴክ•KAÍ=­‹ን ማውጣት uU`U\ ¨<Ö?ƒ T°ŸM

¾}Å[Ñ< SJ“†¨<” T[ÒÑØ፣

KYMÖ““ K›pU Ó”ባታ S`G Ówa‹ c?„‹“ ¨”Ê‹ እŸ<M }Å^ሽ እ”Ç=J’<

TÉ[Ó፣

›Ç=e የ¨Ö< እ“ uY^ Là ¾ªK< ቴክ•KAÍ=­‹ን ለc?„‹“ ¨”Ê‹ እŸ<M }Å^ሽ

እ”Ç=J’< TÉረÓ፣

ሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ያለውን ግንዛቤና በሥርዓተ ፆታ ተኮር ዕቅድ

ዝግጅት ክህሎትን ሊያሳድግ የሚችል ትክክለኛ የስልጠና ዘዴ በመቅረጽ በየተመደቡበት

የሥራ ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ሥርዓተ ፆታን ከግምት ውስጥ ያስገባ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣

በጀት መመደቡን ማረጋገጥ

መከታተያ ነጥቦች

የተቋሙ የአሰራር ሥርዓት በሴቶችና ወንድ ሠራተኞች መካከል ያለውን ክፍተት

ለመሙላት የተቀመጠውን አወንታዊ የድጋፍ እርምጃ ይተገብራል;

Page 70: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

70

ሴቶችና ወንድ አርሶ አደሮች/አርብቶ አደሮች እንዲሁም የግል ባለንብረቶች ከምርምር

ግኝቶች እኩል ተጠቃሚ ናቸውን;

የግብርና ቴክኖሎጂዎች ለሴትና ወንድ የማህበረሰብ አባላት አመቺ ናቸውን;

በስልጠናና የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞች ሴቶችና ወንዶች እኩል ተደራሽነት

አላቸውን;

አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ለሴቶችና ወንዶች ተደራሽነታቸው እኩል ነው;

ውሳኔ ሰጪዎችና ባለሙያዎች የወጡ ፖሊሲዎችንና የተጠያቂነት ሥርዓቱን በመከተል

ሥርዓተ ፆታን ባማከለ ሁኔታ መተግበር እንደ አንድ ዋነኛ ሥራቸው አድርገው

ይመለከቱታልን?

ሴትና ወንድ ተጠቃሚዎች በምርምር ውጤቶች ላይ የማዳበሪያ ሀሳብ ለመስጠት እኩል

እድል አላቸውን;

ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና የሥርዓተ ፆታን እቅድ አዘገጃጀት ዘዴ በቂ ሥልጠና

አላቸውን;

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት ተቀምጧልን;

አመላካቾች

በሥራው ላይ የተቀጠሩ ወንድና ሴት ሠራተኞች ንጽጽር (Ratio)፣

በቴክኖሎጂዎች ግምገማ ሂደት የተሳተፉ ሴቶችና ወንዶች ብዛት፣

አመቺ/ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችን በማምረት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ሴቶች ብዛት፣

የሴቶችን ፍላጎት የሚያሟሉ አመቺ ቴክኖሎጂዎች ብዛት፣

ለሥልጠናና ለአቅም ግንባታ መርሀ ግብሮች ተደራሽ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች ብዛት፣

uY`¯} ïታ Ó”³u? እ“ °pÉ አዘገጃጀት ¾cKÖ’< W^}™‹ w³ƒ፣

c?¡}\ uY`¯} ïታ Ñ<ÇÄ‹ Là KW[}™‡ ¾c׆¨< YMÖ“­‹ w³ƒ፣

Y`¯} ïታ” ŸÓ”³u? ÁስÑv ¾¡ƒƒM“ ÓUÑT Y`¯ƒ S•`፣

Page 71: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

71

¡õM 5: ምክረ ሃሳብ (Recommendation)

ሥርዓተ ፆታ ማካተት አንዳንዴ የሚሰራ በሌላ ጊዜ ደግሞ የሚተው ተግባር ሳይሆን ይልቁንም

ጊዜን፣ ከልምድ መማርን፣ክትትል ማድረግና ለረዥም ጊዜ በቁርጠኝነት መሥራትን

የሚፈልግ. ሲሆን ይህም በሥርዓተ ፆታ ግንኙነት ላይ ለውጥ በማምጣት ውጤታማና

ቀጣይነት ወዳለው የግብርና ልማት የሚመራ ነው፡፡ በጥናቱ ግኝት ላይ በመመሥረት

ለግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የተሰጡ ምክረ ሃሳቦች ባጭሩ የሚከተሉት ናቸው፡፡

ለሥርዓተ ፆታ የማካተት ተፈፃሚነት በከፍተኛ የኃላፊነት እርከን ላይ የሚገኙ አመራሮች

ጠንካራ የሆነ ቁርጠኝነት መኖር

የአቅም ግንባታ ሥራን በመሥራት እንዲሁም የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎችን በመደገፍ

በሁሉም የመርሀ ግብር ደረጃዎች ሥርዓተ ፆታ መስረጹን ማረጋገጥ፣

ብቃት ያለውና የተቀናጀ ጥረት በማድረግ ከፍተኛ ውጤት ማስገኘት፣

ሥርዓተ ፆታ በሁሉም መርሀ-ግብሮችና ንዑስ ዘርፎች መካተቱን የሚያረጋግጥ የክትትልና

ግምገማ ሥርዓት መዘርጋት እንዲሁም ለሥርዓተ ፆታ መርሀ ግብሮች ገንዘብና ሌሎች

አስፈላጊ ግብዓቶች መመደባቸውን ክትትል ማድረግ፣

መረጃን መለዋወጥ የሚያስችል ትክክለኛ ሥርዓት እንዲስፋፋ ማድረግ ጠቃሚ ነው፡፡ እዚህ

ላይ አዳዲስ ቴክኖሎጀዎችን ለምሳሌ ኢንተርኔት እና ሌሎች የመገናኛ ዘዴዎችን መጥቀስ

ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፣

በመሥሪያ ቤት ደረጃ ሚዛናዊ ያልሆነውን የሥርዓተ ፆታ ሁኔታ ማስተካከል፣

በአሁኑ ወቅት በውሳኔ ሰጪነት ቦታ ያለውን ዝቅተኛ የሴት ሠራተኞች ውክልና በሁሉም

ደረጃ እንዲቀየር ማድረግ፣

በህብረተሰቡ ውስጥ ስለሴቶች ያለውን አመለካከትና የተዛባ /የተሳሳተ ድርጊቶችን በመቋቋም

በከፍተኛ ደረጃ ለወጥ ማምጣት ሥርዓተ ፆታን ለማካተት ሥራ ከፍተኛ ቦታ አለው፣

ቀጣይነት ያለው የግንዛቤ ማስጨበጫያ መርሀ-ግብሮችን በተገቢው የህግ ማዕቀፍ

በመደገፍ እንቅፍቶችን ለማስወገድ ጥረት ማድረግ

ጉዳዮ ለሚመለከታቸው ሠራተኞች በሥርዓተ ፆታ ትንተናና ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ

ሰጪ የሆነ የእቅድ አዘገጃጀት ላይ አቅም እንዲኖራቸው ፈጣን እርምጃ መውሰድ፣

በገጠር ለሚገኙ የሴት ማህበራትና ተቋማት የአቅም ግንባታ ሥራን በመሥራት ሴቶች

ለመብታችው ራሳቸው እንዲንቀሳቀሱ ማስቻል፣

በሁሉም የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ

ሥርዓተ ፆታ እንዲካተት ማድረግ፣

Page 72: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

72

አባሪዎች

አባሪ -1. በግብርናው ዘርፍ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች እይታ

የገጠር ሴቶች ሁኔታ

በግልጽ እንደሚታወቀው አብዛኞቹ በገጠር የሚኖሩ ሴቶች መሰረታዊ ከሆኑ ሃብቶች(Resources) ማለትም ከመሬት ከእንሰሳት ሃብትና ከግብርና ግብኣት እና መሰረታዊ ከሆኑ

የተመቻቹ አቅርቦቶችና አገልግሎቶች ያላቸው ቀረቤታና ቀጥጥር በእኩል ደረጃ እንዳይሆን

እቀባ ሲደረግባቸው ቆይቷል፡፡

ይህ ሁኔታ በሴቶች የኢኮኖሚ ሁኔታና ደረጃ አፍራሽ እንድምታ አለው፡፡ በገጠር የሚኖሩ

ሴቶችን ሁኔታ በዝርዝር የማቅረብ ተግባር አድካሚ ቢሆንም ከዚህ በታች የተመለከቱት

አመልካቾች አጠቃላይን ሁኔታ ይገልፃሉ፡፡

የመሬት እና የብድር አቅርቦት

የኢትዮጵያ ሴቶች በግብርና ምርት እና የተፈጥሮ ሀብትን በማስተዳደር ያላቸው ሚና ወሳኝ

ቢሆንም መሬትና ሌሎች ምርታማነትን በሚያረጋግጡ ንብረቶች አኳያ ያላቸው የባለቤትነት

ሁኔታ የማይመጣጠንና ዝቅተኛ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር እ.ኤ.አ.2009 የወጣው የኢትዮጵያ

ስታትስቲካል አጭር መፅሀፍ ዘገባ እንደሚያሳየው የመሬት ባለይዞታዎች መካከል 18.6 ከመቶ

ብቻ ሴቶች እና የመሬት ይዞታ ከሌላቸው አጠቃላይ የህብረተሰብ አባላት 57 ከመቶ የሚሆኑት

ሴቶች ናቸው፡፡ ይህ እየሆነ ያለው እ.ኤ.አ.በ1997 የፌደራል የገጠር መሬት አስተዳደር አዋጅ

ሴቶችና ወንዶች እኩል የመሬት ባለቤትነት እንዲኖራቸው የደነገገው ድንጋጌ እያለ ነው፡፡

ይህ አዋጅ ከሱማሌ፣ ሀረሪ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥታት በስተቀር የተቀሩት

ክልላዊ መንግሥታት አዋጅን ተከትለው ባልና ሚስት መሬትን በጋራ እንዲደለደሉና ሁለቱም

ምዝገባ ለማድረግ በስማቸው እንዲረከቡ አድርገዋል፡፡

ሴቶች በመሬት ይዞታና ቁጥጥር ዝቅተኛ ቦታ እንዲኖራቸው የነዚህ አዋጆች እና ድንጋጌዎች

አፈፃፀም ውጤታማ ባለመሆኑ ነው፡፡ ከታች የተመለከተው ሠንጠርዥ 1 በየክልሉ የእርሻ

መሬት ባለቤት የሆኑ ሴቶችን በመቶኛ የሚያሳይ አሀዝ ነው ፡፡

ክልል ትግራይ አፋር አማራ ኦሮሚያ ሶማሊ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ደቡብ ጋምቤላ ሀረሪ ድሬዳዋ ሁሉም ክልሎች

ሴት 29.9 18.8 17.8 17.3 18.9 17.5 20.2 18.1 16.0 11.7 18.6ምንጭ ፡ Ethiopia General statistic Handbook Draft August 2009.

Page 73: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

73

ጥናቱ በተጨማሪ እንደሚያሳየው የኢትዮጵያ ወንዶች ከእርሻ ጋር የተያያዙ ንብረቶችን ከሴቶች

በበለጠ ደረጃ ሊይዙ የቻሉት ሴቶችን የማግለል ውጤት ያመጣው የመሬት ይዞታ ወንዶች

ብድርና የግብርና ግብአቶችንም ይበልጥ እንዲያገኙ በተያያዠነት ተፅዕኖ ማድረጉን ነው፡፡

የእንስሳት ሃብት እና ሌሎች ንብረቶች ተጠቃሚነት

የእንስሳት ሃብትን በተመለከተ 20 ከመቶ የሚሆኑት በእማወራ የሚመሩ ቤተሰቦች በሬዎች

ያላቸው ሲሆን በአባወራ የሚመሩ ቤተሰቦች ግን 67 ከመቶ የሚደርሱት በሬዎች አሏቸው፡፡

በተመዛዘኝ አማካይ ሲታይ 1.6 በአባወራ የሚመሩ ቤተሰቦች 0.95 በእማወራ ከሚመሩ

ቤተሰቦች በአንጽሮት ተቀምጠዋል፡፡

ባህላዊና ልማዳዊ ድርጊቶች ሥር የሰደደባቸውን የአርብቶ አደር አካባቢዎች በአይነተኝነት

ብንወስድ ሴቶች ትላልቅ የቤት እንሰሳትን በቅርብ የሚያገኙ ቢሆኑም ከፍተኛ ዋጋ

የሚያወጡትን እነዚህን እንስሳት የመሸጥ መብት ግን የላቸውም በተጨማሪም ሴቶች በዚህ

ረገድ ውርስ የማግኘት መብትም የላቸውም፤ በተመሰሳይ ሁኔታ በርካታ ሴቶች ለገበያ

የሚመረቱ እንደ ቡና፣ ጫት፣ ስንዴ፣ ገብስ እና ጤፍ በሚያመርት ቤተሰብ ውስጥ ቢገኙም

ምርቶችን በበላይነት ለመቆጣጠር ግን አይችሉም፡፡ (PASDEP, 2006:10)

የኤክስቴንሽን ቴክኖሎጅና የእርሻ ምርምር አገልግሎት ማግኘትን በተመለከተ

ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሴቶች የኤክስቴንሽን አገልግሎት የማግኘት እድላቸው ከወንዶች ጋር

ሲነፃፀር ዝቅተኛ ነው፡፡ የዓለም ባንክ የ2000 ዓ.ም እ.ዜ.አ. እንደሚያሳየው በጠቅላላ ሀገሪቱ

ደረጃ 9 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ብቻ የኤክስቴንሽን አገልግሎት ያገኛሉ፡፡

ከዚህም በላይ ብድር አገልግሎት አቅርቦት ያላቸው የገጠር ሴቶች እ.ኤ.አ. 2004 ከአጠቃላይ

የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ አንፃር ሲታይ 12 ከመቶ ብቻ ነው (NAP-GE 2006)፡፡ በግልጽ

የሚታወቁ ሁኔታዎችንና የሴቶችን ፍላጎቶች ከግንዛቤ ማስገባት አለመቻል (ምሳሌ፡- የገንዘብ፣

የስልጠና እና ሌሎች ድጋፎችን) እና ከአጠቃላይ የኤክስቴሽን መርሀግብር አካል አድርጎ

ያለመውሰድ ሴቶች ከወንዶች እኩል የኤክስቴንሽን አገልግሎት እንዳያገኙ በዋና እንቅፋትነት

ሊጠቀሱ የሚችሉ ችግሮች ናቸው፡፡

ከዚህም በላይ የኤክስቴንሽን አገልግሎቱ መርሀ ግብር በአብዛኛው በወንድ የልማት ሠራተኞች

የሚካሄድ በመሆኑ በባህልና ሃይማኖታዊ ምክንያቶች ሴቶች ከወንዶች በተጓዳኝ ሊሳተፍ

የማይችሉባቸው መስኮች ላይ ትልቅ አንድምታ ፈጥረዋል፡፡

Page 74: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

74

በተመሳሳይ ሁኔታ የግብርና ቴክኖሎጂዎችና የልማት ምርምር ውጤቶች ሴቶች ከወንዶች

እኩል ተጠቃሚ የመሆናቸውን እድል ውሱን ያደርጉታል፡፡ የግብርና ቴክኖሎጂዎች መስፋፋት

ወንዶች በዘልማድ የሴቶች ሥራ ወይም ተግባር በሆኑ የልማት ዘርፎች ሳይቀር

ተጠቃሚነታቸውን ለማጉላት እንዳስቻላቸው ማጤን ተችሏል፡፡ ለምሳሌ በተሻሻለ የአትክልት

ልማትና የመስኖ አጠቃም ቴክኖሎጀዎችንና የሚገኙ ጥቅምችን ከማግኘችን የሥራ ጫና

ከሚያቃልሉ ቴክኖሎጀዎች አንፃር የሚደረጉ የምርምር ውጤቶች መንቀርፈፍ ለሴቶች

ተጨባጭ ፍላጎት (Practial needs) የሚሰጠውን ዝቅተኛ ትኩረት በምሳሌነት የሚያሳይ

ነው፡፡

ሥርዓተ ፆታ በምግብ ዋስትና እና ተጋላጭነት

በኢትዮጵያ የምግብ ሁኔታ በዓለም ደረጃ ሲታይ በመጥፎ ደረጃ ላይ ያለ በመሆኑ ሴቶችና

ህፃናት ሥር በሰደዱ የምግብ እጥረት ይሰቃያሉ፡፡ በተጨማሪም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ

አደጋዎች ተጋላጭነት በሴቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ያሳድራል፡፡ ሴቶች የተፈጥሮ ሃና ብትን

በማስተዳደር በብዝሃ ህይወት ላይ ያላቸው ወሳኝ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ችግሮች

ሲፈጠሩ በይበልጥ ተጠቂ ከመሆናቸው በላይ ሃገሪቱን ላጋጠማት ከፍተኛ የአካባቢ መጎዳት

አስተዋጽዖ ያደርጋል፡፡

ሴቶች ለትምህርትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ያላቸው ቀረቤታ

በገጠሩ ህብረተሰብ የሥርዓተ ፆታ እኩልነት አለመኖር አመላካች የሆነው ሌላው ትምህርት

ሲሆን ሴቶች ያላቸውን የትምህርት ደረጃ ከወንዶች ዝቅተኛ መሆኑን ያሳያል፡፡ ሴቶች 11

ከመቶ እንዲሁም ወንዶች 47 ከመቶ የትምህርት ተደራሽ አላቸው፡፡ (The Ethiopian

development research institute 2009)

መሠረታዊ የሆኑ መገልገያዎችንና የመሠረተ ልማት አገልገሎቶችን በሚመለከተው በገጠር

የሚገኙ ሴቶች አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ፡፡ ለምሳሌ በሃገሪቱ ያለውን የመጠጥ ውሃ

ብንመለከት በጣም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ሲሆን እ.ኤ.አ. 2002 7.57 ከመቶ በከተማ ደግሞ

19.9 ከመቶ ደርሷል፡፡ ይህ ለሴቶች ከፍተኛ ችግር ነው፤ ምክንያቱም ሴቶች ውሃ ለመቅዳት

ረጅም መንገድ እንዲጓዙ ስለሚገደዱ ነው፡፡ የቧንቧ ውሃ እጥረት በሚያስከትለው የጤና ችግር

ሴቶች በከፍተኛ ጭንቀትና የሥራ ጫና እንዲሰቃዩ ያደረጋል፡፡ ምክንያቱም ሴቶች በቤተሰቡ

ውስጥ የቤተሰቡን ደህንነት በሚመለከት በቀዳሚነት ኃላፊነት ስላለባቸው ነው፡፡ ውስን የሆነው

የመንገድ መሠረተ ልማት፣ የገበያ ሥፍራ፣ የእህል ወፍጮ እና ኃይል ቆጣቢ የሆኑ

Page 75: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

75

መገልገያዎች በገጠር አካባቢዎች አለመኖር ሴቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ከመፍጠራቸውም በላይ

በልማት ሥራ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ይገድባል፡፡

የሴቶች የጤና ሁኔታ እና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች

በቂ የጤና ሽፋን አለመኖርና በቂ የሆነ የተመጣጠነ ምግብ (nutritional status) መታጣት

በገጠር ያሉ ሴቶችን የጤና ሁኔታ አስጊ ደረጃ ላይ አድርሶታል፡፡ በብሔራዊ ደረጃ በወሊድ

ወቅት የሚሞቱ እናቶች (maternal mortality ratio) በተመዛዛኝ 673 ከ100,000 ወሊዶች

ይደርሳል፡፡ ይህ መረጃ ከጎረቤት አገሮች ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ የኢትዮጵያ

በወሊድ ጊዜ የሚገጥማቸውን ተጨማሪ የአደጋ ተጋላጭነት ያንፀባርቃል፡፡ (Ethiopian

gender statistical hand book, 2009) ይኸው መረጃ ምንጭ ከ85 ከመቶ በላይ ለወሊድ

እድሜ የደረሱ የገጠር የቤተሰብ እቅድ አቅርቦት የሚገኙ መሆኑን ያመለክታል:: በገጠር ያለው

የወሊድ መቆጣጠሪያ አጠቃቀም ዝቅተኛ ሲሆን የገጠሩ 10.9 ከመቶ ሲሆን በከተማ ግን 46.7

ከመቶ ደርሷል፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንደ ኢትዮጵያ አቆጠጠር በ1996 ዓ.ም ባመጣው

ሪፖርት 90 ከመቶ የሚደርሱ በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሴቶችና ህፃናት ከሶስት በአንደኛው ልማዳዊ

ግርዛት የተጋለጡ ናቸው፡፡ ሪፖርቱ በተጨማሪ እንዳመለከተው በአገሪቱ ተለይተው ከሚታወቁ

20 አይነት ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የሴቶችን አጠቃላይ ጤና በዋነኛነትም በወሊድ ጊዜ

የእናቶችን ሞት መጠን በከፍተኛ ደረጃ የሚባበሱ ናቸው፡፡

የሥርዓተ-ፆታ የሥራ ክፍል

ሴቶች ሰፍኖ በቆየው የሥርዓተ-ፆታ ስራ ምክንያት ከወሊድ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ ተግባራት

ዙሪያ ያሉ ጫናዎች እንዲሸከሙ በማድረጋቸው ምክንያት ከወንዶች ይበልጥ በአካል መዳከም፣

በጤናና በስሜታዊ ድቀቶች ይበልጥ ተጠቂዎች ናቸው፡፡ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ከሆነ

በገጠር ሚኖሩ ሴቶች በአማካይ ከ15 እስከ 17 ሰዓታት በቀን ውሃ በመቅዳት፣ ማገዶ

በመልቀም፣ ወፍጮ በመፍጨት፣ ምግብ በማብሰል እና በሌሎች ለቤተሰቡ ህልውና ጠቃሚ

በሆኑ ተግባራት ያሳልፋሉ፡፡

ይሁን እንጂ እንዲህ አይነቱ አስተዋጽኦ በብሔራዊ ስታቲካል መረጃ ቸል ተደርጎ ሴቶች

አብዛኛውን ጊዜያቸውን እና አቅማቸውን በገንዘብ ስራ በማሳለፍ ከዚሁ ጋር በተያያዥ በሆነ

የጤና፣ የትምህርትና የምርት ተግባራት ሊያገኙ ከሚገባቸው ጥቅሞች ውጪ ይሆናሉ፡፡

Page 76: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

76

ኤች አይ ቪ/ኤድስ

በብሔራዊ ደረጃ ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲነፃፀር በሁለት እጥፍ በኤች አይ ቪ ኤድስ ተጠቂ

ሲሆኑ በከተማ አካባቢ ደግሞ ሴቶች ከወንዶች ይልቅ በሶስት እጥፍ ተጠቂ ናቸው፡፡ ይህም 7.7

ከመቶ ሴቶች ሲሆኑ 2.4 ከመቶ ደግሞ ወንዶች ናቸው፡፡ ሴቶች ከወንዶች ይልቅ በከፍተኛ

ደረጃ በኤች አይ ቪ ተጠቂ ቢሆኑም ቫይረሱን ለመከላከል በሚያስችል መድኃኒት (Anti-Retroviral Therapy ART) እና በቫይረሱ ላይ ለሚሰጥ መረጃ ያላቸው ቅርበት ውስን ነው፡፡

(Ethiopian Gender Hand Book 2009) ሴቶችን በለጠ ተጎጂ ያደረጋቸው ቁልፍ የተጋላጭነት

ሁኔታ ከወንዶች በለጠ በከፍተና ደረጃ ለቫይረሱ ተጋላጭ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን

ከቤተሰቦቻቸው አንዱ በቫይረሱ ተጋላጭ ከሆነ የችግር ተሸካሚ በመሆናቸውም ጭምር ነው፡፡

ይህንን እውነታ የሚደግፉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ባሎቻቸው በኤች አይ ቪ ኤድስ

ከተያዙ ሴቶች 60 ከመቶ የሚሆነውን ጊዜያቸውን በምርት ሥራ ላይ በማሳተፍ በቫይረሱ

የተያዙ ባሎቻቸውን በመንከባከብ ያሳልፋሉ፡፡

የሴቶች ፖለቲካዊ ተሳትፎ

ሴቶች በከፍተኛ ፖለቲካና የውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ያላቸው ውክልና 7.7. ከመቶ ከነበረው

ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካላቸው አጠቃላይ የመቀመጫ ብዛት በ1997 ዓ.ም. ወደ 22

ከመቶ ከፍ ብሏል፡፡ (Gender statistical Hand book 2009) በማህበረሰብ ደረጃ ሲታይ

ክፍተቱ ከፍተኛ ሲሆን ይህም የሚያሳየው ሴቶች ቅድሚያ ለሚሰጧቸው ጉዳዮች ፖሊሲ

አቅጣጫ ለማስያዝ የሚደረገው ጥረት ዝቅተኛ መሆኑን ነው፡፡ ጠቅለል ባለ መልኩ ሲታይ

በገጠር የሚኖሩ ሴቶች ህይወት በድህነት፣ በመሀይምነት፣ የጤና አገልግሎት ዝቅተኛ መሆን፣

የእኩልነት መብት መነፈግ፣ በአመራር ቦታ ላይ አለመገኘት፣ በራስ መተማመን ማጣት፣

በተንዛዛ የስራ ጫና መሰቃየትና የተለያዩ አስነዋሪ ድርጊቶች ሰለባ መሆን እንደመገለጫ

የሚታይበት ነው፡፡ በፖሊሲ፣ በህግና በመርሀ ግብሮች ትግበራ በርካታ እርምጃዎች ቢወሰዱም

ችግሮቹ እንደቀጠሉ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ሲታይ ይህ የጎላ ስርዓተ-ፆታ እኩልነት መዛባት

በዝቅተኛ ደረጃ ይገኛሉ ተብለው የሚገመቱ ሴቶችን ብቻ ሳይሆን ጠቅለል ባለ መልኩ

የሃገሪቱን ልማት በተለይም የግብርናውን ዘርፍ የሚጎዳ ነው፡፡ ሁኔታው ተገቢ የሆነ ተግባራዊ

እርምጃ መወሰድን የሚጠይቅ ነው፡፡

Page 77: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

77

በግብርና ሚኒስቴር ያለው ያልተመጣጠነ የሥርዓተ-ፆታ ሁኔታ

የሠራተኞች ዝርዝር መረጃ እንደሚያመለክተው አብዛኛዎቹ ሴቶች ከወንዶች ሲነጻጸሩ ዝቅተኛ

ክፍያ በሚያስገኝ የስራ መደብ ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህም የሆነው የትምህርት አፈፃፀማቸው

/ደረጃቸው ዝቅተኛ በመሆኑ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ እ.ኤ.አ. በ2010

የሥርዓተ-ፆታ ምርመራ ሪፖርት (Gender audit report) እንደሚያመለክተው 82 ከመቶ

የሚሆኑ ሴት ሠራተኞች የትምህርት ደረጃ ከ12ኛ ክፍል በታች ሲሆን በተመሳሳይ ደረጃ ያሉ

ወንድ ሠራተኞች 57 ከመቶ ነው፡፡ የተሻለ የትምህርት አፈፃጸም ያላቸውም እንኳ ቢሆኑ

የወንዶችን ያህል በውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ከጥቂቶች በስተቀር አልተመደቡም፡፡

ዋናው የግብርና ሥራ በሚሰራበት አካባቢ ያለው የሥርዓተ-ፆታ አለመመጣጠን እጅግ ከፍተኛ

ከመሆኑም የተነሳ የሴትና ወንድ ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ተመዛዛኝ (ratio) ብዛት 1፤15 ነው፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በአስተዳደር ኮሚቴ ውስጥ ያለው የሴቶች ውክልና ጨርሶ የለም ባይባልም

እጅግ ዝቅተኛ ነው፡፡ (Guidelines for Gender mainstreaming in rural Agricalture,2009)በግብርና ሚኒስቴር ውስጥ ጎልቶ የሚታየው የሥርዓተ ፆታ ያለመመጣጠን ክፍተት በጠቅላላ

በአገሪቱ አብዛኞቹ በመስሪያ ቤቶች መዋቅራዊ እድገት ሂደት ሴቶች በምን አይነት ዝቅተኛ

ደረጃ ላይ መሆናቸውን የሚያሳይ ስእል ነው፡፡

ስለዚህ ይህ የሚታየው ያልተመጣጠነ የሥርዓተ-ፆታ ሁኔታ የግብርና ሚኒስቴር ያሉትን

ፖሊሲዎችና የሥልጠና መርሀ ግብሮች ከሥርዓተ-ፆታ አንጻር በመመርመር እስከአሁን

እየተተገበሩ ያሉ ፖሊሲዎችንና የድጋፍ እርምጃዎችን (affirmative action) ይበልጥ ውጤታማ

በሆነ አፈጻጸም በተግባር ላይ ማዋል ይጠበቅባቸዋል፡፡

Page 78: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

78

አባሪ 2:

ፖሊሲ እና የህግ ድንጋጌዎች የሥርዓተ-ፆታ ስትራቴጂ በልማት ሂደት ውስጥለማካተት ያላቸው ፋይዳ

ብሄራዊ የሥርዓተ-ፆታ ልማት ግቦች ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች

ሴቶች በማህበራዊና ኢኮኖሚ ልማት ያላቸውን ወሳኝ ሚና ከግንዛቤ በማስገባትና ያሉበትን

ዝቅተኛ ደረጃ በማጤን፣ የኢትዮጵያ መንግስት ይህንን የተዛባ የሥርዓተ-ፆታ መበላለጥ

ለማስተካከል የሚችሉ ወሳኝ የሆኑ ህጋዊ እና የፖሊሲ እርምጃዎች እንዲሁም መርሀ ግብሮች

በሥራ ላይ እንዲውሉ አድርጓል፡፡ ከዚህ አንጻር አጠቃላይ የሆኑና አይነተኛ ፖሊሲዎችን የህግ

ማዕቀፎች እና ስልቶችን ግልጽ የሆኑ ግቦች ጋር አስቀምጧል፡፡ የፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ

ሪፐብሊክ ኢትዮጵያ ሕገ መንግስት ኢፌድሪ አንቀጽ 35 በሁሉም የማህበራዊ፣ ህጋዊና

ፖለቲካዊ ሁኔታዎች የወንዶችና የሴቶች መብት በእኩል እንዲረጋገጥ አድርጓል፡፡ የሴቶች

ብሔራዊ ፖሊሲ አላማዎች ዘርፈ ብዙ ሲሆን በዋነኛነት አላማ ያደረገው የሴቶችን አንገብጋቢ

ፍላጎቶች ምልኡ በሆነ መንገድ ምላሽ የሚያገኝበት ሁኔታ ዝቅ ብሎ እንደሚታየው ማመቻቸት

ነው፡፡ የሴቶች ብሄራዊ ፖሊሲ መንግስት ማንኛውንም አይነት ልዩነት የሚያመጡ ህጎችና

መመሪዎችን በማስወገድ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካ

ዘርፎች በተለይም የሴቶችን ዝቅተኛ ደረጃ ከግንዛቤ ባስገባ መልኩ የተመቻቸ ሁኔታ መፍጠር

መሆኑ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ ከላይ በተገለፀው መሠረት ብሔራዊ ሕጎችና ፖሊሲዎች በሁሉም

ዘርፎች ለሴቶች ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንዲቻል መሠረት ናቸው፡፡ ለዚህም ምላሽ ይሆን

ዘንድ በየዘርፉ ያሉ መርሀ ግብሮች ፖሊሲዎችን፣ ሕጎችንና መመሪያዎችን ተመሳሳይ የልማት

ግቦች ለማሳካት ያመጣሉ፡፡ በገጠር የሚገኙ ሴቶችን ሁኔታ ከግንዛ ከሚያስገቡ በየዘርፉ ከወጡ

ፖሊሲዎች መካከል፡

የ1997 (እ.ኤ.አ) የፌደራል መሬት አስተዳደር አዋጅ-1 ሴቶች መሬትን ከመጠቀም፣

ከማስተዳዳርና ከመቆጣጠር አንፃር እኩል መብት አጎናጽፏል፡፡

የጤና ፖሊሲ (1993)

ብሔራዊ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ (1993)

የትምህርትና የስልጠና ፖሊሲ (1994)

የገጠር ሀይል ኢነርጂ ፖሊሲ (19940

ብሔራዊ አካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ (1997)

የኢትዮጵያ የውሃ ሀብት አስተዳደር ፖሊሲ (1998)

Page 79: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

79

የ2002 (እ.ኤ.አ) የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ አዋጅ ለሴቶች በስራ ቅጥር ወቅት

አማራጭ ሁኔታዎችን ፈቅዷል፡፡

የሥርዓተ ፆታን እኩልነት ለማረጋገጥና ሙሉ በሙሉ ለመተግር የወጡ ሕጎችና የፖሊሲ

እርምጃዎችን ለማጠናከር ከወጡ ደጋፊ ስልቶች መካከል፡-

የብሔራዊ ልማት ስትራቴጂ

የአምስት አመቱ ብሔራዊ የሥርዓተ ፆታ እኩልነት ትግባራ ፕላን (NAP-GE-

2005/2010 እ.ኤ.አ

የድህነት ቅነሳ ስትራቴጂ ሰነድ

መርሀ ግብሮችና ፕሮጀክቶች

የሴቶችን የማህራዊና ኢኮኖሚያዊ ድህንነት ለመጠናከር አላማ በማድረግ በመላ አገሪቱ

በመፈፀም ላይ ካሉ በርካታ መርሀ ግብሮች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡

- የገጠር ብድርና ቁጠባ፣ ስልጠናና ሌሎች የቴክኒክ ግብአቶች ፓኬጅ፣

- አነስተኛ የገንዘብ ተቋማትንና የገጠር የብድርና ቁጠባ መርሀ-ግብሮችን በማበረታታት

ሴቶች የብድር አልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ፣

- የሴቶች የልማት ንቅናቄ ፕሮጀክት (Women’s Development Initiative Project

(WDLP) እና የኢትዮጵያ ሴቶች ልማት ፈንድ (EWDF) የሴቶች የኢኮኖሚ ችግር

ተጋላጭነትና ጥገኝነት ለመቅረፍ በስራ ላይ የዋሉ ሁለት ዋና ዋና መርሀ ግብሮች

ናቸው፡፡

- የሴቶች ልማት ንቅናቄ ፕሮጀክት (WDIP) በዝቅተኛ ደረጃ የሚገኙ ሴቶችን የኢኮኖሚ

የበላይነት ለማጠናከር ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን የኢትዮጵያ ሴቶች ልማት ፈንድ

(EWDF) በሴቶች አኗኗር ላይ ምርምር በማድረግ እራሳቸውን ማሳደግ የሚችሉበትን

ሁኔታ ያመለክታል (2001/2 & 2002-2004/5) እንደቅደም ተከተሉም በስራ ላይ

ውሏል፡፡

- የኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው ልማት ፕሮጀክት (ESDP1) እንደሚያመለክተው

የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ለሁሉም ዜጎች በ2015 እ.ኤ.አ ለማድረስ አቅዷል፡፡

- በምግብ ራስን መቻል መርሀ ግብር ( Food Security Program) እና ሌሎችም፡፡

የፖሊሲ አፈፃፀም መዋቅሮች

ብሔራዊ የሴቶች ፖሊሲ ድንጋጌን ተከትሎ ከፍ ያለ የመፈፀም ስልጣንና የአፈፃፀም ደረጃውም

በሚኒስቴር መስሪያ ቤት ደረጃ የሆነ አንድ መዋቅር ተደራጅቷል፡፡ ይህም መዋቅር

በዳይሬክቶሬት ደረጃ የተዋቀረ ሲሆን በስሩም የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በግብርና ሚኒስቴር

Page 80: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

80

ውስጥ የተዋቀረ ሆኖ በሚኒስቴርና በክልል ደረጃ ከተዋቀሩት በርካታ የሴቶች ጉዳይ ተቋማት

እና ተደጋጋፊ ተግባር ከተሰጣቸው አካላት መካከል አንዱ ለመሆን በቅቷል፡፡ ይህ የሴቶች

ጉዳይ ዳይሬክቶሬት የትኩረት ነጥብ በመሆን በግብርናው ዘርፍ ግንዛቤ ማዳበርን ጨምሮ

የሥርዓት ፆታን ማካተት ትግበራ ሃላፊነትን በመውሰድ የማስተባበር፣ የማመቻቸት፣

የመፈፀም እና የመከታተል ስራ ያከናውናል፡፡ እነዚህ እርምጃዎች የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችን

በመተግበር አንፃር በርካታ ለውጦች ያመጡ ቢሆንም ካለው ተደራራቢ ሁኔታ አንፃር በርካታ

መሠራት ያለባቸው ተግባራት አሁንም ይቀራሉ፡፡

በዓለም አቀፍ ደረጃ

ኢትዮጵያ በርካታ የመግባቢያ ሰነዶችንና ፕሮቶኮሎችን የፈረመች ሲሆን ከነዚህም መካከል፡

በሴቶች ላይ የሚደርሱ ማናቸውም ሞዴሎዎች የሚያስቀረው ስምምነት 1979 እ.ኤ.አ፣

በቤጂንግ የተደረገው አራተኛው የሴቶች ኮንፈረንስ (1995 እ.ኤ.አ) እና የቤጂንግ

መድረክ ለተግባራዊ ምላሽ (Plat form for action)፣ የተባበሩት መንግሥት አበይት ዓለም አቀፋዊ ጉባኤዎች (እ.ኤ.አ 1990 ዎቹ የተደረጉ)

በተለይም የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ (ሬዮ ደጀኔሮ እ.ኤ.አ 1992)

የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ቬየና፣ እ.ኤ.አ 1993)

የስነ- ሕዝብና ልማት ኮንፈረንስ (ካይሮ፣ እ.ኤ.አ 1994)

የማህበራዊ ልማት ስብሰባ (ኮፐተን ሀገን እ.ኤ.አ 1995)

በቤጂንጉ ተግባራዊ ምላሽ መድረክ ትኩረት የተሰጣቸው ሴቶች በልማት ለማካተት

የሚያስችሉ ግንዛቤ የተወሰደባቸው ጉዳዮች በምዕተ አመቱ የልማት ግቦች

ተንፀባርቋል፡፡

ኢትዮጵያ የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ በተሟላ መልኩ እንዲሳካ በአስራ ሁለት የትኩረት

አቅጣጫዎች ላይ በማተኮር ያላትን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይታለች፤ ከዚህም የትኩረት

አቅጣጫዎች አንዱ ሴቶች በግብርናው ዘርፍ ውስጥ ያላቸውን ድርሻ ይመለከታል፡፡ እነዚህም

ከላይ የተጠቀሱት ጥረቶች ለሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲሁም መንግስታዊና መንግስታዊ

ያልሆኑ ድርጅቶች ያለውን የተዛባ የሥርዓተ ፆታ ሁኔታ ለማስተካከል የሚያደርጉት ጥረት

እንዲሳኩ አመቺ ሁኔታዎችን ፈጥሯል፡፡ ይህም ሆኖ ሰፍኖ የቆየው የሥርዓተ ፆታ ክፍተት

የሴቶችን የልማት ደረጃ ከወንዶች እኩል በሆነ መጠን ለማራመድ በሚያስችል መልክ

ለማምጣት ብዙ ክፍተት እንዳለበት በግልጽ ይታያል፡፡

Page 81: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

81

የሥርዓተ ፆታን ጽንሰ ሀሳቦች በግልጽ አለመረዳት የሥርዓተ ፆታ ትግበራ ክህሎት ማነስና

የቁርጠኝነት አለመኖር ከፍተኛ ለውጥ ለማምጣት እንዳይቻል እንቅፋት የሆኑ ምክንያቶች

ናቸው፡፡ ከሁሉም በላይ ደጋሞ ሰፍኖ የቆየው ልማድ ያሉትን ፖሊሲዎች እና ህጎች በመጫን

እንዲሁም ለሴቶች ምቹ ሁኔታዎች ተፈጥረው በልማት ዋነኛ ተዋናይ በመሆን የራሳቸውን

ተልዕኮ በማራመድ ለመብታቸው እንዳይታገሉ በማድረግ ያለውን ተጽዕኖ በማስወገድ ረገድ

ብዙ ሥራ እንደሚቀር በግልጽ ይታወቃል፡፡

አባሪ - 3

Page 82: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

82

3ሀ: ማስታወሻ በሥርዓተ ፆታ ማካተት ትግበራ

በአንድ ተቋም ውስጥ የሥርዓተ ፆታ ተግባራዊ አፈፃፀም የሚታየው ከተገኙ ውጤቶችና

እነዚህም በፖሊሲዎች፣ በህጎች፣ በወጪ፣ በሰው ሀይል እና በበጀት ላይ ካላቸው አንድምታ

እንዲሁም ከመርሀ ግብር ወይም ፕሮጀክት እንቅስቃሴዎች ተግባራት አንፃር ነው፡፡ አጠቃላይ

ሂደቱም ዝቅ ብሎ እንደሚታየው በሁለት ደረጃ ሊታይ ይችላል፡፡

ደረጃ -1 ተቋማዊ ሂደት (Organizational process) ተቋማዊ ግቦችንና ዓላማዎች

ማስቀመጥ

በዚህ ደረጃ የሚደረገው ጥረት በአመዛኙ ፖሊሲዎች በመቅረት ግቦችንና ዓላማዎችን

በማስቀመጥ ነው፡፡ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ከመነሻው እንዲሁም በእቅድ አወጣጥ ኡደት ውስጥ

እስከመጨረሻው ስፍራ ይኖራቸዋል፡፡

በዚህ ደረጃ ሥርዓተ ፆታን ትግበራ ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲሳካ ከሚያስሉ ቁልፍ

ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡

ከሥርዓተ ፆታ አንፃር በግልጽ የተቀመጠ ተቋማዊ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት፣ ግብ እና

ዓላማ፣

የሥርዓተ ፆታ ግብ ግንዛቤ እንዲኖር ፖሊሲ መቅረጽ ይህም በቀጣይነት እየታየ

በአፈፃፀም የሚታዩ ክፍተቶችን በማሟላት እና በሂደት የሚከሰቱ የሥርዓተ ፆታ

ጉዳዮችን ለማካተት እንዲቻል አዳዲስ ፖሊሲዎችን ማመንጨት፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆነ ተቋማዊ መዋቅር እና አስተዳደራዊ ስርዓት

መኖር፣

ተስማሚ የስራ አካባቢ /ሁኔታ መኖር፣

ስትራቴጂካዊ አቅጣጫ /ስርዓት መኖር፣

የድርጅታዊ ሚና እና ሃላፊነት በግልጽ የማስቀመጥ ሁኔታ ተጠያቂነት ያለው አሰራር

መመሪያዎቹን ማዘጋጀት፣ የሥርዓተ ፆታ ባለሙዎችን መጠቀም ለሁሉም ሠራተኞች

የሚጠቅም የክህሎት ማበልጸጊያ ሥራ መሥራት ወ.ዘ.ተ ለሥርዓተ ፆታና ትግበራ

የሚጠቅሙ ተጨማሪ ሥራዎች ናቸው፡፡

በቂ በጀትና ሃብት መመደብ

የባለድርሻ አካላትን መብት መለየት የተቀላጠፈና ውጤታማ የግንኙነት መረብ

(Networking) ሥርዓት መዘርጋት ናቸው፡፡

Page 83: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

83

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

ሴትና ወንድ ሠራተኞች በፖሊሲ ማውጣት አጠቃላይ ሁኔታዎችን በመተንተንና

አስፈላጊ ተግባራትን በመለየት ሂደት በንቃት እንዲሳተፉ ማድረግ፣

የመረጃ ምንጮችን መለየት፣

ተስማሚ የሥርዓተ ፆታ ትንተና ክህሎቶች ጥቅም ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ፣

በፆታ የተከፋፈለ መረጃ (data) መሰብሰብ፣

ሥርዓተ ፆታን ከግንዛቤ ያስገባ የክትትልና ግምገማ /ምዘና ሥርዓት ማስቀመጥ፣

ትክክለኛ የሆነ የሥርዓተ ፆታ ትንተና መሳሪያዎችን (Tools) መምረጥ፣

ደረጃ -2 የፕሮጀክት /መርሀ ግብሮች ሂደት

በዚህ ደረጃ ተቋማዊ ግቦች፣ ዓላማዎች እና እቅዶች ወደ ተግባር የሚተረጎሙበት ሲሆን ታሳቢ

በተደረጉ ሴቶችና ወንዶች ላይም የተለያየ ውጤት ሊያመጡ ይችላሉ፡፡

ነባራዊ ሁኔታዎችን የመተንተን ደረጃ

ሥርዓተ ፆታን በተግባር ላይ ያለማዋል ችግሮች በአብዛኛው በቀጥታ የሚገኘውን ቀደም ብሎ

ተገቢ የሆኑ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ነባራዊ ሁኔታዎች በሚተነተኑበት ወቅት ተለይተው

ባለመቅረባቸው ምክንያት ነው፡፡ እነዚህ ቁልፍ ሁኔታዎች ተለይተው አለመቀመጣቸው

የግብርና ልማት በሚከናወንበት በገጠሩ ክፍል ያሉትን ችግሮች የሥርዓተ ፆታን ጉዳዮች

ከግምት ውስጥ ሳያስገቡ መተንተን የተለመደ ሁኔታ እየሆነ ከሄደ መሠረታዊ የሥርዓተ ፆታ

ችግሮችን ለመቅረፍ እንደ እንቅፋት ይቆጠራል፡፡ በዚህም ምክንያት ሴቶች ቅድሚያ

የሚሰጧቸው ፍላጎቶችና ጉዳዮች ቸል ተብለው ይቀራሉ፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ የሚከተሉትን

ጉዳዮ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ናቸው፡፡

በመጀመሪያ ሰዎች ቅድሚያ የሚሰጧቸው ጉዳዮች እንደየፆታቸው ስለሚለያዩ ሴቶችና

ወንዶች ቅድሚያ የሚሰጧቸው ጉዳዮችንና የተለያዩ ፍላጎቶች መለየት፤ እንደዚህ

አይነት ልዩነት በአብዛኛው የሚመነጨው ሴቶችና ወንዶች በማህበረሰቡ ውስጥ ካላቸው

የሥርዓተ-ፆታ ሚናና ሃላፊነት መለያየት ምክንያት ነው፡፡ ሴቶችና ወንዶች ያሏቸው

ፍላጎቶች ተመሳሳይ እንኳን ቢሆኑም ሴቶችና ወንዶች በጉዳዩ ላይ እኩል ይሁንታ

መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህም በአፈፀጸም ላይ ለሚገኘው ስኬት አጋዥ ነው፡፡

ዋና ዋና የልማት ችግሮችና ተዛማች ጉዳዮች ከሥርዓተ-ፆታ አንጻር በጥልቀት መመዘን

ይኖርባቸዋል፡፡ ይህም ምን የት ለምን እና እንዴት በሚል ለሚነሱ የተወሰኑ ሥርዓተ

ፆታዊ ምላሽ የሚፈልጉ ጉዳዮችን ለመለየት ያስችላል፣

Page 84: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

84

ችግሮች ሲለዩና ነባራዊ ሁኔታዎች ሲተነተኑ ሴቶችና ወንዶች ቅድሚያ የሚሰጧቸው

ፍላጎቶችና ጉዳዮች በጥልቀት በመመዘን እኩል ክብደት እንዲሰጣቸው ማድረግ፣

ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ የሆኑ መርዓ-ግብሮችንና ፕሮጀክቶችን መቅረፅ፣

ሴቶችና ወንዶች ለፕሮጀክት ትግበራ የሚሆኑ ቴክኖሎጂዎችንና ሃብቶችን በእኩል ደረጃ

ለሚመርጡ የሚችሉባቸውን ሁኔታዎችን ማቀድ ያስፈልጋል፡፡

እንዴት በስራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

የሴቶችንና የወንዶችን እኩል ተሳትፎ በማረጋጥ ስር ሰዶ የሚገኘውን ልማዳዊ ተግባርና

እምነት፣ የልምድ ማነስና የሰዓት እጥት (ለምሳሌ የአርብቶ አደር ሴቶችን ሁኔታ

በሚመለከት) ከግምት በማስገባት ሴቶች በሚመቻቸው ጊዜና ከስጋት ነጻ

በሚያደርጋቸው ስፍራ ለብቻቸው የቡድን ውይይት (Focus group discussion)የሚያደርጉበትን ሁኔታ ማመቻቸት አስፈላጊ ነው፡፡

አጠቃላይ ችግሮችን በመለየትና በመተንተኑ ሂደት ሴቶችና ወንዶች ቅድሚያ

የሚሰጧቸው ችግሮች እኩል ክብደትና ዋጋ ማግኘታቸውን ማረጋገጥ፡፡

እቅድ የማውጫ ደረጃ

በዚህ ደረጃ እንዲመጣ የሚፈለገው ለውጥ የግብርና ልማቱን ለማራመድ ይጠቅማሉ የሚባሉት

ታሳቢዎች ከሥርዓተ ፆታ አንጻር በግልፅ የተቀመጡ ሆነው ጥቅም መጋራትንና በልማቱ

ያለውን የባለቤትነት መብት የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ባረጋገጠ መልኩ እንዲሆን ማድረግ

የሚችሉ መሆናቸውን ነው፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክት ዝግጅት፣ ትግበራውና ለዘሁ የታለሙት

ተጠቃሚዎች ተለይተው ማን ምን ሊሠራ ይገባል የሚለው የሚለይበት ደረጃ ነው ፡፡ ይህ

ማለት ደግሞ የፕሮጀክቱ/የልማቱ ጠቀሜታ እና ከሴትና ወንድ የማህበረሰቡ አባላት ምን

እንደሚጠበቅ፣ በፕሮጀክቱ ሙሉ ግንዛቤ ተወስዶ የማህበረሰቡ አባላት ይሁንታ የተኘበት ደረጃ

ላይ የሚደረስበት ነው፡፡

ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ የሚከተሉት ጉዳዮች በዚህ ደረጃ ትኩረት የሚሹ ናቸው፡፡

የፕሮጀክት ግቡ ሥርዓተ ፆታ ትንተና እና የሥርዓተ ፆታን እኩልነት በማረጋገጥና

የሴቶችን ውሳኔ ሰጪነት ከማረጋገጥ አንፃር የመጣውን ለውጥ መግለጽና ማንጸባረቅ

ይኖርበታል፤

የሚታቀደው እቅድ የሚመዘን/የሚለካ፣ተደራሽ፣ ሊረጋገጥ የሚችልና ሊተገበር የሚችል

መሆን ይኖርበታል፡፡ ለምሳሌ ሴቶች በወተት ምርት ያመጡት ለውጦችና ውጤት፣

Page 85: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

85

በምን ያህል መጠን…ወዘተ በተመሳሰይ ሁኔታ እንደመሬት ያለውንም የሃብት ምንጭ

ባለመብትነት ጭምር የሚመለከት ሊሆን ይችላል፣

የፕሮጀክት ተጠቃሚዎች በፆታ ተለይተው መቀመጥ አለባቸው (ሴቶች) ልጃገረዶች እና

ወንዶች/ወጣቶች፣

በገጠር የሚኖሩት እና አርብቶ አደር ሴቶችና ወንዶች ጉልበታቸውን፣ እውቀታቸውን

ሃብታቸውን እንዲሁም እኩል የጥቅም ተካፋይነታቸውን ሊያረጋግጥ የሚችል አሳታፊ

የእቅድ አወጣጥ ዘዴ መተግበሩን ማረጋጥ፣

ዝርዝር የሥራ መርሀ ግብሮች ሴቶችና ወንዶች ተጠቃሚዎችን እኩል እድል በሚሰጥ

መልኩ መዘጋጀታቸውን ማረጋገጥ፣

በጀቱ ሥርዓ-ፆታን የሚመለከቱ ተግባራትን ማካተቱን ማረጋገጥ፣ ለምሳሌ ሥርዓተ-ፆታ

ላይ የአቅም ግንባታ ዕድል መስጠት፣

ፕሮጀክቱ በረጅም ጊዜ በሥርዓተ-ፆታ እኩልነት ላይ ያለውን አንደምታ በተቃራኒ ጎኑ

ያለውን ጨምሮ (ለምሳሌ የሴቶችን የስራ ጫና ማባባስ) ማረጋገጥ ይኖርበታል፣

የፕሮጀክት ክትትል አመላካች በሥርዓተ-ፆታ እኩልነት ዙሪያ ያለውን ለውጥ የሚያሳዩ

መሆናቸውን፣ እንዲሁም ጥሬ የመነሻ መረጃ (baseline data) መሰብሰቡን ማረጋጥ፣

ሴቶች ተጨማሪ ድጋፍ የሚያገኙበትን መንገድ ማመቻቸት (ለምሳሌ መሠረተ-

ትምህርት፣ የአስተዳደርና/አመራር ክህሎት እንዲሁም የግብርና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም)፣

ሴቶችን የሚያሳትፍ የእርሻ ቴክኖሎጂዎች ሲዘጋጁ ሃይማኖታዊና ሌሎች ምክንያቶች

የሚፈጥሩባቸውን አንደምታ ከግምት ውስጥ በማስገባት መቅረጽ፣ ለምሳሌ የመስኖ

ቴክኖሎጅዎች ከመሠረታዊ ሥልጠና እገዛ በኋላ በሴቶች የሚካሄዱና የሚጠግኑ

መሆናቸውን ከግምት ውስጥ ማስገባት፣

ሴቶች በውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ያላቸው ውክልና በውስን ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን የመርሀ-

ግብሩ ዋና ክፍል መሆኑን ማረጋገጥ፣

መሬትና ሌሎች የማምረቻ ምንጮች የተሻሻሉ የከብት ዝርያዎች መስኖ ወ.ዘ.ተ.

በእኩል ደረጃ መቅረቡን ማረጋገጥ፣

የማህበረሰብ የአስተዳደደር መዋቅሮችና የሴቶች ተቋማት/ማህበራት ጥቅም ላይ ሊውሉ

የሚሉበት ሁኔታ ካለ ማረጋጥ፣

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

በሥርዓተ-ፆታና በፆታ ተከፋፍሎ የቀረበ ጥሬ መረጃ (data) በመሰብሰብ፣

ሥርዓተ-ፆታን መተንተን የሚያስችል ክህሎት መኖሩን ማረጋገጥ፣

Page 86: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

86

በሁኔታዎች ትንተናና በፍላጎት ልየታ ሂደቶች ሴትና ወንድ ሠራተኞች እንደ ሥርዓተ

ፆታ ሙያ በንቀት ማሳተፍ፣

የሴቶች ጉዳይ ዳሬክቶሬት እና ቁልፍ አጋር ተቋማት በአጠቃላይ የእቅድ ሂደት በጎ

ተጽዕኖ ማድረጋቸውን ማረጋገጥ፣

ሴትና ወንዶች ተጠቃሚዎችን በእቅድ ሂደት በንቃት ማሳተፍ፣

በሥራው አላማ ላይ ተጠቃሚዎችና ሌሎች አገሮች ሙሉ ስምምነት ያላቸው መሆኑን

ማረጋገጥ፣

የክትትልና የዘላቂ ውጤት ግምገማ መንገዶችን ማደራጀት፣

የፕሮጀክትማበልፀጊያ ደረጃ (Appraisal Stages)

ይህ የፕሮጀክት ዘላቂ ውጤት ግምገማ ከሥርዓተ ፆታ አንፃር ከመደረጉ አስቀድሞ

የሚገኝ ደረጃ ነው፡፡

ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ የሚከተሉት ጉዳዮች በዚህ ደረጃ ትኩረት የሚሹ ናቸው፡

ፕሮጀክቱን የሚያስፈጽመው ክፍል ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ምላሽ ሰጪ እርምጃዎችን

ይወስድ እንደሆነ መለየት፤ ለምሳሌ በሠራተኞች ሥልጠና፣ በቂ ሃብት መመደብና

ከሥርዓተ ፆታ አኳያ አመራር መስጠት፣

ፕሮጀክቱ የሥርዓተ ፆታን ክፍተት ለመሙላት አለማ በማድረግ ሀብት በመመደብ፣

ቴክኖሎጂዎችን ሥርዓተ ፆታን ማዕከል ያደረገ ዕቅድ እንዳለው ማረጋገጥ፣

የፕሮጀክቱ አስፈጸሚዎችና አጋሮቻቸው አቅምና የተከማቸ (potential) ክህሎት፣

መርሀ ግብሩ ለሥርዓተ ፆታ እኩልነት የሚያደርገው አስተዋጽኦ ጠቃሚ መሆንና

አለመሆኑን መመዘን፣

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

ለፈጣን ግብረ መልስ (feed back) በቂ ቁርጠኝነት መኖር፣

ፕሮጀክቱን የሚያዳብረው (Appraisal) ባለሙያ የሥርዓተ ፆታ ክህሎት ያለው መሆን

አለበት፣

የመተግበር ደረጃ (Implementation Stage)

ይህ ደረጃ የታቀዱት ተግባራት የታለመውን ውጤት በሚያመጡበት ሁኔታ በሥራ

የሚተረጎሙት ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ሴቶችና ወንዶች በሁሉም የአፈፃፀም ደረጃ በሙሉ፣ ሁኔታ

እንዲሳተፍ የሚጠበቅበት ሲሆን፣ በተለይም ጉልበታቸውን፣ ሃብታቸውን እና ክህሎታቸውን

Page 87: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

87

ጥቅም ላይ በማዋል ፕሮጀክቱንም በመምራት ይሳተፋሉ፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ የሚከተሉት

ጉዳዮች ከዚህ የፕሮጀክቱ ደረጃ ትኩረት የሚሹ ናቸው፡

በሁሉም ደረጃ የሴቶችና የወንዶች ተሳትፎ የተረጋገጠበት የፕሮጀክት መርሀ ግብር

አፈፃፀም በተለይም በሁሉም የፕሮጀክት ትግበራና የአስተዳደር ኃላፊነት ስፍራ ተሳታፊ

ሲሆኑ፣

የሴቶች ተሳትፎ ያላባቸውን የሥራ ጫናና የጤና ችግር ባባሰ መልኩ አለመሆኑን

በከፍተኛ የግንዛቤ ደረጃ መታወቁን ማረጋገጥ፣

የሴቶች ክህሎትና ጉልበት እስከ አሁን የተዘነጋ ቢሆንም በዋነኝነት ግን ለፕሮጀክቱ

ትግበራ ምቹነት ደና ቅልጥፍና አጋዥ መሆኑን መገንዘብ፣

በሴቶች የተቋቋሙ ቡድኖችን እንደተጨማሪ የመረጃ ምንጭ መጠቀም፣

የአፈፃፀም እና ትግበራ መንገዶች የሴቶችን አቅምና ምርጫ ተከትለው መዘጋጀታቸውን

ማረጋገጥ፣ ለምሳሌ የተቀመጡ ደንቦችና ሥርዓቶች፣

የሠራተኛው በሥርዓተ ፆታ ትንትናና እቅድ ያለው አቅም መጠናከሩን ማረጋገጥ፣

ሴቶችና ወንዶች ለእኩል ሥራ ተመሳሳይ ዋጋ ማግኘታቸውን ማረጋገጥ

ሴቶችና ወንዶች ተጠቃሚዎች ለመረጃ ለሃብት ምንጮችና እድሎች እኩል ተደራሽ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

ሴት ተጠቃሚዎች እና አጋሮች በተቋሙ የሥራ እንቅስቀሴ እንዲሁም በፕሮጀክት

አስተዳደር ተግባር ከወንዶች እኩል እንዲሳተፉ ማድረግ፣

የሴቶችን የተሳታፊነት ቁጥራቸውን በመጨመር ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በፕሮጀክት

አመራር ላይ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ በጎ ተጽዕኖ ማምጣታቸውን በማረጋገጥ ደረጃ

እንዲሆን ማድረግ፣

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

በጥሩ ሁኔታ የተቀረጸ የድርጊት መርሀ ግብር (action plan) በማዘጋጀት አንድ

የፕሮጀክት ሥራ መቼና የት እንደሚተገበር ሴቶችና ወንዶች በቂ የሆነ መረጃ

እንዲኖራቸው ማድረግ፣

ለሚከናወኑ ተግባራት የተቀመጡ መስፈርቶች ለሴቶችና ወንዶች ተስማሚ መሆን

አለባቸው፣

Page 88: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

88

የፕሮጀክት አመራር ኮሚቴ እኩል ተደማጭነት ባላቸው ሴቶችና ወንዶችን ማካተት

ይኖርባታል፡፡

የአፈፃፀም ምዘና/የፕሮጀክት ክትትል ደረጃ

በዚህ ደረጃ ስልታዊና ተከታታይነት ያለውን የክትትል ሂደት እንደ ስትራቴጂ በመጠቀምና

ትኩረት በመስጠት የሥርዓተ ፆታን ሥርፀት ማሳካት ይቻላል፡፡ በዚህ ደረጃ ከብዙ በጥቂቱ

ከዚህ የሚከተሉት ጉዳዮች ትኩረት የሚሹ ናቸው፡፡

ሴቶችና ወንድ ተጠቃሚዎች እኩል ግብረ መልስ (feed back) የመሰጠት እድል

የሚፈጥር የአፈፃፀም ምዘናና ክትትል ተከታይነት ባለው መልኩ ማካሄድ፣

ተቋማዊ አካባቢ፣ መዋቅሩ፣ ባህሉ፣ አሰራሩና ሂደቱ ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ፣

የሥርዓተ ፆታ እይታዎችና አመለካከቶች በሁሉም የሥራ ዘርፎች የተግባራት መርሃ

ግብሮች በግልጽ ትኩረት መስጠት፣

በተግባራት ክንውን ላይ የሚደረገው ክትትልና ግምገማ ሥራ በመደበኛና ልዩ

ሁኔታዎች መሆን አለበት/ለምሳሌ በየጊዜው የሚደረጉ ሪፖርቶችና ሌሎች የመረጃ

ምንጮችን መጠቀም፣

ፕሮጀክቱ በሴቶችና ወንዶች ላይ በተግባር ያለው ውጤት ምንድነው?፣ለምሳሌ

የፕሮጀክት ሥራዎች ለሴቶችና ለወንዶች እንዴት ይከፋፈላሉ፣ ከአቅም ግንባታ፣

የስልጠና ተጠቃሚው ማን ነው፣ የግብርና ፓኬጅ አደላደሉ ምን ይመስላል፣ አሰራሩና

የግብርና ሥራው የሚተገበርበት ሰዓት ለሴቶችና ለወንዶች ተስማሚ መሆኑን

ማረጋጥ፣

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

የተቋሙ አጠቃላይ ጥረት የሴቶችና ወንዶች እኩልነት በማረጋገጥ ረገድ ያደረገውን

አስተዋጽኦ ሥርዓተ-ፆታን ከግንዛቤ ባስገቡ አመልካቾች በመጠቀም መመዘን አስፈላጊ

ነው፡፡ ለምሳሌ ለቴክኖሎጅ አቅርቦት ያላቸው ወንዶችና ሴቶች በተመዛዛኝ (ratio)

ከሴቶችና ወንዶች ተጠቃሚዎች በየጊዜው ግብረ መልስ (feed back) ለማግኘት

የሚያስችል ሪፖርትና ክትትል ስልት ማሰናዳት፣

ፕሮጀክቱ ያስገኘውን ውጤት መመዘን ለምሳሌ የኢኮኖሚ የበላይነትን ከማረጋገጥ

አኳያ፣ ሴቶች ከነበሩበት ዝቅተኛ ውሳኔ የመስጠት ደረጃ መሻሻል ማሳየታቸው፣ በራስ

የመተመመን ሁኔታ መፈጠር ወ.ዘ.ተ

ፕሮጀክቱ በሴቶችና በወንዶች ላይ ያስከተለውን አሉታዊ ሁኔታ መመዘን፣

Page 89: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

89

የአደጋ ተጋላጭነትና ፆታዊ ጥቃቶችን መጠን መመዘን፣

የድህረ ትግበራ እና የግምገማ/ምዘና ደረጃ (post Implementation phase &

Evaluation stage)

ይህ ደረጃ መርሀ ግብሩ ያመጣው ውጤት በተለይም የታለመትን ግብና ተፈለጊውን ውጤት

ማምጣቱ የሚመረመርበት ነው፡፡ የመጡት ለውጦች ከሥርዓተ ፆታ እኩልነት አኳያ

መመዘናቸው የግድ ሲሆን ይህም አስፈፃሚው ክፍል ያለውን ቁርጠኝነትና ያለበትን ተጠያቂነት

ምን ያህል መሆኑን ለመመዘን ያስችላል፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ከዚህ የሚከተሉት ጉዳዮች በዚህ

የፕሮጀክቱ ደረጃ ትኩረት የሚሹ ናቸው፡

በድህረ ፕሮጀክት ትግበራ የተገኙ ውጤቶችን ከሥርዓተ ፆታ እኩልነት አንጻር

መመዘንና መለካት አለበት፣

የእቅድ አፈፃፀም ጥሬ መረጃ (data) በፆታ በተከፋፈለ መልኩ መኖሩን ማረጋገጥ

የግብርና ፕሮግራሙ/ፕሮጀክቶች የሴቶችና የወንዶችን የኢኮኖሚ ፍላጎት ማርካታቸውን

ማረጋገጥ፣

ቁልፍ በሆኑ ውሳኔ አሰጣጦች ላይ ሴቶችና ወንዶች በእኩልነት መሳተፋቸውን

ማረጋገጥ ለምሳሌ ፕሮጀክቱን በመምራት ደረጃ፣

በታለሙት ቡድኖች ውስጥ ያሉ ሴቶችና ወንዶች ከመርሀ ግብሩ እኩል ተጠቃሚ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

ሴቶችና ወንዶች የመርሀ ግብሩ የእቅድና አፈፃፀም ሂደት የተሳተፉበት መንገድ

ያረካቸው መሆኑን መመዘን፣

ከመርሀ ግብር ዕቅድ እስከ አተገባበር ደረጃ በሴቶችና ወንዶች ተሳትፎ የተገኙ

ለውጦችን መመዘን፣

በሴቶችና በወንዶች ላይ የታዩ ቀጥተኛ ያልሆኑ አዎንታዊና አሉታዊ ውጤቶችን

መገምገም/መመዘን፣

መርሀ ግብሩ/ፕሮጀክቱ ሴቶችና ወንዶች በሕብረተሳቡ ባለቸው ሚና ላይ ለውጥ

ማምጠቱን መመዘን፣ (ለምሳሌ በቤተሰብ ውስጥና በአከባቢው ማህረሰብ በመንግሥትና

አገራዊ ጉዳዮች ላይ እኩል ውሳኔ መስጠትን በተመለከተ)፣

ሴቶችና ወንዶች ያላቸው ዕውቀት፣ ልምድና እሴት እኩል ክብደት ተሰጥቶት

የፕሮጀክቱን/መርሀ ግብሩን ውጤት ያበለፀገ መሆኑን ማረጋገጥ፣

Page 90: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

90

መርሀ ግብሩ ሌሎች መስኮችን ወይም የህብረተሰቡን ኢኮኖሚ በጠቅላላ የነካበትን

መንገድ መዳሰስ፣

እንዴት በሥራ ላይ ማዋል እንደሚቻል

በፆታ የተተነተነ ጥሬ መረጃ (data) መሰብሰብና ማሰራጨት፣

ሥርዓተ ፆታን ያገናዘበ የክትትልና የግምገማ ሥራ ላይ ማዋል (አባሪ 2 ለዝርዝር

መረጃነት ይመልከቱ)፣

የሥርዓተ ፆታን ውጤታማነት የሚመለከት የደሰሳ ጥናት ማካሄድ፣

እስከ አሁን ከተመለከትነው ሁሉም የፕሮጀክት/መርሀ ግብር ደረጃዎችና የቀረፃ ዑደቶች

ሥርዓተ ፆታን የማካተት ሥራን በተግባር ለማዋል እኩል ጠቃሚ መሆናቸውን ለማጠቃለል

ይቻላል፡፡ እንደመጨረሻ መነሻ መወሰድ ያለበት ሀሳብ፣ አጠቃላዩ የዕቅድ ማውጣት እንቅስቃሴ

ሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ጥበብ በተለበሰ መልኩ በሁሉም ደረጃዎች ከግምት ገብተው አሳታፊ

ዘዴዎችን በመጠቀም የሴቶችና ወንዶች ሚና እኩል ክብደትና ዋጋ ተስጥቷቸው ሁሉንም

የህብረተሰብ ክፍል ሊጠቅም በሚችል መልኩ መተግበር አለባቸው፡፡

Page 91: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

91

አባሪ 3ለ

ማስታወሻ ሥርዓተ ፆታን በማካተት ሂደት ዋና ዋና ተዋንያን

አዋጅ ቁጥር 691/2003 ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች በተሰጣቸው ሥልጣንና ኃላፊነት

የሥርዓተ ፆታ ማካተትን በሥራ ላይ ለማዋል ተያያዥነት ያላቸውን ህጎች፣ ፖሊሲዎች እና

መርሀ ግብሮች በሚከተለው መልኩ ከዚህ ቀጥሎ ተብራርተዋል፡፡

የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የጋራ ሥልጣንና ተግባራት

እያንዳንዱ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በየተሰጣቸው የሥራ ዘርፍ ቀጥሎ የተመለከቱት

ሥልጣንና ተግባራት አሉት፡

1. በሕግ የተሰጠ ሥልጣንን በሚመለከት (In the area jurisdiction)

ሀ. ፖሊሲዎችንና ሕጎችን ማመንጨት፣ ዕቅዶችንና በጀት ማዘጋጀት፣ ከፀደቀም በኋላ

በተግባር ላይ ማዋል፣

ለ. ሕጎቹ በፌደራል ደረጃ በሥራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ፣

ሐ. ጥናትና ምርምራ ማካሄድ፣ መረጃዎችን መሰብሰብ፣ ማደራጃትና ማሰራጨት፣

መ. የአቅም ግንባታ ተግባራትን ማከናወን፣

ሠ. ለክልላዊ መንግሥታት ድጋፍና ምክር መስጠት፣ ልዩ ድጋፍ ለሚፈልጉ ክልላዊ

መንግሥታት የተቀናጀ ድጋፍ እንደ አስፈላጊነቱ በፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር

አማካኝነት መስጠት፣ ማስተባበር፣

ረ. ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት አለም አቀፍ ውሎችንና ስምምነቶችን ማድረግ፣

ሰ. በማቋቋሚያ ሕግ ወይም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 33 መሠረት የአስፈፃሚ አካላትን

አፈፃፀም መምራትና መሠረት የአስፈፃሚ አካላትን አፈፃፀም መምራትና

ማስተባበር፣ የአስፈፃሚ አካላትን ተቋማዊ መዋቅር የሥራ መርሀ-ግብር እንዲሁም

በጀት መከለስ እና አግባብ ላለው የመንግሥት አካል እንዲቀርብ ማረጋገጫ

መስጠት፣

ሸ. ሕዝባዊ ተቋማትን መቆጣጣር፣ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ

ቁጥር 25/1992 መሠረት ተጠያቂ እንዲሆኑ ማረጋገጥና የልማት አንቀሳቀሽ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፣

ቀ. ፖሊሲዎችን፣ ሕጎችንና የልማት መርሀ-ግብሮችና ፕሮጀክቶች ሲዘጋጁ የሴቶችና

የወጣቶች ጉዳይ እንዲካተት ማድረግ፣

Page 92: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

92

በ. በተሰጠው ሥልጣን የአካል ጉዳተኞችና የኤች አይ ቪ/ኤድስ ተጎጂ የሆኑ ሰዎች

እኩል እድገት እንዲፈጠርላቸውና ሙሉ ተሳታፊ የሚሆበትን ሁኔታ መፍጠር፣

ተ. በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጎች የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት መተግበር፣

ቸ. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የተሰጣውን ስልጣንና ኃላፊነት ለሌሎች የፌደራልና የክልላዊ

መንግሥት አካላት በውክልና ማስተላለፍ፣

ኃ. በየወቅቱ የሚዘጋጁ ሪፖርቶችን ለጠቅላይ ሚኒስቴሩና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት

ማቅረብ፣

ሥርዓተ ፆታን በግብርና ሚኒስቴር ተግባራት ለማካተት የሚያስችሉ ዋና ዋና

ተዋንያን፣

በቀደሚው ምዕራፍ በተቀመጠው ድርታዊ መወቅር መሠረት፣ በእያንዳንዱ ዳይሬክቶሬትና

የሥራ ግንኝነት ባላቸው ድርጅቶች ያሉ ሁሉም ሠራተኞች ለዚህ የሥርዓተ ፆታ መመሪያ

በሥራ ላይ የማዋል የጋራ ሀላፊነት አለባቸው፡፡ ይህም ሆኖ የዚህ መመሪያና በዝርዝር

የቀረቡት ማመሳከሪያ ሀሣቦች ቀዳሚ ተጠቃሚዎች የግብርና ሚኒስቴር ሠራተኞች ናቸው፡፡

እነዚህ ቁልፍ ሚና ያላቸው ሠራተኞች ከሌሎች ጉዳዮች በተጨማሪ ፖሊሲዎችን፣ መርሀ

ግብሮችንና በጀትን የማቀድ፣ የመከለስ፣ ክትትልና ግምገማ ትግበራ ወሳኝ ሚና ይኖራቸዋል

ቢባልም፤ ትግበራው ለሥርዓተ ፆታ ማካተት ቀዳሚ አመቻቾች ቁርጠኝነት የተመላው ድጋፍ

አስፈለጊ መሆኑ፣ በከፍተኛ ኃላፊነት ያላቸው ውሳኔ ሰጪዎችም ሚና ትኩረት ሊሰጠው

የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ውሳኔ ሰጪ አካላት የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን

የማስፈን ጉዳይ ከመሥሪያ ቤቱ ዋነኛ ተግባራት አንዱ መሆኑን ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ

ሀላፊነት እንዲወስዱ ግልጽ መልክት ማስተላላፍ አለባቸው፡፡

ፖሊሲ የመቅረጽ፣ ግብ የመተለም፣ አስፈላጊውን ሀብት የመመደብ ኃላፊነት ከተሰጣቸው

ቀደሚ ተዋንያን መካካል፡

ውሳኔ ሰጪ አካላት፣

የአስተዳደር ኮሚቴ፣

የፕላንና ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት፣

በሁሉም ዘርፍ የሚገኙ ሌሎች የሥራ ክፍሎች፣

ሌሎች ባለድርሻ አካላት፣

Page 93: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

93

በፕሮጀክት ቀረፃና ትግበራ ደረጃ

የአስተዳደር ኮሚቴ፣

በዘርፉ የሚገኙ ሁሉም የሥራ ክፍሎች፣

ሴቶችና ወንድ ተጠቃሚዎች፣

ሌሎች ባለድርሻ አካላት፣

በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያሉ የፕሮጀክት ሠራተኞች፣

የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎች፣

በግብርናው ዘርፍ የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች እንዲካተት ፍላጎት ያላቸው ሌሎች ባለድርሻ

አካላት፣

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ሠራተኞች፣

በክትትልና ግምገማ ደረጃ የሚመለከተው

የአስተዳደር ኮሚቴ፣

የፕላንና ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት፣

በክትትልና ግምገማ/ምዘና ላይ የተመደቡ ሠራተኞች፣

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክትሬት፣

ተጠቃሚዎች ከህብረተሰብ ማህበራት ተጠሪ የሆኑ ሴቶችና የማህበራቱ አባላት፣

በመስክ የሚሳተፍ ሠራተኞች፣

የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክትሬት ሠራተኞች፣

በግምገማ /ምዘና ደረጃ የሚመለከታቸው

የግምገማው/የምዘናውና ቡድን የሚያካትታቸው

- የአስተዳደር ኮሚቴ፣

- የፕላንና ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት፣

- በዘርፉ የሚገኙ ሌሎች የስራ ክፍሎች፣

- የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት፣

- ሌሎች ባለድርሻ አካላት፣

- የሥርዓተ ፆታ ልዩ ክህሎት ያላቸው ውጫዊ ገምጋሚዎች፣

- የሴቶችና ወንዶች ታላሚ ቡድኖች

- በፕሮጀክቱ አስተዋጽኦ ያላቸው ባለድርሻ አካላት

Page 94: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

94

የክትትልና ግምገማ አካሄድ (Mechanism)

የሥርዓተ ፆታ መመሪያው ትግበራ ክትትልና ግምጋሚ በሚከተለው አካሄድ ይፈጽማል፡፡

- የሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች በዕቅዶች፣ በፕሮጀክቶች፣በመርሀ ግብር፣ በህጎችና መመሪያዎች

እንዲሁም ትግበራ ውስጥ ማካተት ፣

- የአፈጻፀም ሪፖርቶችን ማጤንና ማመሳከር፣

- የመስክ የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ የስርዓተ ፆታ መመሪያውን አፈፃፀም መመዘን፣

በሌሎች ተቋማት ለሥርዓተ ፆታ ማካተት ዋነኛ ተዋንያን

የሥርዓተ ፆታ ጉዳይ ሁለገብ ከሌሎች ዘርፎች፣ በርካታ ከሆኑ ባለድርሻ አካላት እንዲተሳሰሩ

በማድረግ ከፍ ያለ ስልጣንና ተጠያቂነትን በመፍጠር ለፖሊስ አውጪዎችና ለልዩ ልዩ የልማት

አቅጣጫዎች አማራጮች ይፈጥራል፡፡ በዚህ አንፃር ግብርና ሚኒስቴር ያለውን ምቹ ሁኔታ

በመቀም ሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ በመሥራት ተፈላጊውን የሥርዓተ ፆታ እኩልነት ለማስፈን

ከሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ጋር ያለውን የትብብር መስክ ማጠናከር

ይኖርበታል፡፡

ሥርዓተ ፆታ ላይ ከሚሰሩና ከግብርና ሚኒስቴር እንደ ባለድርሻ አካላት ከሚወስዱት መካከል:

- የሴቶች፣ የሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር፣

- የክልል የሴቶች የሕጻናትና የወጣቶች ጉዳይ ቢሮዎች፣

- በሌሎች የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ያሉ ሥርዓተ ፆታ ተጠሪዎች

- በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ የልማት ተባባሪዎች

- አገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች

- በማህበረሰቡ ደረጃ ያሉ ተቋማት ለምሳሌ የቀበሌ ማህበራት፣ የሴቶች ማህበራት እና

በቀበሌ ደረጃ የሚቋቋሙ የልማት ኮሚቴዎች ወ.ዘ.ተ

Page 95: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

95

አባሪ 3ሐ: ሥርዓተ ጾታን በግብርናው ዘርፍ ለማካተትና ለመተግበር የሚያግዙ

መሳሪያዎች (tools)በግብርና ሚኒስቴር የሥርዓተ ፆታ ማካተት ሂደት በመርሃ ግብር ደረጃና በተቋማዊና አሰራር

ተጣምረው መሄድ ያለባቸው ሁለት መሳሪያዎች (tools) የስርዓተ ፆታ ትንተና ማዕቀፍ

(Gender analysis Framework) እና ሥርዓተ ፆታን ማዕከል ያደረጉ አመለካከቶች (Gender

Sensetive indicators) ናቸው፡፡ ይህን በመተግበር ረገድ ሴቶች በተቋም ደረጃና በገጠር ልማት

ሂደቱ ያላቸው ተሳትፎ ካላቸው ውክልናና የሚያገኙት ጥቅም ተቀናጅቶ እንዲሄድ ከተደረገ

የሥርዓተ ፆታ ማካተት በትክክለኛው መንገድ እየተካሄደ መሆኑን አመልካች ይሆናል፡፡

በዚህ ረገድ ሲታይ በአተገባበሩ መነሻና በቀጣይም የተለያዩ ዘዴዎችንና ክህሎትን መጠቀም

አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ የሥርዓተ ፆታ ባለሙያዎችንና መረጃ የመተንተን ኃላፊነት

የተሰጣቸው ሠራተኞች ሥልጣን እንዲያገኙ ማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡

በሰፊው ተቀባይት ካላቸው ዘዴዎች (instruments) መካከል በግብርና ልማት ዘርፍ ጥቅም ላይ

ሊውሉ የሚችሉት የሚከተሉትን ያካትታሉ፡፡

ሀ. የሥርዓተ ፆታ ትንተና ማትሪክስ

ይህ የትንተና ማዕቀፍ የሚያገለግለው አንድ የልማት ፕሮግራም በወንዶች በሴቶችና በማህረሰብ

ላይ የሚያስከትለውን አዎንታዊና አሉታዊ ሁኔታ በተለይም የልማት ሥራው ጉልበትንና ጊዜን

ሀብትን ከመጨመርና ሌሎች ለውጦችን ከማምጣት አንፃር ሲታይ ያስከተለውን ለውጥ ለማየት

ይረዳል፡፡ ይህ የለውጥ ሁኔታ የሴቶችንና የወንዶችን የሥራ ጫና እንዲቀንስ ወይም

እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል፡፡

በተጨማሪም የልማት መርሀ ግብር ሴቶችና ወንዶች የግብርና ምርት እና ምርታማነት

እንዲጨምር እኩል አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ያስቻላቸው መሆኑን ለመመርመር ያስችላል፡፡

ለ. ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ አመለካከቶች

ለሥርዓተ ፆታ ትኩረት ሰጪ የሆኑ አመለካከቶች ሥርዓተ ፆታን በልማት ዕቅድ ውስጥ

ለማካተትና በህብረተሰቡ ውስጥ እውቅና እንዲያገኙ ለማድረግ አይነተኛ ጥቅም አለው፡፡

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ አመለካከቶች ማለት የልዩነቶች መለኪያ ሲሆን ዋነኛ

Page 96: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

96

ተግባራቸውም የልማት መርሀ ግብሮችና ፕሮጀክቶች በምን ያህል ምጥቀትና መንገድ

የሥርዓተ ፆታ ግቦችን አሳክተዋል፡፡

እንዲሁም ከሥርዓተ ፆታ እኩልነት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ውጤቶች ማስገኘታቸውን

ለማመልከት የሚያግዙ መለኪያዎች ናቸው፡፡

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ አመልካቾችን ለመጠቀም የሚፈልጋቸው ሁኔታዎች

በፆታ፣ በእድሜ፣ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና በብሔረሰብ የተለያዩ ጥሬ መረጃ(data)

ማሳባሰብ፣

ከረጅምና በአጭር ጊዜ እይታ ጊዜ ወስደው የሚከሰቱ ማህበራዊና ለውጦችን ከግንዛቤ

ውስጥ ማስገባት፣

በእቅድ ዝግጅት፣ ትግበራ፣ ክትትልና ግምገማ ሂደቶች እንዲሁም የማስተካከያ

እርምጃዎች መውሰድ እንዲቻል በማድረግ ውይይቶች አሳታፊ ዘዴዎችን በመጠቀም

ሴቶችና ወንዶች በንቃት እንዲሳተፉ ማድረግ፣

የሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ አይነት

የሥርዓተ ፆታ እኩልነት በብዛት (quantitative) እና በጥራት (qualitative) ለውጥ ሊያመጣ

የሚችል በመሆኑ የተመረጡትን አመላካቾች በዚህ መስክ መለየት ይኖርባችዋል፡፡

ብዛት አመልካች (quantitative) አመላካቾች

እቅድ በሚወጣበት ወቅት ብዛት አመልካች ((quantitative) ያለው ጠቀሜታ በሁሉም የእቅድ

ዑደት ወሳኙ የሴቶችንና የወንዶች ተሳትፎና የሚያገኙትን ጥቅም ለመመዘን ነው፡፡ እንደምሳሌ

የሚወስዱና በግብርና ሚኒስቴር መርሀ-ግብር ሊተገበሩ የሚችሉ አይነተኛ አመልካቾች

የሚከተሉትን ያካትታሉ፡፡

የብዛት አመልካች ጥሬ መረጃ (Quantitative data) ምንጮች የሚከተሉትን ይጨምራል፡

የከፍተኛ ትምህርት የመከታተል እድል የተሰጣቸው ሴትና ወንድ ሠራተኞች ቁጥር፣

በ2015 እ.ኤ.አ የውሳኔ ሰጪነት ስልጣን እንዲገኙ የሚደረጉ ሴቶች በመቶኛ

(Percentage)፣

ደረጃ ዕድገት የሚያገኙ ሴትና ወንድ ሠራተኞች በመቶኛ (Percentage)፣

በእቅድ ማውጣት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ሴትና ወንድ ሠራተኞች በተመዛዛኝ (Ratio)፣

በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ ስብሰባዎች ብዛት፣

Page 97: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

97

ለሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት፣ ለሌሎች ዘርፎችና አጋሮች የሚሰጠው የቴክኒካል ድጋፍ

ደረጃ፣

የግብርና ግብአት አቅርቦት የሚያገኙ ሴቶችና ወንዶች በመቶኛ (Percentage)፣

ልዩ ልዩ የአቅም ግንባታ አይነቶችን አላማ አድርገው በተሰጡ ስልጠናዎች ሊሰተፉ

የሚችሉ ሴቶችና ወንዶች በመቶኛ (Percentage)፣

በእቅድ ሂደት ውስጥ የተሳታፊ ሴቶችና ወንዶች በተመዛዛኝ (Ratio)፣

እ.ኤ.አ 2015 የመሬት ባለቤት መብት የሚሰጣቸው ሴቶች በመቶኛ (Percentage)፣

ለኤክስቴንሽን አገልግሎት አቅርቦት የሚያገኙ ሴቶች በመቶኛ (Percentage)፣

ከግብርና ፕሮጀክት ውጤቶች ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች አጠቃላይ ብዛት፣

የታለሙ የህብረተሰብ ክፍሎችን መሠረት ያደረገ ማህበራዊ የዳሰሳ ጥናት፣

የፕሮጀክት መርሀ-ግብር ክለሳ ውጤቶች፣

አስተዳደራዊ መረጃዎች፣

የታቀዱና ሳይታቀዱ የሚደረጉ ስብሰባዎች፣

ሴቶችና ወንዶች በእኩል የሚሳተፍባቸው የቡድን ውይይቶች፣

በዚህ ሁኔታ የሚቀርቡ ተመዛዛኝ መረጃ የተገኘው የልማት ውጤት በእቅድ ወቅት ከታለመው

ግብና መድረሻ ውጤት ጋር ምን ያህል ተቀራራቢ መሆኑን ያሳያል፡፡

ጥራት አመልካቾች (Qualitative inidicators)

ጥራት አመልካቾች (Qualitative indicators) በሴቶችና ወንዶች ላይ የታዩ የደረጃ፣

የእውቀት፣ የልምድ እና የእሴት ለውጦችን ያመለክታሉ፡፡ እንዲህ አይነት አመልካቾች በግብርና

ፕሮጀክት የተገኙ ውጤቶችን በተለይም የታለሙ ተጠቃሚዎች የአኗኗር መሻሻል ለውጦችን

ለመለካት ይረዳል፡፡

የአይነተኛ አመልካቾች ምሳሌዎች

- የሴቶችን ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ የውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ማድረስ፣

- የሴቶችን በራስ የመተማመን መጨመር፣

- በ2015 በግብርና ሚኒስቴር ውሳኔ ሰጪነት ስልጣን የሚይዙ ሴቶች በመቶኛ

(Percentage)፣

- ቁልፍ የሆኑ ውሳኔዎች ለመስጠት በሚችሉበት ስልጣን ላይ የደረሱ የገጠር አርሶ/

አርብቶ አደር ሴቶች በመቶኛ (Percentage)

- የሕብረተሰቡ ለሴቶች ሚና ያለው የአመለካከት ለውጥ ደረጃ ወ.ዘ.ተ

Page 98: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

98

በዚህ መሠረት መረጃዎች የሚሰበሰቡት የሰዎችን ምስክርነትና በመርሀ ግብር ትግበራ የተነሳ

በሴቶች ላይ የመጣውን ለውጥ ከሚያምኑበት አመለካከት በመነሳት ነው፡፡

የመረጃ ምንጮች

በየጊዜው ከሚደረጉ በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የአስተዳደር ኮሚቴ

ስብሰባዎች፣

በፕሮጀክት ደረጃ ከሚደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች፣

የአፈጻጸም ግምገማ ሪፖርቶች፣

ከግለሰቦች በሚሰጡ ግብረ መልሶች፣

ሴቶችና ወንዶች እኩል የሚሳተፉባቸው የቡድን ውይይቶች፣

ምልከታ፣ የመስክ ጉብኝት ስብሰባዎች ወቅታዊ ሪፖርቶች፣

ሐ. የሥርዓተ ፆታ ምርመራ (Gender Audit)

የሥርዓተ ፆታ ምርመራ (gender audit) በተለይ ትኩረት የሚሰጠው ለውስጣዊና ውጫዊ

ሁነቶች ነው፡፡ ለሥርዓተ ፆታ ማለትም ለፖሊሲዎች ለአቅም ግንባታ ለሚመደብ ሃብትና

ለህዝብ ግንኙነት ድጋፍ ይሰጣል፡፡ የመነሻ መረጃዎች ክፍተቶችንና እንቅፋቶችን በመለየት

ለአብነት የሚሆን ውጤታማ ተግባሮችንና ትስስሮችን ያሳያል፡፡

Page 99: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

99

የሥርዓተ ፆታ ቃላት ፍችና ሀረጎች ዝርዝር

ሥርዓተ ፆታ

የሥርዓተ ፆታ ባህሪዎች በማህበረሰብ ለሴቶችና ለወንዶች መካከል የሚሰጡ ሚናዎች

የግንኙነት ሁኔታዎች ናቸው፡፡ ሥርዓተ ፆታዊ ግንኙነቶች የሚያዙት በወንድ እና በሴት

መካከል ከሚደረጉ የተወሰኑ ግንኙነቶች ይልቅ በርካታ ተቋማዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን

ይመለከታሉ፡፡ የሥርዓተ ፆታ ባህርያት ተፈጥሮአዊ ወይም ሥነ ፍጥረታዊ አይደለም፣ ከሰዎች

ጋር አብሮ የሚወለድ አይደለም፡፡ ሕብረተሰቡ ለሴት እና ወንድ ህፃናት ለሴቶችና ለወንዶች

ፈጥሮ የሚሰጣቸውን የሥርኣተ ፆታ ድርሻዎች ከፍተኛ ማህበራዊ ተጽዕኖ በማድረግ ለዚሁ

ሀሳብና ባህሪ መልስ ሰጪ ያደርጋቸዋል፡፡

ፆታ

ፆታ በሴትና በወንድ መካከል ያለ ሥነ ፍጥረታዊ ልዩነትን የሚያመለክት ሲሆን አብሮ

የሚወለድና በየትም ቦታ የማይለዋወጥና ለሁሉም አንድ አይነት ነው፡፡ ለምሳሌ ወንዶች

ያስፀንሳሉ፣ ሴቶች ደግሞ ወልደው ጡት ያጠባሉ፡፡

የሥርዓተ ፆታ እኩልነት

የሴቶችና የወንዶች ተመሳሳይነትና ልዩነት የሚታወቁና በእኩል ዋጋ የሚሰጣቸው ጉዳዮች

ናቸው፡፡ ወንዶችና ሴቶች እኩል ደረጃ፣ እውቅናና ትኩረት ማግኘት ይገባቸዋል፡፡

ሴቶችና ወንዶች ማግኘት ያለባቸው

ሙሉ እምቅ ችሎታቸውንና ምኞታቸውን ወደ እውን የሚለውጡበት ሁኔታ በእኩል

ደረጃ ማግኘት፣

ህብረተሰቡ ካለው ሀብትና ልማት የመሳተፍ፣ አስተዋጽኦ የማድረግና ጥቅም የማግኘት

እኩል እድሎች /ሁኔታዎች/፣

እኩል ነፃነትና የተሻለ ህይወት፣

ከሁሉም የሕይወት መስኮች እኩል ውጤት የማግኘት፣

ሥርዓተ ፆታ ማመጣጠን (equlty)

ለወንዶችና ለሴቶች መልካም ሂደቶችን መፍጠር፣ ተመጣጣኝ የሃብት ክፍፍልና እድሎችን

የማመቻቸት ማመጣጠን የመድረሻ ዘዴ ሲሆን የሥርዓተ ፆታ እኩልነት ደግሞ የመጨረሻው

ግብ ነው፡፡

Page 100: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

100

የሥርዓተ ፆታ ልዩነት ወይም ክፍተት /Gender Disparity/gap/

በሴትና ወንድ ህፃናት ወይም በወንድ እና በሴት መካከል ያሉበትን ሁኔታ ወይም ሀብትን

የማግኘትና መጠቀም በሚመለከት ሊፈጠር የሚችል ልዩነት ወይም ማበላለጥ የሥርዓተ ፆታ

ልዩነትን ያሳያል፡፡ እንደ ምሳሌ ለመውሰድ የወንዶችና የሴቶች ለጤና አገልግሎት ያላቸው

ቀረቤታ፣ የሴትና ወንድ ህጻናት ትምህርት የማቋረጥ አጋጣሚ ወ.ዘ.ተ

ሥርዓተ ፆታን መመርመር (Gender Diagnosis)

የሥርዓተ ፆታ ምርመራ (Gender Diagnosis) የሚያመለክተው የተለያዩ አመልካቾችን

በመጠቀም ሥርዓተ- ፆታን መተንተን ሲሆን የሚያካትታቸው ጉዳዮች የኢኮኖሚ ደረጃ የሥራ

ዕድልና ሥራ አጥነት አዝማሚያዎችን በውሳኔ ሰጭነት ያለውን ተሳትፎ በጤና በትምህርት

እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች አመልካቾች አማካይነት የአንድን አገር ህብረተሰብ ያለውን ሥርዓተ

ፆታ ሁኔታ ለማመልከት ያስችላል፡ ከዚህም በመነሳት አስፈላጊውን የማሻሻያ ተግባር ለመንደፍ

ይቻላል፡፡

የሥርዓተ ፆታ ማካተት

በተባበሩት መንግስታት እንደተገለፀው የሥርዓተ ፆታ ማካተት ማለት የማንኛውም የታቀደ

ድርጊት፣ ህጋዊ ድንጋጌ፣ ፖሊሲዎች ወይም መርሀ ግብሮች በሴቶችና በወንዶች ላይ በሁሉም

ቦታና ደረጃ ያላቸው እንድምታ የመመዘን ሂደት ነው፡፡

ፖሊሲዎችና መርሀ ግብሮች ሲቀረጹና ሲፈፀሙ ክትትልና ግምገማ ሲደረግባቸው የሴቶችና

የወንዶችን ፍላጎት ልማድ የሂደቱ አካል መሆናቸውን የማመልከቻ ስትራቴጂ ሲሆን የሴቶችና

ወንዶች በሁሉም የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ መስክ እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑና

የሥርዓተ ፆታ አለመመጣጠን እንዳይሰፍን የሚያግዝ ነው፡፡ የሥርዓተ ፆታ ማካተት ማህበራዊ

ፍትህን የማስፈን ሁኔታ ብቻ ሳይሆን ውጤታማና ቀልጠፋ በሆነ መንገድ እኩልነት

የተንጠባረቀበት ቀጣይነት ያለው ሰብአዊ ልማት ለማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ ጭምር ነው፡፡

መመሪያዎች

መስፈርት ለማውጣትና የአሰራር አቅጣጫ በሚወጣበት ጊዜ እንደ መመሪያ ሊያገለግል

የሚችል ዝርዝር እቅድና መግለጫ ማዘጋጀት፣

ተያያዥነት ያላቸው እርምጃዎችን ተፈፃሚ የሚሆኑ ግቦች፣

Page 101: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

101

ሥራዎችን ለማከናወን የሚያግዙ መመሪያዎችና ምክሮች እንዲሁም ጠቃሚ አካሄዶችን

የሚያካትት ጽሁፍ፣

ለውሳኔና እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል አቅጣጫ ምክር የሚሰጥ መነሻ፣

ሥርዓተ-ፆታን ማካተት (Mainstream)

በሕብረተሰብ በቀዳሚነት ሰርፀው የሚገኙ ሀሳቦች፣ እሴቶች፣ እምነቶች አመለካከቶች የርስ

በርስ ግንኙነቶች እና ድርጊቶች፡፡

የሕብረተሰቡን ዋና ዋና ተቋማት (ቤተሰብን ትምህርት ቤቶችና መንግሥትን፣ ሕዝባዊ

ድርጅቶችን የሚጨምር ሲሆን ዋጋ ያለው ነገር ምንድን ነው፣ ሀብት እንዴት ይከፋፈላል፡፡

በህብረተሰቡ ውስጥ ማን ምን ይሰራል እና ማን ምን ጥቅም ያግኝ የሚለውን ይወስናል፡፡

The opf the economic and social council for 1997 United Nations, 1997

በመጨረሻም ሰርጾ የቆየው እሴት የሁሉንም ህብረተሰብ የኑሮ ሁኔታ እና ደረጃ ይመለከታል

ወይም ይነካካል፡፡

የሥርዓተ ፆታ ሚና (Gender roles)

የሥርዓተ ፆታ ሚና ሴቶችና ወንዶች የሚጠበቅባቸውን ተግባርና እርስ በርስ በሚያደርጉት

መስተጋብር የሚጠበቅባቸውን ሁኔታ ይመለከታል፡፡ የሥርዓተ ፆታ ሚና በልዩ ልዩ

ማህበረሰቦችና በዓለም ዙሪያ የተለያየ ነው፡፡ የማህበረሰብ ለውጥ የሚያስከትሉ ሁኔታዎችን

እንዲሁም ተቀባይነት የማህበረሰብ ለውጥ የሚያስከትሉ ሁኔታዎችን እንዲሁም ተቀባይት

ያላቸው እና የሌላቸው ባህሪያትንና ሚናዎችን በሚመለከት ተለዋዋጭ የሆነ አመለካከቶችን

በመከተል በጊዜ ብዛት የሚለውጡ ናቸው፡፡ የሥርዓተ ፆታ ባህርያትና ሚና በሁሉም ደረጃ

በወንዶችና በሴቶች መካከል ያለውን የስልጣን ሁኔታ የሚነካ ሲሆን ለአንዳንድ የህብረተሰብ

ክፍሎች የእድልና በውጤት መባላለጥን ሊያስከትል ይችላል፡፡

የሥራ ክፍፍል (Dvision of labour)

ይህ ጽንሰ ሀሳብ የሚመለከተው በሴቶች ወይም በወንዶች የሚከናወኑትን ተግባራትና

ኃላፊነቶች ነው፡፡ በፆታ ላይ ተመስርቶ የተሰጠን የሥራ ድልድል በአስተምህሮት የሚመጣ

መሆኑን በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ ያሉ የማህበረሰብ አባላት ይረዱታል፡፡ ሴቶች ሶስት ሚና

ምርት ማምረት (ሸቀጦችንና አገልግሎትን በማምረት፣ በቤት ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውል

ወይም ለገበያ ማቅረብ፣ የስነ-ተዋዶ፣ ቤተሰባዊ ሥራ ልጆችን መውለድና መንከባከብ ቤተሰብ

ውስጥ ሥራ መስራትና ቤተሰቡን መንከባከብ እና የማህበረሰብ ሥራ (ሁሌም የሚጠበቅበትን

Page 102: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

102

ሀብት መጠበቅና ማድረስ ውሃ የጤና እንክብካቤ ትምህርት እና አመራር/አስተዳደር) ወንዶች

በማህበረሰብና በምርት ሥራ ላይ ይበልጥ የመሳተፍ ዝንባሌ አላቸው፡፡

ሥርዓተ ፆታ ምደባ (Gender stereotypes)

የሥርዓተ ፆታ ተለምዷዊ ምደባ የሚያመለክተው አንድ ቡድን ለሴቶችና ለወንዶች በተለምዷዊ

የሚያላብሳቸው ገጸ-ባህርይ ነው፡፡(ለምሳሌ የቤት ውስጥ ሥራ ወንዶችን የሚመለከት ኃላፊነት

አይደለም)፡፡ የሥርዓተ ፆታ ተለምዷዊ ምደባ (Gender Streotypes) ብዙ ጊዜ ትክክለኛነት

የለውም (የግለሰብን ተጨባጭ አቅም፣ ብዛትና ብቃት አያንፀባርቅም) በመሆኑም አብዛኛውን

አንድ ሰው የሚተገብረውን ሥራ በህብረተሰቡ ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች ሰዎች የሚወሰኑለትን

እንዲያደርግ የሚጠበቅበትን ብቻ ይሰራል፡፡

በሴቶች ላይ የሚደርስ መድሎዎ (Discrimination Against women)

በሴቶች ላይ የሚደርስ መድሎዎ ሲብራራ ማንኛውም አይነት ልዩነት በማገልገል ወይም በፆታ

ላይ ተመስርቶ የሚደረግ ውስንነት ሴቶች ቢገቡም ባይገቡም የሚገባቸውን እውቅና

የሚፈልጓቸውንና የሚያደርጓቸውን ነገሮች የሚያኮስስና የሚያሰናክል ሲሆን ይህም በወንዶችና

በሴቶች እኩልነት ተመስርቶ በሰብአዊ መብትና መሠረታዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ

የሲቪል ወይም በሌላ መልክ ያለን መብት ተንተርሶ ሊከሰት የሚችል ነው፡፡

ሥርዓተ ፆታን አለመገንዘብ (Gender Blind)

የሥርዓተ ፆታ ጽንሰ ሀሳቦችን ያለመገንዘብ እንዲሁም በሴትና ወንድ ህፃናት፣ በወንዶችና

በሴቶች ላይ ያላቸውን ውጤትና በህይወት ልምዳቸው ላይ ያላቸውን ተጽዕኖ አለመረዳት ነው፡፡

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ (Gender sensitive)

የወንዶችና የሴቶች ፍላጎቶች፣ ሚናዎችና ኃላፊነቶች ልዩነት መገንዘብ እነዚሁም ልዩነቶች

ሴቶችና ወንዶች ከሚፈልጓቸው በሚከተሉት ጉዳዮች ላይም ልዩነት ያመጣሉ፡፡

- በሀብት አቅርቦት እና ቁጥጥር፣

- በልማት ውስጥ ባለው የተሳትፎ ደረጃና ከውጤት በሚገኘው ጥቅም፣

ለሥርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ የሆነ (Gender Response)

የሥርዓተ ፆታ ጽንሰ ሀሳቦችን ልዩነቶች ምክንያታቸውን በመገንዘብ ፆታን መሠረት ያደረጉ

በመቋቋም ለችግሩ ምላሽ የሚሰጥ እርምጃ መውሰድ፡፡

የሥርዓተ ፆታ ሽግግር (Gender Transformative)

Page 103: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

103

ለሥርዓተ ፆታ መዛባት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮን በጥልቀት በመረዳት በሴቶችና በወንዶች

መካከል ያለውን በእኩልነት ላይ ያልተመሰረተ የመበላለጥ ግንኙነት በተገቢ እርምጃ በማሸጋገር

የሴቶችን ሁኔታ ማሻሻልና የሥርዓተ ፆታን እኩልነት ማስፈን፡፡

ሥርዓተ ፆታን ያላማከሉ ፖሊሲዎች (Gender - neutral policies)

እነዚህ ፖሊሲዎች ሲታዩ እዚህ ግባ የሚባል የሥርዓተ ፆታ ጉዳይ የላቸውም፡፡ ይሁን እንጂ

የመንግሥት ፖሊሲዎች በመጀመሪያ እይታ ሥርዓተ ፆታ ዋነኛ ጉዳይ በማይመስልበት ሁኔታ

ቢወጡም እንኳ ፖሊሲዎች በሴቶችና በወንዶች ላይ የሚያመጡትን ውጤት ተመሳሳይነት

በፍፁም ሊታሰብ የማይችል ነው፡፡ ስለዚህ ሥርዓተ ፆታን ያላማከሉ የሚመሰሉ ፖሊሲዎች

ብዙውን ጊዜ ሥርዓተ ፆታን ያላገናዘቡ (Gender blind) እና ለወንዶች ያዳሉ ናቸው፡፡

ምክንያቱም የወንዶችን ፍላጎትና ጥቅም ብቻ የማንፀባረቅ በፖሊሲው ውስጥ መሳተፍ

ያላባቸውና የሚመለከታቸው ወንዶች ብቻ እንዲሆኑ አድርገው ያቀርባሉ፡፡

የሥርዓተ ፆታ አተያይ (Gender Pespective)

የሥርዓተ ፆታ እይታ አመለካከቶችንና ሁኔታዎችን ማህበረሰቡ ሥርዓተ ፆታን ከሚያይበት

ምልከታ አንፃር የሚተነትንና የሚያስተላልፍ አቅጣጫ ነው፡፡ ከዚህ ተነሳቶ የተፈጠሩትን

ክፍተቶች ለማሟላት መፍትሔ ማፈላለጊያ አቅጣጫ ነው፡፡

ሥርዓተ ፆታ ላይ የተኮሩ ፖሊሲዎች (Gender specific policies)

እነዚህ ፖሊሲዎች የሥርዓተ ፆታ ልዩነቶችን ከግምት ያስገቡ ሆነው ሴቶች ወይም ወንዶች

ላይ ትኩረት በመስጠት አሁን ያለውን የሀብትና የኃላፊነት ክፍፍል እንዳለ ሳይነኩ ያልፉታል፡፡

የሥርዓተ ፆታ ስልጠና

የሥርዓተ ፆታ ሥልጠና በሥርዓተ ፆታ ጉዳዮችና ትንተናዎች ላይ ዘዴ በተሞላው መንገድ

መረጃዎችንና ልምዶችን ማካፈል ሲሆን አላማውም እኩልነት እንዲሰፍን የሚያደርጉ

ተቋማትንና በህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን አንፃራዊ የወንዶችና የሴቶች ስፍራ በይበልጥ

ለመረዳት እንዲቻል የሚያደርግ ተግባር ነው፡፡

ብሔራዊ የሴቶች ተቋም (National women’s Machinery)

ይህ በአንድ አካል ወይም በተለያየ መንገድ የተዋቀሩ አካላት ሆነው በተለያየ ባለስልጣናት

የሚመሩ ሊሆን ይችላል፡፡ ሴቶች ያሉበትን ደረጃ ለማሻሻል በመንግሥት እውቅና የተሰጠው

ተቋም ነው፡፡

Page 104: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

104

ሴቶችን በዋነኛነት መውሰድ (Mainstreaming women)

ይህ አካሄድ በዋነኛነት ትኩረት የሚሰጠው የሴቶችን ቁጥር በመጨመርና ሴቶች በዋና ዋና

ጉዳዮች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ በተለይም በፖለቲካ አመራርና በመንግሥትነት ሚና ውስጥ

በሁሉም ደረጃና ዘርፍ ባሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ውስጥ ሚናቸው ከፍ እንዲል ማድረግ

ነው፡፡ ይህ እስትራቴጂ የተመሰረተው ወንዶችና ሴቶች የተለያየ የህይወት ልምድ የተለያየ

ፍላጎቶችና ቅድሚያ የሚሰጧቸው ጉዳዮች መኖራቸውን ፆታዎች ፖሊሲዎች መርሀ ግብሮች

የሚያስከትሉባቸው ሁኔታዎች የተለያዩ መሆናቸውን በመገንዘብ ነው፡፡ ስለዚህ ሴቶች በውሳኔ

ሰጭነት መሳተፍ መብታቸው ከመሆኑም በተጨማሪ ተሳትፏቸው የመንግሥትን አሠራር

ብቃትና ውጤታማነት እንዲጨምር ያደርጋል ከሚለው አተያይ አንፃርም ሲታይ ውጤታማ

የመንግሥት ፖሊሲዎች መርሀ ግብሮች እና ፕሮጀክቶች እንዲፈጠር አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡

ተግባራዊ ፍላጎታቸው (Practical Needs)

ተግባራዊ ፍላጎቶች ተጨባጭና ለጊዜው አስፈላጊ የሆኑና ለሰው ልጅ ህልውና ጠቀሜታ

ያላቸው እንደ ምግብ፣ ውሃ፣ መጠለያ፣ገንዘብና አካላዊ ደህንነት የመሳሰሉት ናቸው፡፡ ተግባራዊ

ፍላጎቶችን ለማሟላት የሚወሰድ እርምጃ ጊዜያዊ ተጎጂነትን ያስወግዳል፤ ይሁን እንጂ

የሥርዓተ ፆታን ቀዳሚ የችግሮች ምንጮችንና ምክንያቶችን መቀየር አይችልም፡፡

ስትራቴጂካዊ ጥቅሞች (Strategic interests)

ስትራቴጂካዊ የሥርዓተ ፆታ ጥቅሞች ረጅም ጊዜ የሚፈልጉ እምብዛም የሚታዩ ጉዳዮች

ሲሆኑ መሠረታዊ ከሆኑ የሥርዓተ ፆታ እኩልነት አለመጣጣም ጋር የተያያዙ ምክንያቶች ጋር

ተያያዥነት አላቸው፡፡ የሴቶች ስትራቴጂካዊ ጥቅሞች ሲሟሉ በሴቶችና ወንዶች መካከል ያለው

የስልጣን ግንኙነት ይሻሻላል፣ ለምሳሌ የህግ መሰናክሎች መነሳት የቤት ውስጥ ስራን መጋራት

በቤት ውስጥ ያለን የውሳኔ ሰጪነት እኩል መሆን)፡፡

ሁኔታዎችና ደረጃ /ሥልጣን (Conditions and positions)

ሁኔታ (Conditions) የሚያመለክተው ወንዶችና ሴቶች የሚኖሩበትን የቁሳዊ ሀብት ገጽታ

ነው፡፡ (ለምሳሌ ምግብ፣ የጤና እንክብካቤና የመኖሪያ ቤት ደረጃው ወ.ዘ.ተ) ደረጃ (Position)የሚያመለክተው ሴቶችና ወንዶች በፖለቲካ፣ በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚ እና ባህላዊ አቋማቸው

በህብረተሰቡ ውስጥ ያላቸውን ስፍራ ነው፡፡ (ለምሳሌ በፖለቲካ ሂደት ውስጥ እኩል ያልሆነ

ውክልና እኩል ያልሆነ የመሬት የንብረት ባለቤትነት)

ለሀብት ያለ ቀረቤታ (Access to Resources)

Page 105: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

105

አንድ ሰው ለንብረት ወይም ሀብት ቀረቤታ ያለው ቢሆንም ያንን ንብረት መቆጣጠር ካልቻለ

ንብረቱ በምን ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት ለመወሰን እርግጠኛ አይሆንም (መሬትን ሰብል

ለመዝራት/ማከራየት በፖለቲካ ሂደት ለመሳተፍ መቻል፡፡

ሀብትን/ንብረትን መቆጣጠር (Control over Resources)

አንድ ሰው ሀብትን ወይም ንብረትን በመጠቀም ረገድ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን ሲኖረው

(ለምሳሌ መሬትን የመጠቀም እና መቼ መሸጥ እንዳለበት በፖለቲካ ሂደት ውስጥ የትኞቹ

የውይይት ነጥቦች ላይ ውይይት እንደሚያስፈልግ መቆጣጠርና የመጨረሻውን ውሳኔ ተጽዕኖ

ማድረግ የሚችል ከሆነ)፡፡

ሴቶች በልማት ውስጥ (Women in Developmnet (WID) Approach)

ሴቶች በልማት ውስጥ የሚለው አቀራረብ እ.ኤ.አ በ1970 ዎቹ የተጀመረ የነበረውን ማህበራዊ

መዋቅር በተገቢው መንገድ ሳያጤን እና ሴቶች በነበረው የልማት እንቅስቃሴ ተካተው የተሻለ

ሁኔታ ሊፈጠርላቸው የሚችልበት አካሄድ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ ሴቶች በልማት ውስጥ

ይከተላቸው ከነበሩት ስልቶች ውስጥ ሴቶችን ብቻ የሚያሳትፍ የፕሮጀክት ስልጠና ለሴቶች

ምርታማ ሥራ እና ለብድርና የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶች ትኩረት ይሰጥ ነበር፡፡ ሴቶች በልማት

ውስጥ (Women in development) ሴቶችን የልማት ተቀባይ ብቻ አድርጎ በመቁጠር ሴቶችን

በልማት ውስጥ (Women in Development) የሚባለው አቀራረብ በሥርዓት የተወሳሰበው

የሴቶች እኩል ያለመሆን ምክንያት ሊፈታ ሳይችል ቀርቷል፡፡

ሥርዓተ ፆታና ልማት (Gender and Develoment (GAD) Approach)

የሥርዓተ ፆታ እና ልማት የሚለው አካሄድ ሴቶች በልማት ውስጥ የሚለው አቀራረብ

ውጤታማነቱ አዋጭነቱ በባቃበት በ1980ዎቹ የተከሰተ ሲሆን በሴቶች ላይ ብቻ ትኩረት

ከመስጠት ይልቅ ሥርዓተ ፆታ እና ልማት በሴቶችና በወንዶች መካከል ባለው ግንኙነት ላይ

በማተኮር የተዛባ የውሳኔ ሰጪነትና የሥልጣን ግንኙነቶችን በጥያቄው ማስገባት ጀመረ፡፡

የወንዶችንና የሴቶችን የተለያየ የህይወት ልምድ በማጤን ሥርዓተ ፆታና ልማት የሚለው

አካሄድ የተዛባና በእኩልነት ላይ ያልተመሰረቱ ግንኙነቶችን ምክንያት በመረዳት መፍትሔ

እንዲመጣ ለመሥራት ይሞክራል፡፡ ይህንንም ውጤታማ ለማድረግ የሥርዓተ ፆታን ማካተት

በሁሉም የእቅድ ሂደቶች ዘርፎች እና እኩልነት ማምጣት የሚያስችሉ ማንኛቸውም አይነት

እርምጃዎች ላይ ያተኩራል፡፡

ሴቶችን በዋናኛነት መውሰድ (Mainstreaming women) እና ሥርዓተ ፆታ ማካተት

Page 106: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

106

(Gender Mainstreaming)

እነዚህ ሁለት የተለያዩ አካሄዶችን ሥርዓተ ፆታን እኩልነት ለማካተት በእኩል ጠቃሚ ናቸው፡፡

ሴቶችን ብቻ በዋነኛነት መውሰድ (Mainstreaming women) እንደ ሥርዓተ ፆታ ማካተት

(Maninstreaming gendr) በተሳሳተ መልኩ ተመሳሳይ ተደርጎ ይወስዳል፡፡ ሁለቱ ግን

የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡

ሴቶች በዋነኛነት መውሰድ (Mainstreaming Women)

ትኩረት የሚሰጠው የሴቶችን ንቁ ተሳትፎ በዋና ዋና ጉዳዮች ማካተት ሲሆን በተለይም

በፖለቲካ፣ በአመራር እና መንግሥታዊ ኃላፊነት ውስጥ እንዲሁም በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት

ውስጥ በሁሉም ደረጃና ዘርፎች ቁጥራቸው መጨመር ነው፡፡

የሥርዓተ ፆታ ማካተት (Gender mainstreaming)

የሥርዓተ ፆታ ማካተት (gender mainstreaming) አካሄድ ይበልጥ የተቀናጀ አካሄድ ሲሆን

በሁሉም ዘርፎችና ደረጃዎች በህብረተሰቡ ውስጥ ሰፍኖ የቆየውን ለሥርዓተ ፆታ እኩልነት

መዛባት ምክንያት የሆኑትን አስተሳሰብ ድርጊቶችን እንዲለወጡ የሚያስችል ዘዴና አቀራረብ

ነው፡፡ ሴቶችን በዋነኛነት መውሰድ (Mainstreaming Women) እና የሥርዓተ ፆታ ማካተት

(Geder mainstreaming) ሁለቱም እኩል ጠቀሚ ናቸው ወንዶች እንደሚያደርጉት ሁሉ ሴት

ውሳኔ ሰጪዎች ለሥርዓተ ፆታ ልዩነቶች ትኩረት የማይሰጡበት ሁኔታ ስለሚኖር የሥርዓተ

ፆታ ማካተት በዝቅተኛው ወይም ፈጽሞ የሴቶች ተሳትፎ በሌለበት ሁኔታ ሊተገበር

የሚችልበት ሁኔታ አለ፡፡ የሥርዓተ ፆታ እኩልነት የሴቶችን በውሳኔ ሰጪነት ንቁ በመሆን

ይፈልጋል፡፡ በተጨማሪም በወንድና በሴት ውሳኔ ሰጪዎች የሥርዓተ ፆታ አመለካከት

ማጎልበትን ይፈልጋል፡፡ ይህም ፖሊሲዎችና መርሃ ግብሮች በሴቶችና በወንዶች እንዲሁም

በተለያዩ ቡድኖች ውስጥ ሴቶችና ወንዶች ላይ የሚያስከትሉትን የተለያዩ ተጽዕኖ ከግምት

ውስጥ ለማስገባት ይረዳል፡፡

የሴቶች ውሳኔ ሰጪነት መጨመር (Women’s Empowerment)

ሴቶች ልጆችንና ሴቶችን አላማ ያደረገ ተግባር ለሰብአዊ ልማትና ለሥርዓተ ፆታ እኩልነት

ከግብ ማድረስ ወሳኝ ነው፡፡ የህብረተሰቡ ግማሽ ያህል ለሆነው አካል አማራጭ ባልተጠቀመበት

ሁኔታ ሰብአዊ ልማትንና የሥርዓተ ፆታን እኩልነት ማስፈን አይቻልም፡፡ ይህም ማለት ሴት

ልጆችና ሴቶች ህይወታቸውን በመወሰኑ ጉዳዮች ላይ በነፃነትና በራስ መተማመን መንፈስ

ውሳኔ መስጠት እና ሁኔታዎችን መለወጥ የማይችሉበትን ሁኔታ መኖሩን ያሳያል፡፡ ውሳኔ

Page 107: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

107

መስጠት እና ሁኔታዎችን መለወጥ የማይችሉበትን ሁኔታ መኖሩን ያሳያል፡፡ ውሳኔ ሰጪነት

(Empowerment) የሚያመለክተው በህብረተሰቡ ውስጥ በእኩልነት መንፈስ የስልጣን ክፍፍል

ሂደት እንዲኖር ማበረታታት ሲሆን ይኸም በግለሰብ ደረጃ፣ በኢኮኖሚና በፖለቲካ አመለካከት

ደረጃ እንዲፈፀም በቁርጠኝነት ጥረት ማድረግ ይጠይቃል፡፡ ይህም የሴቶች በግልና በቡድን

ህይወታቸው (በአኗኗራቸው) ቁጥጥር ማድረግ የሚችሉበት ሁኔታና ከፍ ባለ ተሳትፏቸው

በተቋማት ደረጃ ውሳኔ ሰጪ በመሆን ተጽዕኖ የሚያመጡበት ሁኔታ ያመለክታል፡፡

Page 108: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

108

REFERENCESCanadian International Development Agency (CIDA). Guide to Gender sensitiveIndicators.Ethiopian Development Research Institute (2009). Agricultural extensions in Ethiopiathrough a Gender and Governance Lens Discussion paper No ESSP2007.Ethiopian Gender Statistical (2009), Handbook Draft.Federal Civil Services Agency (FCSA) (2009), Gender Mainstreaming Guidelines, Checklistsand indicators.INBRIEF - (2002), Gender and Development, Gender and Indictors.Indera Biseswar (Henirch Boll Foundation), Beijing +5 R, The Outcome Document: Whatdoesn't it mean to women in Ethiopia, Unpublished Reports.Oxfam GB (2003), Gender Mainstreaming Tools, Questions and Checklists.Mayoux, L. (1998b), Microfinancc and the Women's Empowerment and Mmicro-financeprogram. Approaches, evidences and ways forwarded the Open University working paperNo41.Millennium Development Goal: Ethiopian Country profile (2004) Http/devCCODE=ETH&CNAME=Ethiopia & selected country^ ET. 10/25/2004.Ministry of Agriculture and Rural Development (1999 -2003 E C), 5 Years Strategic PlanMinistry of Agriculture and Rural Development (2009), Guidelines for GenderMainstreaming in Agriculture and Rural Development.Ministry of Health (1996E.C), Report on Harmful Traditional Practices.Ministry of Agriculture, Environmental Protection and Development Report (1992), A Casestudy On Women's Access to Agricultural Extension Services.

Page 109: በ ፌደራል ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኢትዮጵያ Ów`“ T>'>eቴ` uÓw`“¨< ²`õ Y`¯} ïታ

109

Women are Affairs Directorate of Ministry of Agriculture WAD/MoARD (2009), Guidelinesfor Gender Mainstreaming.Women, Children and Youth Directorate of the Ministry of Agriculture and RuralDevelopment ((2010), Gender Audit report.Women Affairs Dept. Ministry of Education (2004), Gender Mainstreaming Guidelines andChecklists.Oxaal and Baden (1997)(Oxaal, Z. and Baden, S. (October 1997). Gender andEmpowerment. Definitions approach and implication for policy. Briefing prepared forSwedish International Development Office, SIDA Institute of Development Studies,University of Sussex.Shadow Report: Ethiopian Network of Ethiopian 2003, Women Association (NEWA).The World Bank, 1818HSTREET, N.W. WASHINGTON, .DC 20433, USA, www.worldBank.org/gender Understanding Gender Reflection: A Document of the Forum on GenderNumber 9 Panos Ethiopia August 2003/